
25/04/2025
📌 አንግሶም ሙሉጌታ
📌 ሀብቶም ገ/ፃዲቅ
📌 ሰመረ አበራ
📌 ኤፍሬም ታጀበ
📌 አውት መብራቱ
እና ሌሎች 42 ተጠርጣሪዎች...
በቡድን በመደራጀት በመኪና በመንቀሳቀስ ሰዎች ብቻቸውን አልያም ሁለት ሆነው ሲንቀሳቀሱ ከኋላ አንገታቸውን በማነቅ የግለሰቦች ንብረት ዘርፈው ሲሰወሩ የነበሩ ቡድኖች ነበሩ።
አሁን ላይ 42 ተጠርጣሪዎች ካሉበት በአዲስ አበባ ፖሊስ ተለቃቅመው ተይዟል።