Prophet Misganu Milkias

Prophet Misganu Milkias Servant of God's kingdom in Christ Promote International Church
https://youtube.com/?si=sXP

ይህ የመንግሥቱ ወንጌል በሥፍራ ሁሉ በመጨረሻው ዘመን ይሰበካል ።
08/05/2025

ይህ የመንግሥቱ ወንጌል በሥፍራ ሁሉ በመጨረሻው ዘመን ይሰበካል ።

07/05/2025

ምንጫቹ ይጣፍጣል ዘጸ 15: 15

ክርስቲያናዊ ኑሮ                       #የክርስትና ሕይወት ወጥ ነው።ሁሉም ክርስቲያን በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ብሆን ልኖር የምገባው ሕይወት ማለት ነው።              ??...
07/05/2025

ክርስቲያናዊ ኑሮ

#የክርስትና ሕይወት ወጥ ነው።ሁሉም ክርስቲያን በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ብሆን ልኖር የምገባው ሕይወት ማለት ነው።
?? #ታድያ ይሔን ሕይወት እንዴት እንኑር ?
1ኛ:.ጤነኛ በሆነ ህብረት ውስጥ ከአማኞች (ከቅዱሳን )ጋር በፍቅር እንኑር። ፊል.2÷2_4
2ኛ:.በትሕትና እና በገርነት እንኑር። ፊል.2÷5_11
3ኛ:.በማይወላውል እና ወጥ በሆነ ሕይወት እንኑር። ፊል.2÷12_16
4ኛ:.ለሌሎች ሰዎች ደስታ ምክንያት ለመሆን እንኑር። ፊል.2÷19_30
ፊልጵስዩስ .2÷1_30

06/05/2025

ባለህበት ለምን ትቆመለህ ?
(ከጌልጌላ----------ዮርዳኖስ)
ባለህበት ሰፍራ አትቆይም በሚል ሀሳብ
እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!!!
“ከተሻገሩም በኋላ ኤልያስ ኤልሳዕን፦ ከአንተ ሳልወሰድ አደርግልህ ዘንድ የምትሻውን ለምን አለው፤ ኤልሳዕም፦ መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ አለ።”
— 2ኛ ነገሥት 2፥9

 #በማልቀሻ ሰዓት ማላገጥ በክርስቲያኑ ማህበረሰብ ዘንድ ማፈሪያ የሆኑ ሰዎች በዝተዋል አንዳንዱ የአገልግሎት መጠሪያ ስም አለው ነገር ግን ስሙና ተግባሩ የተለያየ ነው ሱፍ የለበሱ እብዶች ዘ...
06/05/2025

#በማልቀሻ ሰዓት ማላገጥ
በክርስቲያኑ ማህበረሰብ ዘንድ ማፈሪያ የሆኑ ሰዎች በዝተዋል አንዳንዱ የአገልግሎት መጠሪያ ስም አለው ነገር ግን ስሙና ተግባሩ የተለያየ ነው
ሱፍ የለበሱ እብዶች ዘለው ወደ ቅዱሳን ማህበር ተቀላቅለዋል‼️
#በማልቀሻ ሰዓት የሚያላግጡ የቤተክስቲያን እንቦጭ የሆኑ እንቦጭ አይረባም ክፋቱ ግን ይራባል
ከእነዚህ ከተናናሾች አንዱን የሚያሰናክል ወየውለት አለ ጌታ ማሰናከያዎች ከደርዘን በላይ ናቸው
በመልካሙ ዘር መካከል የበቀሉ እንክርዳዶች በዝተዋል

#የሙሉ ጊዜ ቀልደኛና ፌዘኛ የሆኑ
ቀልድ እንደ ማጣፈጫ እንጂ እንደ ቁም ነገር ሲሆን ስራና እንጀራ ይሆናልና ጠበቅ አደርጋችሁ ያዙት ያበላል እናንተ ለቁም ነገር አልተጠራችሁም ማለት ነው፡፡

#አገልጋይ ነኝ መንፈሳዊ ሰው ነኝ ካላችሁ ይነስም ይብዛም እኔን የሚከተለኝ ሰው አለ ብላችሁ ካሰባችሁ ፌዝ ተው ቀልድ ቀንሱ ቁም ነገር አበዙ
ቃሉ ላይ ትኩረት ስጡ የዘራችሁት ፌዝና ቀልድ
የነገ ነገ ይከፍላችሁአል ክፍያውም ፌዘኛ ልጅና በእራሳችሁ ላይ የሚያፌዝ ፌዘኛ ተከታይ ታፈራላችሁ
መፅሐፍ፦" ፌዘኛ ሰው ጥበብን ይፈልጋል አያገኛትም፤ ለአስተዋይ ግን እውቀትን ማግኘት አያስቸግረውም። "
ምሳሌ 14:6 ይላል
" ፌዘኛን የሚገሥጽ ለራሱ ስድብን ይቀበላል፥ ኅጥአንም የሚዘልፍ ነውርን ያገኛል። "መጽሐፈ ምሳሌ 9:7
#በቤተክርስቲያንን ላይ ማፌዝ ዋጋ በከፈሉ አባቶች ላይ ማላገጥና በመንፈሳዊ ነገር መቀለድ ጥበብ ከጎደለው ሰው የሚጠበቅ ነው
✍ Share

05/05/2025
የሐ 5:1   ነገራችሁ እንዲሁ እንደ ነበረ  አይቀጥልም !!
29/04/2025

የሐ 5:1
ነገራችሁ እንዲሁ እንደ ነበረ አይቀጥልም !!

John 5:1

29/04/2025

“በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም ።”
— ኢሳይያስ 54፥17

28/04/2025

“በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።”
— መዝሙር 91፥14

Wolaita S**o branch Christ Promote Church  Sunday afternoon Service “ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩ...
22/04/2025

Wolaita S**o branch Christ Promote Church Sunday afternoon Service
“ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።”
— ሐዋርያት 1፥8

''እባቡ ሞቷል ።“በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ ሌዋታንን በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ ይገድላል።”  — ኢሳ...
11/04/2025

''እባቡ ሞቷል ።
“በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ ሌዋታንን በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ ይገድላል።”
— ኢሳይያስ 27፥1

Address

Adis Abeba
Addis Ababa

Telephone

+251910733710

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Prophet Misganu Milkias posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Prophet Misganu Milkias:

Share

Category