Ethio Daily News

Ethio Daily News Always ready to adress you updated information

08/08/2025
21/07/2025

ስንዴና ፖለቲካ ከውጭ ሀገር አናስገባም!!

21/07/2025

ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለሺያጭ።።

የጃውሳ የ4ኪሎ ጉዞ ጨንግፏል!!የመንግስትን ስልጣን በጉልበት እንቀማለን የሚሉት እነዚህ የጃዉሳ ኋይሎች ህዝቡ  የመረጠውን መንግስት በሃይል ለመናድ ማሰብ እንደ  ህዝብን መናቅ ነው። እነዚህ...
21/07/2025

የጃውሳ የ4ኪሎ ጉዞ ጨንግፏል!!
የመንግስትን ስልጣን በጉልበት እንቀማለን የሚሉት እነዚህ የጃዉሳ ኋይሎች ህዝቡ የመረጠውን መንግስት በሃይል ለመናድ ማሰብ እንደ ህዝብን መናቅ ነው። እነዚህ የጃዉሳ አካላት ማን ላይ እራሳቸውን ሾመው፡ማንን ለማስተዳደር እንደሚጥሩ በውል አልተረዱም። ህዝብ ለንደዚህ አይነቱ መንደርተኛ ወንበዴ የሚገዛ የሚገዛላቸው ከመሰላቸው ተሳስተዋል።

*100 ቀናትን ያዝረከረከው ወዲ ወረደ*❌የታደሰ ወረደ የ100 ቀናት ፕሬዝዳንትነት የትግራይን ሰላምና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አደጋ ላይ የጣለ ነበር፤በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት የ...
20/07/2025

*100 ቀናትን ያዝረከረከው ወዲ ወረደ*
❌የታደሰ ወረደ የ100 ቀናት ፕሬዝዳንትነት የትግራይን ሰላምና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አደጋ ላይ የጣለ ነበር፤በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እንደሚሰራ ቃል ቢገባም የራሱን ቃል በራሱ የበላው የወዲ ወረደ ጊዜያዊ አስተዳደር ግን የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መንፈስ የሚጻረሩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ከመመለስ ይልቅ ለሌላ ጦርነት የሚጋብዙ እንቅስቃሴዎችን ከህገወጥ ቡድን ጋር በመሆን እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ይገኛል፡፡

📌በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ዋነኛው የነበረው የተፈናቀሉ ወገኖችን መመለስ ሲሆን ታደሰ ወረደም ይህንን ለመፈፀም በትግራይ ህዝብ ፊት ቃል ቢገባም ቃሉን ቀርጥፎ የበላ እና ተፈናቃዮችን እንደ ማስያዣ በመጠቀም ለሌላ ደም አፋሳሽ ጦርነት ለሚዘጋጀው ቡድን መጠቀሚያነት ሆኗል፡፡
*ታደሰ ወረደ በፕሬዝዳንትነት 100 ቀናትን ቢያስቆጥርም ለትግራይ ህዝብ ጠብ የሚል ነገር መስራት ያልቻለ በሌሎች የሚዘወር ሽባ ሆኗል፡፡*

#ፕሪቶሪያ

ታደሰ ወረደ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሆኖ ስልጣን በተረከበበት ጊዜ ትግራይ ውስጥ ያለውን ሰላም ከማስጠበቅ በተጨማሪ *ስምንት ነጥቦችን* በመዘርዘር ትግራይን እንደ ክልል ጠብቆ ለማቆየት ...
20/07/2025

ታደሰ ወረደ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሆኖ ስልጣን በተረከበበት ጊዜ ትግራይ ውስጥ ያለውን ሰላም ከማስጠበቅ በተጨማሪ *ስምንት ነጥቦችን* በመዘርዘር ትግራይን እንደ ክልል ጠብቆ ለማቆየት ቃል ገብቶ ነበር።

🎯*8ቱ የታደሰ አስተዳደር ቃል የገባባቸው ነጥቦች፦*
1. የተፈናቀሉ የትግራይ ተወላጆችን በሙሉ በመኖሪያ ቤታቸው በክብርና በደህንነት ማስፈር።
2. በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ መፍታት እና ማዋሀድ።
3. የህግ የበላይነትን ወደነበረበት መመለስ እና የተደራጁ የወንጀል እና ሚሊሻ መረቦችን ማፍረስ።
4. አስፈላጊ መሠረተ ልማቶችን እንደገና መገንባት እና የመንግስት አገልግሎቶችን ማስቀጠል.
5. ህገ-መንግስታዊ እና የሰላም ስምምነቶችን የሚጻረር ህገ-ወጥ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴን
ማቆም።
6. ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ መሰረት መጣል እና የዜጎችን ነፃነት ማክበር።
7. ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር አካታች ምክክርን ማዳበር።
8. በሚዲያ እና የህዝብ ግንኙነት ሀገራዊ አንድነትን ማሳደግ የሚሉ ነበሩ።
🎯*እነዚህ ነጥቦች ባለመተግበራቸው የትግራይን ህዝብ መከራ እየጠና ይገኛል።*

ሰበር መረጃበአብዲ ዱጋ የሚመራውም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት የሰላም መንገድ መርጧል!ጃል ሰኚ ከመንግስት ጋር የሰላም ስምምነት መፈራረሙን ተከትሎ ሌሎችም ፊታቸውን ወደሰላም እንዲያዞሩ እጅግ በ...
04/12/2024

ሰበር መረጃ
በአብዲ ዱጋ የሚመራውም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት የሰላም መንገድ መርጧል!

ጃል ሰኚ ከመንግስት ጋር የሰላም ስምምነት መፈራረሙን ተከትሎ ሌሎችም ፊታቸውን ወደሰላም እንዲያዞሩ እጅግ በሚያስደንቅ ሁኔታ አነሳስቷል። በዚህም ጃል ሰኚ ሲመራው ከነበረው ማዕከላዊ ዞን ውጭ ያሉት ታጣቂዎችም ባገኙት አጋጣሚ እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ ይገኛሉ። ሰላም ይሸለናል፣ የኦሮሞ ህዝብም ከዚህ በላይ መሰቃየት የለበትም የሚሉት እነዚህ የህዝብ ተቆርቋሪዎች የጃል ሰኚን መንገድ መርጠዋል። በጃል አብዲ ዱጋ የሚመሩትም መሪያቸው የጃል ሰኚን መንገድ እንዲመርጥ ፍላጎታቸውን በይፋ ማሳወቅ የጀመሩ ሲሆን አብዲ ይህን የማያደርግ ከሆነ በራስቸው መንገድ ከቡድኑ አፈንግጠው እንደሚወጡም እያሳወቁ ነው። ゚

በአለምአቀፍ መሪዎች አነጋጋሪ የሆነዉ የኢትዮጲያ የከተማ ለዉጥ ፍጥነት
06/11/2024

በአለምአቀፍ መሪዎች አነጋጋሪ የሆነዉ የኢትዮጲያ የከተማ ለዉጥ ፍጥነት

ማይ ብራዘው ድሮን በጦርነት ወቅት እንዴት ጥቅም ላይ እንደሚውል ካልገባህ ጠይቅ ..... ድሮን ማለት ሰው አልባ አውሮፕላን ሲሆን በጦርነት ወቅት እላዪ ላይ በተገጠመለት ካሜራ አማካኝነት ጠ...
06/11/2024

ማይ ብራዘው ድሮን በጦርነት ወቅት እንዴት ጥቅም ላይ እንደሚውል ካልገባህ ጠይቅ ..... ድሮን ማለት ሰው አልባ አውሮፕላን ሲሆን በጦርነት ወቅት እላዪ ላይ በተገጠመለት ካሜራ አማካኝነት ጠላትን ለይቶ በማየት ያንን የተፈገለውን የጠላትን ኢላማ ብቻ ለይቶ መምታት የሚችል ዘመናዊ መሳሪያ ነው። የኢትዪጵያ መከላከያ ሰራዊት ከድሮንም ባለፈ በርካታ ዘመናዊ የጦር ጄቶችን እና መሳሪያዎችን የታጠቀ በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ሰራዊት ነው። ታዲያ ፅንፈኞች እንዲያው በቀላሉ የሚጥሉት ይመስላቸውና ባለማወቅና በድፍረት ተነሳስተው ከመከላከያ ጋር ካልገጠምን ይላሉ። ወደው እና ፈቅደው ጦርነት ከመረጡ ደግሞ መከላከያ ሰራዊቱ የሀገርን ሰላም የማስጠበቅ ግዴታ ስላለበት በድሮንም በለው በሌላ መሳሪያ ጠላትን ለይቶ ያጠቃል ፤ ሰላምን ያስከብራል። ታጥቄ የህዝብን ሰላም እነሳለው የሚለውን አካል ልክ ያስገባዋል ማለት ነው።

ኢትዮጵያ የሁሉም ሀገራት ምርጫ!! 2017 ከተጀመረ ገና ሁለት ወራት ቢሆንም በኢትዮጵያ የተሰሩ በርካታ ለውጦች ኢትዮጵያ የአለም አይን ማረፊያ እንድትሆን አድርጓታል። በመዲናችን አዲስ አበባ...
06/11/2024

ኢትዮጵያ የሁሉም ሀገራት ምርጫ!!
2017 ከተጀመረ ገና ሁለት ወራት ቢሆንም በኢትዮጵያ የተሰሩ በርካታ ለውጦች ኢትዮጵያ የአለም አይን ማረፊያ እንድትሆን አድርጓታል። በመዲናችን አዲስ አበባ የአፍሪካ ዋና ከተማ ብቻ እንኳን በነዚህ ሁለት ወራት አለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ጉባኤዎች እና ትልልቅ ፕሮግራሞች ተስተናግደዋል ፤ በዚህም ምክንያት የበርካታ ሀገራት መሪዎች እና የተቋማት ሀላፊዎች ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ችለዋል። ለምሳሌ በዋና ከተማችን አዲስ አበባ ብቻ እንኳን ከተደረጉ እና እየተደረጉ ካሉ ጉባኤዎች ውስጥ የተወሰኑትን እናንሳ ብንል ፡ የአፍሪካ የከተሞች ፎረም፤ የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ፤ የካፍ 46ኛው ጠቅላላ ጉባኤ፤ የ'World Without Hunger' ጉባኤ፤ ዓለም አቀፍ የሀይድሮ ሜት ጉባኤ ፤ ዘጠነኛው የአፍሪካ ስታቲስቲክስ ኮሚሽን ጉባኤ በምሳሌ የሚነሱ ናቸው።
ኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ሁነቶች ተመራጭ ለምን ሆነች ብትሉ የሀገራችን እና የከተማች ሳቢና ማራኪ ገፅታ ፤ ጥራት ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ ማረፊያዎች ፣ ከደኅንነት ስጋት ነፃ የሆነች፤ ዘመናዊ እና ምቹ ከተማ በመሆኗ እግሮች ሁሉ ወደ ኢትዮጵያ እያመሩ ነው።
የአለም ሀገራት መሪዎች ፤ የተለያዩ ሀገራት ከንቲባዎች ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት እና የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለመመስከር ወደ ኢትዮጵያ መምጣትን ምርጫቸው እያደረጉ ነው። ኢትዮጵያም በርካታ ሁነቶች የሚደረጉባት ፤ ተመራጭ ሀገር እየሆነች መጣለች።

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች! ኢትዮጵያ ለወንድም የደቡብ ሱዳን 738.2 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሰጠች! ኢትዮጵያ ከራስዋ አልፋ ለጎረቤት ሀገር የምትተርፍ ሀገር ሆናለች።
06/11/2024

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች! ኢትዮጵያ ለወንድም የደቡብ ሱዳን 738.2 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሰጠች! ኢትዮጵያ ከራስዋ አልፋ ለጎረቤት ሀገር የምትተርፍ ሀገር ሆናለች።

Address

Bole Road
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Daily News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share