31/05/2026
በቄለም ወለጋ የአርሶአደሮች የምርጫ ዝግጅት
የልማት ስራዎቻችንን እያከናወንን በድምጻችን የሀገሪቱን መፃኢ እድል ለመወሰን ግንቦት 24ን እየተጠባበቅን ነው አሉ በቄለም ወለጋ ዞን የላሎ ቂሌ አርሶአደሮች፡፡
ምርጫው ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲከናወን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እንሰራለንም ብለዋል፡፡