27/09/2025
*ማለቃቀስ ተጀምሯል*
የሁለት ቀን ጭፈራ አልቆ ተገባዶ አሁን ወደ ለቅሶ ተሸጋግሯል
እናንተ ሞቅ ያለ ቦታ ሆናችሁ ግፋ በለው እያላችሁ የዋሁን የድሃ ልጅ ታስጨረሳላችሁ
ነገ የአማራ ህዝብ ይጠይቃችኋል፡፡
ማውራት እና ተግባር የተለያዩ ናቸው
ስትገድል ፋኖ
ስትሞት የአማራ ህዝብ የሚባል ነገር የለም
* #ስትግድልም #ስትዘርፍም እና #ስታግትም ፋኖ ነህ*
*ስትሞትም ፋኖ ነህ አራት ነጥብ፡፡*
#እየተገረፍክ ነው አሁን ቻለው