HornRise Media

HornRise Media Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from HornRise Media, Digital creator, Addis Ababa.
(2)

The Rising Voice of the Horn of Africa
HornRiseAfrica is a dynamic digital media platform dedicated to sharing news, stories, innovation, culture, and progress from Ethiopia and the wider Horn of Africa.

Ethiopia’s Successfully Initiated Election Preparations  What are the major activities accomplished by the National Elec...
29/05/2026

Ethiopia’s Successfully Initiated Election Preparations
What are the major activities accomplished by the National Election Board of Ethiopia (NEBE) to ensure the success of the 7th General Election?
Take a look at the tasks carried out, ranging from candidate and voter registration to media debate platforms, as well as the issuance of badges and licenses to stakeholders:
Election Schedule
Voting Day: June 1, 2026

ጃዋር ዛሬ ያሳያቸው የምርጫ ካር ሁሉም ውሸት መሆናቸው ተጋልጧልሰውዬው ሁሌም ስራው እንደዚህ ህዝብን ማጭበርበር ነው። በውስጥ እንደተላከለት አድርጎ የለቀቃቸው ሁሉም ፎቶዎች የቆዩ እና ከአም...
25/05/2026

ጃዋር ዛሬ ያሳያቸው የምርጫ ካር ሁሉም ውሸት መሆናቸው ተጋልጧል

ሰውዬው ሁሌም ስራው እንደዚህ ህዝብን ማጭበርበር ነው። በውስጥ እንደተላከለት አድርጎ የለቀቃቸው ሁሉም ፎቶዎች የቆዩ እና ከአምስት አመት በፊት በሶሼል ሚዲያው ልክ እንደ እሱ ለፕሮፓጋንዳ ሲጠቀሙበት የነበረ ነው። ጀዋር መሃመድ በጣም የዘቀጠ እና በውሸት ላይ ብቻ ጊዜውን የሚያጠፋ ስለመሆኑ ከዚህ በላይ ማሳያ የለም።

ዛሬ እና ትላንት ስለምርጫው የሚለቃቸው ነገሮች ውሸት መሆናቸውን ያጋለጡ መረጃዎች ይሄው ሁሉም ሰው እያየው ነው። የሚገርመው ነገር ይሄ ሰው ብዙ መረጃ በውስጥ ደረሰኝ የሚለው ሁሉም ውሸት መሆናቸው ነው።

ምርጫውን ለማንቋሸሽ ይሄን ሁሉ እርምጃ ሄዷል። ህዝብ በእሱ ውሸት ምክንያት አንቅሮ እንደተፋው ግልፅ ነው። ውሸት መቼም መቼም አያሻግርምተ በጀዋር ማወቅ ይቻላል።

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ  ሊከናወን  7 ቀናት ብቻ ቀርተውታልሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ ይከናወናል
25/05/2026

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊከናወን 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል

ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ ይከናወናል

መንግስታችንን በምርጫችን የምንመርጥበት ቀን እየደረሰ ነው!​7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ሊካሄድ የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው። ​ምርጫ የዜጎች ድምፅ የሚሰማበት፣ የሀገር አቅጣጫ የሚወሰንበት ቁ...
25/05/2026

መንግስታችንን በምርጫችን የምንመርጥበት ቀን እየደረሰ ነው!

​7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ሊካሄድ የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው። ​ምርጫ የዜጎች ድምፅ የሚሰማበት፣ የሀገር አቅጣጫ የሚወሰንበት ቁልፍ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው። የነገውን የተሻለ ተስፋ በእርስዎ ድምፅ ለመቅረጽ፣ ግንቦት 24 ቀን ለመምረጥ ዝግጁ ነዎት?

የእርስዎ ድምፅ ይቆጠራል፤ ንቁ ተሳትፎዎ የሀገር ታሪክን ይሠራል!
​ #ኢትዮጵያ

#ዴሞክራሲ
#የዜጎችድምፅ


#የእርስዎድምፅ

17 ሀገር በአንድ ልብ — አርሰናል ፍቅር በአዲስ አበባ! ⚽አዲስ አበባ የእግር ኳስ ፍቅር ከተማ ናት።ከተማዋ በዘመናዊ አደባባዮች፣ በሰፊ የመዝናኛ ስፍራዎች እና በምቹ የጨዋታ መመልከቻ አካ...
23/05/2026

17 ሀገር በአንድ ልብ — አርሰናል ፍቅር በአዲስ አበባ!

አዲስ አበባ የእግር ኳስ ፍቅር ከተማ ናት።
ከተማዋ በዘመናዊ አደባባዮች፣ በሰፊ የመዝናኛ ስፍራዎች እና በምቹ የጨዋታ መመልከቻ አካባቢዎች የደጋፊዎችን ስሜት በአንድ ያቀራርባል።

የአርሰናል ደጋፊዎች በአዲስ አበባ ሲሰበሰቡ የሚፈጠረው ኃይል፣ ደስታ እና አንድነት የሚያስደንቅ ነው።
በትልቅ ስክሪን ጨዋታዎችን እየተመለከቱ፣ በዝማሬ እና በጭብጨባ ከተማዋን ያሳድጋሉ።

አዲስ አበባ — ለፉትቦል ደጋፊዎች ምቹ እና ዘመናዊ ከተማ!
⚽ ትልቅ የመመልከቻ ቦታዎች
⚽ ምቹ መቀመጫዎች
⚽ ደህንነት እና ንፁህ አካባቢ
⚽ የወጣቶች እና የስፖርት መንፈስ

“አርሰናል በልባችን፣ አዲስ አበባ በኩራታችን!” 🔴⚪

የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል በይፋ ተመረቁ!  ታሪካዊ እና ዘመናዊነትን ያጣመረ ታላቅ ፕሮጀክት። እንኳን ደስ አላችሁ! 🇪🇹
23/05/2026

የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል በይፋ ተመረቁ! ታሪካዊ እና ዘመናዊነትን ያጣመረ ታላቅ ፕሮጀክት።
እንኳን ደስ አላችሁ! 🇪🇹

እራሱ በሶሻል ሚዲያ ታውቆ እየሸቀለበት ሀገር ለምን በሶሻል ሚዲያ ተዋወቀች እያለ ነውያለፈው የመንግስት አገዛዝ ስርዓት የሀገሪቱን አንጀት ሲበላ ኖሮ በለውጥ ላጲስ ተፍቆ እስኪጠፋ ድረስ ኤል...
22/05/2026

እራሱ በሶሻል ሚዲያ ታውቆ እየሸቀለበት ሀገር ለምን በሶሻል ሚዲያ ተዋወቀች እያለ ነው

ያለፈው የመንግስት አገዛዝ ስርዓት የሀገሪቱን አንጀት ሲበላ ኖሮ በለውጥ ላጲስ ተፍቆ እስኪጠፋ ድረስ ኤልያስ መሰረት የሚባል ጋዜጠኛ ድምፅ አልነበረውም ምክንያም የፈሪሃ-ስልጣን ሰለባ ነበረና! ዛሬ ግን ሀገሪቱ በምትሄድበት እያንዳንዷ የለውጥ እርምጃ ላይ እንቅፋት ለመሆን 24 ሰዓት የሚቃወም "ፕሮፌሽናል ተቃዋሚ" ሆኗል።

ሰሞኑን የአለማችን ታዋቂ የሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የኢትዮጵያን መነሳትና ውበት እያደነቁ ሲመላለሱ፣ የነ ኤልያስ የቅናትና የጥላቻ ድባብ ግን ጨፍኗል። የሀገር ስም ሲነሳ የሚቆረቁራቸው ይሄ የኤሊያስ አካሄድ እኮ የጀማሪ ተቃዋሚ ሙድ ነው፤ በተቃውሞ 18 ዓመት ሲሞላው እንደ አሮጌ ወይን ይሰክናል፣ አሁን ግን ገና ነው።

በእወነት ሀገር ከፍ ስትል አብረህ ከፍ ማለት ካቃተህ፣ ውድቀትህ የራስህ እንጂ የሀገር አይደለም። ችግርን ብቻ እየለቀሙ ማውራትና መልካሙን ነገር መደበቅ የጋዜጠኝነት ሳይሆን የባንዳነት ባህሪ ነው!እራሱ በሶሻል ሚዲያ ለመታወቅ እየተጋጋጠ፣ በእሱ እየሸቀለ ሀገር ለምን በሶሻል ሚዲያ ተዋወቀች እያለ ነው። ቢያውቅ ዛሬ እየተዋወቀ ያለው ነገ ይሄ መንግስት ሲያልፍም የሀገራችን ስም ግን በወርቅ ቀለም ተፅፎ የሚቀርበት መንገድ ነበር።

የበለጸገች ሀገር ለመፍጠር የሚያስፈልገን ቁሳዊ ሀብት ብቻ አይደለም፤ ጠንካራ እሴት እና የጋራ መግባባትም ጭምር ነው።
20/05/2026

የበለጸገች ሀገር ለመፍጠር የሚያስፈልገን ቁሳዊ ሀብት ብቻ አይደለም፤ ጠንካራ እሴት እና የጋራ መግባባትም ጭምር ነው።

"መረጃው ይናገራል!"  ከቁጥሮቹ ጀርባ ያለው የድጎማ እውነታወደብ አልባ መሆን የትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ ወጪን እንደሚጨምር ይታወቃል። ታዲያ የባህር በር ያላት ኬንያ በሊትር እስከ 28...
19/05/2026

"መረጃው ይናገራል!" ከቁጥሮቹ ጀርባ ያለው የድጎማ እውነታ

ወደብ አልባ መሆን የትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ ወጪን እንደሚጨምር ይታወቃል። ታዲያ የባህር በር ያላት ኬንያ በሊትር እስከ 282 ብር በሚሸጥበት ሁኔታ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ቤንዚን በ167.50 ብር እና ናፍጣ በ180.46 ብር ሊሸጥ የቻለው እንዴት ነው?

መልሱ ግልጽ ነው፦ በመንግስት የሚደረግ ከፍተኛ የዋጋ ድጎማ! ይህ ምስል የሚያሳየው የኢትዮጵያ መንግስት የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት እና የትራንስፖርት ዘርፉን ለመደገፍ በቢሊዮን የሚቆጠር ብር እየደጎመ መሆኑን ነው።

Filannoon guyyaa 14 qofatu hafe!Paartiin Badhaadhinaa abbaa Misoomaati;abbaa mul'ata Guddaati. Paartii sabaaf sablammoot...
18/05/2026

Filannoon guyyaa 14 qofatu hafe!
Paartiin Badhaadhinaa abbaa Misoomaati;abbaa mul'ata Guddaati. Paartii sabaaf sablammoota hundaati.
Paartii hammataa waan ta'eef Paartii Badhaadhinaa filachuuf qophoofneerra.
𝗜𝘁𝗼𝗼𝗽𝗵𝗶𝘆𝗮𝗮 𝗚𝗮𝗿𝗮 𝗕𝗶𝘆𝘆𝗮 𝗙𝗮𝗸𝗸𝗲𝗲𝗻𝘆𝘂𝗺𝗺𝗮𝗮𝘁𝘁𝗶!
Paartii Badhaadhinaa Filadhaa!
Mallattoon Keenya Nadoo/Bissii qamadiiti.

ንስሮቹ እየመጡ ነው! Follow me >😍👌                                                   ❤️
16/05/2026

ንስሮቹ እየመጡ ነው!
Follow me >😍👌








❤️

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when HornRise Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share