መልካም ዜና Oduu Gaarii Good News

መልካም ዜና Oduu Gaarii Good News Breaking and leaked news

ማን ያሽንፋል?ድግምቱ ይሸለሙ
13/09/2025

ማን ያሽንፋል?
ድግምቱ ይሸለሙ

በጉጉት የሚጠበቀው የሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር...በ20ኛው የቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለሜዳልያ የሚፋለሙበት የሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድ...
13/09/2025

በጉጉት የሚጠበቀው የሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር...

በ20ኛው የቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለሜዳልያ የሚፋለሙበት የሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል።

ቀን 9 ሰዓት ከ30 በሚደረገው ውድድር ላይ ኢትዮጵያ በአራት አትሌቶች ትወከላለች።

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ፣ አትሌት እጅጋየሁ ታዬ፣ አትሌት ፎትየን ተስፋይ እና አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ ኢትዮጵያን በመወከል ይወዳደራሉ።

በተጨማሪም ቀን 6፡05 ላይ ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች ጌትነት ዋለ፣ ለሜቻ ግርማ እና ሳሙኤል ፍሬው የሚሳተፉበት የወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሠናክል የማጣሪያ ውድድር ይከናወናል።

በሌላ የማጣሪያ ውድድር ቀን 7 ሰዓት ከ50 በሴቶች 1500 ሜትር ፍረወይኒ ኃይሉ እና ሳሮን በርሔ ኢትዮጵያን በመወከል ይሳተፋሉ።

ግድቡ እየተመረቀ ባለበት ሰአት በቀጥታ ስርጭት የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ሲዘመር  ጠ/ ሚ አብይ አለቀሱ ::  YES WE CAN 💪
08/09/2025

ግድቡ እየተመረቀ ባለበት ሰአት በቀጥታ ስርጭት የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ሲዘመር ጠ/ ሚ አብይ አለቀሱ ::
YES WE CAN 💪

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ነገ ይመረቃል። የረዳን እግዚአብሔር ይየረዳን_እግዚአብሔር_ይመስገን_በሉ....በእግዚአብሔር ፍፁም እርዳታ ፣ በብዙ ኢትዮጵያዊን የደምና የላብ የመስጠትም መስዋት...
08/09/2025

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ነገ ይመረቃል።
የረዳን እግዚአብሔር ይየረዳን_እግዚአብሔር_ይመስገን_በሉ....
በእግዚአብሔር ፍፁም እርዳታ ፣ በብዙ ኢትዮጵያዊን የደምና የላብ የመስጠትም መስዋትነት እንሆ ይህ ሆኖ በዘመናችን አየነው።መስገን በሉ...

Namni hunduu dubbisuu qaba ergaa arifachisaa dhimmaa ketiif furmanni dhimmaa mana ketiif furmanni dhimma biyyaa ketiif f...
06/09/2025

Namni hunduu dubbisuu qaba ergaa arifachisaa dhimmaa ketiif furmanni dhimmaa mana ketiif furmanni dhimma biyyaa ketiif furmanni furmanni waqayyoo qofadha waqayyoo akkas jedha warra Anan barbaddatan warra Anan na eganiif nagaa Nan busaa yaa ishee balbala kee cufatte bohaa jirtu fulli kee imimmanin badee yaa isaa gaffin mataa si dhukkubse garaa itti demtuu wallalte dukkanan marfamte yeroon ifaa fi gammachuu dhufaa waan jiruuf gammadi sagaleen waqayyoo akkas jedha
Ani biyyicha keessatti nagaa nan buusa, isinis in boqottu, wanti isin sodaachisus hin jiru; ani bineensa hamaa biyyicha keessaa nan baasa, billaanis biyya keessanitti hin dhufu.” — Lew. 26:6
warra nagaa Dhabanif nagaa Kan kennu warra karaan jalaa badef karaa Kan tahu karichii inni dhugaan iyyesusidha

11/07/2025

“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
— ዮሐንስ 3፥16
“For God so loved the world, that he gave his only begotten Son, that whosoever believeth in him should not perish, but have everlasting life.”
— John 3:16 (KJV)

TRUMP DID IT!!!!PEACE PEACE PEACE!!!THE GREATEST PRESIDENT EVER!!
24/06/2025

TRUMP DID IT!!!!

PEACE PEACE PEACE!!!

THE GREATEST PRESIDENT EVER!!

ኢራን ቀይ መስመሩን አልፋለች - የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር**********************ኢራን ቀይ መስመር አልፋለች ሲሉ የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ  ተናገሩ።እስራ...
14/06/2025

ኢራን ቀይ መስመሩን አልፋለች - የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር
**********************

ኢራን ቀይ መስመር አልፋለች ሲሉ የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ ተናገሩ።

እስራኤል ሐሙስ ለአርብ አጥቢያ ኢራን ላይ ባደረሰችው ጥቃት የጀመረው የሁለቱ ሀገራት ግጭት ከዚህ የበለጠ እንዳይባባስም ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል።

የኢራንን የተለያዩ ቦታዎች ካጠቃው የእስራኤል ወታደራዊ እርምጃ በኋላ ኢራን ትንናት ማምሻውን በጀመረችው ጥቃት ፡ እስካሁን 150 የሚሆኑ ባለስቲክ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ትኩሳለች።

ሚሳኤሎቹ በእስራኤል የአየር መቃወሚያ ስረዓት ቢመክኑም የተወሰኑት ኝ መከላከያውን አልፈው በዋና ከተማዋ ቴላቪቭ መሃል ላይ ሲያርፉ ተስተውለዋል።

በተለያዩ የቴልአቪቭ ቦታዎች ላይ በወደቁት የኢራን ሚሳኤሎች ምክንያት የተነሳውን እሳት ለማጥፋት ምሽቱን የከተማዋ እሳት አደጋ ሰራተኞች መሰማራታቸው ታውቋል።

በዚህ የኢራን የሚሳኤሎች ጥቃት እስካሁን 40 እስራኤላውያን መጎዳታቸውንና የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ሲኤንኤን ዘግቧል ።

ከዚህ ጥቃት በኋላ መግለጫ የሰጡት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኤል ካትዝ ኢራን አሁን ቀይ መስመር አልፋለች፤ ለዚህም የኢራን መንግስት ዋጋ ይከፍላል ብለዋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሴት የጦር ጄት አብራሪ በምርኮ እንዳልተያዘበት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ገለጿል።

በኢራንና እስራኤል ግጭት የእስራኤል ጦር ኢራንን እንዲደበድቡ፤ ከላካቸው የጦር አውሮፕላኖች መሀል ሁለቱን መትቶ መጣሉን የኢራን ሚዲያዎች ዘግበዋል።

ተስኒም የተባለው ከኢራን መንግስት ጋር ግንኙነት ያለው የዜና ምንጭ፤ በፓራሹት የሚወርድ የጦር ጄት አብራሪ የሚታይበት ተንቀሳቃሽ ምስል ጋር አያይዞ ዜና አሰራጭቷል።

ከተመቱት ሁለት የእስራኤል የጦር ጄቶች መካከል የአንዱ አብራሪ የሆነችው ፓይለት በፓራሹት መውረዷን እና በኢራን ሠራዊት ተማርካ በቁጥጥር ስር እንደምትገኝ ዘግቧል።

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ዘገባው ሀሰት ነው የተማረከብን ፓይለት የለም ሲል ማስተባበሉን የዘገበው ቢቢሲ ነው።

232 መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ አውሮፕላን በህንድ ተከሰከሰ232 መንገደኞችን አሳፍሮ ወደ ለንደን ያመራ የነበረ የህንድ አውሮፕላን ከተነሳ በኋላ መከስከሱ ተሰማ።አውሮፕላኑ ከአህመዳባድ አ...
12/06/2025

232 መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ አውሮፕላን በህንድ ተከሰከሰ

232 መንገደኞችን አሳፍሮ ወደ ለንደን ያመራ የነበረ የህንድ አውሮፕላን ከተነሳ በኋላ መከስከሱ ተሰማ።

አውሮፕላኑ ከአህመዳባድ አውሮፕላን ማረፊያ በተነሳበት ቅፅበት መከስከሱን ቢቢሲ አስነብቧል።

በወቅቱ 12 የአውሮፕላኑን ሰራተኞች ጨምሮ 232 መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ ሲሆን፥ ከተነሳ በኋላ በ190 ሜትር ከፍታ ላይ ከአየር በረራ ተቆጣጣሪዎች ጋር የመጨረሻ ግንኙነት አድርጓል ተብሏል።

የአደጋው መንስኤ እስካሁን ያልተገለጸ ሲሆን፥ አውሮፕላኑ በመኖሪያ መንደር አካባቢ መከስከሱንም ነው ዘገባው ያመላከተው።

ተፈታለች‼️ጃኒ(ስመኝ ገብሩ) የድሬዳዋን ነዋሪዎች በሙሉ ፍርድ ቤት ቆማ ሺቲ ለብሳ ይቅርታ ጠይቃለች  እንድታሰር ሳይሆን ፍቅርን ልታሳዩኝ ነው እዚህ ያመጣችሁኝ አመሰግናለሁ ብላለች🙏
12/06/2025

ተፈታለች‼️

ጃኒ(ስመኝ ገብሩ) የድሬዳዋን ነዋሪዎች በሙሉ ፍርድ ቤት ቆማ ሺቲ ለብሳ ይቅርታ ጠይቃለች
እንድታሰር ሳይሆን ፍቅርን ልታሳዩኝ ነው እዚህ ያመጣችሁኝ አመሰግናለሁ ብላለች🙏

የድምጻዊ አንዱአለም ጎሳን በዋስ የመፈታትን ውሳኔ በተመለከተ የሟች ቀነኒ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ምን አሉ ?የቀነኒ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ፤ " እስከዚች ሰዓት ድረስ ፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ ...
11/06/2025

የድምጻዊ አንዱአለም ጎሳን በዋስ የመፈታትን ውሳኔ በተመለከተ የሟች ቀነኒ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ምን አሉ ?

የቀነኒ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ፤ " እስከዚች ሰዓት ድረስ ፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ እዚህ ላይ ደርሰናል ብለው በግልጽ የነገሩን ነገር የለም። እንዲሁ በብላሽ ሦስት ወራት ነጉዷል። የልጃችንን ደምም፣ እውነታም አላገኘንም። ልጄን ለሁለተኛ ጊዜ ነው የገደሏት። " ብለዋል።

ከዚህ በኋላ ምን እንደሚያደርጉ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፥ " ሕግ ውስብስብ ነው፤ ዐቃቤ ሕግ የሚለውን አይተን ለአምላክ እንሰጣለን፤ እንደ ሰው የምንለው ነገር የለም። ቀነኒ ፍትህ እየተነፈገች ነው። ከጅምሩ አንስቶ የነበረ ነው። እኛን ለማድከም እስካሁን አቆዩን እንጂ ሊለቁት ከፈለጉ ቆይቷል። " ሲሉ ተናግረዋል።

አክለውም ፤ " በዚህ አካሄድ እንሞክር ብለን እንጂ ፍትህ እናገኛለን ብለን አናስብም። ከእሷ ደም የልጁ ታዋቂነት ይበልጣል " ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when መልካም ዜና Oduu Gaarii Good News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to መልካም ዜና Oduu Gaarii Good News:

Share