Amhara insider

Amhara insider Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Amhara insider, Media/News Company, Addis Abeba, Addis Ababa.

02/06/2026

በዚህ ስርዓት የሚጨፈጨፈው ምዕመን ማን ነው? ለምን?

02/06/2026

ህዝባችን በየቀኑ ለአጀንዳ መቀየርያ እየተደረገ ነው። እስከመቸ?? በምርጫ ቢሆንማ ይህ መንግስት ለአንድ አመትም አይቆይ ነበር። በግድ ነው የተጣለብን

በምስራቅ አርሲ የዞረው መፈናቀልና ጭፍጨፍ😭😭😭
02/06/2026

በምስራቅ አርሲ የዞረው መፈናቀልና ጭፍጨፍ😭😭😭

የአፍሪካ ምርጫ ሁል ግዜ የተበላ እቁብ ነው። የምርጫው በጀት ለልማት ቢውል መልካም ነበር።ያው ኢትዮጵያ የአፋሪካ አንድ አካል ናት።
27/05/2026

የአፍሪካ ምርጫ ሁል ግዜ የተበላ እቁብ ነው። የምርጫው በጀት ለልማት ቢውል መልካም ነበር።

ያው ኢትዮጵያ የአፋሪካ አንድ አካል ናት።

የአማራ ፖለተካ ተለዋዋጭ መሆን አለበት።የኢትዮጵያ  ፖለቲካ ልክ እንደ አፍሪካ ሀገራት ፖለቲካ በምርጫ  በዲሞክራሲ እና በፍትህ  መንግስት መምረጥ ከባድ ነው። ስለዚህ የአማራው የአደረጃጀት ...
08/02/2026

የአማራ ፖለተካ ተለዋዋጭ መሆን አለበት።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ልክ እንደ አፍሪካ ሀገራት ፖለቲካ በምርጫ በዲሞክራሲ እና በፍትህ መንግስት መምረጥ ከባድ ነው። ስለዚህ የአማራው የአደረጃጀት ሁኔታ እና አሰላለፍ ከሌሎች ተወዳዳሪ ወይም ተገዳዳሪ ሀይሎች ምን መሆን አለበት የሚለው ሌሎች በሚይዙት አቋም እና ሀሳብ ጋር መመርኳዝ አለበት። ምክንያቱም አማራ የፍትህ ፣ የእኩልነት ፣የህሉና፣ የማንነት እና የወሰን ጥያቄ ያለበት ህዝብ ነው።

የመንግስት በአማራ ህዝብ ላይ ያለው ተቃርኖ

1ኛ.ከክልሉ ውጭ ያለው አማራ ቋንቋው እና ማንነቱ ተከብሮ ልክ እንደ ኬሚሴ ልዩ ዞን እንደተሰጠው አማራው በሌሎች ክልሎች የሚገኙት ልዩ ዞን ከመስጠት ይልቅ ማፈናቀል መጀመሩና ተወካይ እና የሚከላከልላቸው ማጣታቸው

2ኛ. አማራ የሚባለው ህዝብ በክልሉ ብቻ ይኑር ከተባለ ነባር በአማራ ግዛት የሚባሉት መተከል ወልቃይት ጠለምት ራያ ደራ እና ሌሎችም ግዛቶች መመለስ አለባቸው።

3ኛ. የትጥቅ ትግል አያስፈልግም በጠረንቤዛ ዙሪያ እንወያይ ከተባለ ደግሞ
፩.ክርሲቲያን ታደለ እኮ የፖርላማ አባል የነበር
፪. አቶ ዮሐንስ ቧያለው እኮ የአማራ ክልል የምክርቤት አባል
ነበር
፫. ዶ/ር ካሳ ተሻገር የአአ የምክርቤት አባል ነበር
፬ ሌሎችም ጋዜጠኞች መሳሪያ ያላነሱ ግን ስለአማራው ሞት እና መፈናቀል በሀሳብ የተሞገቱ ድምፅ የሆኑ ሰወች ታስረው በጫካ በትጥቅ ትግል ያሉ ሰወች ወደ ሰላም ለመምጣት ምን አስቻይ መንገድ አለ።

ከላይ የተዘረዘሩ ምክንያቶች አማራው እንዲደረጅ ተለዋዋጭ ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎች እንዲከተል ያደርጉታል።

ጠላትን በጠላት መምታት ብልህነት ነው።

Vacancy =======Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the fo...
15/10/2022

Vacancy
=======
Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the following positions:

1. Bank Trainee
2. Graduate Trainee
3. IS Trainee
4. IS Graduate Trainee
5. Legal Trainee
6. Legal Graduate Trainee
7. Engineer Trainee

Interested and qualified job seekers should apply through CBE career website https://vacancy.cbe.com.et from October 17, 2022 – October 27, 2022.

For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/External_Vacancy_6a87ddb632.pdf

12/10/2022

#ሰበር መረጃ

#በመተከል የአማሮች አፈና በአዲስ መልክ ተጀምሯል!

በመተከል፤ ማንቡክ ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. በርካታ አማሮች በጅምላ እየታፈኑ፤ በግልገል በለስ ፖሊስ ጣቢያ እየታሰሩ ነው። ከእስረኞች መካከል በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ የመንግሥት ሠራተኞች ይገኙበታል። ከእነኝህ የግፍ እስረኞች መካከል እንዳለ ደሱ የተባሉ የፖሊስ ኢንስፔክተር ይገኙበታል።

መላኩ ገረመዉ፣ አበረ አለሙ፣ ገረመዉ አበጀ፣ የሱፍ እጀጉ፣ አይሰጥም ከበደ፣ መታደል ደመልሸ፣ ስጦታዉ ደባሱ፣ መብራቱ አምሳሉ፣ አሰፋ እንዳላዉ፣ ደሳለኝ ግርማ ከታሰሩት የመንግሥት ሠራተኞች መካከል ናቸው። የመንግሥት ሠራተኞች ከየቢሯቸው፤ ሌሎች አማሮች ደግሞ ከየተገኙበት እየታፈሱ ነው የታሰሩት።

12/10/2022
"ለልደቱ አያሌው እንደ ነጭ ፈረስ ከርቀት የሚታየው የአማራ ስቃይ አይታየውም። ለህወሃት እያመመውም ይፅፋል፣ ለአማራ ሲሆን ብዕሩ አይሰራም" - መስከረም አበራአቶ ልደቱ አያሌው ጥሩ የፖለቲካ...
05/10/2022

"ለልደቱ አያሌው እንደ ነጭ ፈረስ ከርቀት የሚታየው የአማራ ስቃይ አይታየውም። ለህወሃት እያመመውም ይፅፋል፣ ለአማራ ሲሆን ብዕሩ አይሰራም" - መስከረም አበራ

አቶ ልደቱ አያሌው ጥሩ የፖለቲካ አላቸው። ነገር ግን የአማራን ችግር ማንሳት አይፈልግም። እንደ ነጭ ፈረስ ከርቀት የሚታየው የአማራ ስቃይ ለሌደቱ አያሌው አይታየውም። ደሙ ለሚፈሰው የአማራ ህዝብ ብዕሩ አይሰራም። እያመመውም ጊዜ ወስዶ የሚፅፈው ለህወሃትና ለሌሎች ነው።

ከልደቱ ጋር ብዙ ልዩነት አለኝ። ሰሞኑን እንዳወጣው ፅሑፍ ግን ያሳዘነኝ የለም። በ5 ገፅ ፁሑፉ ውስጥ እያንዳንዷን አንቀፅ የህወሃትን መነፀር አድርጎ ነው የፃፋት። የህወሃትን መነፅር ሰኬቶ ነው ነገሮችን የተነተነው። እንዴውም ፁሑፉን ህወሃት የፃፈው ነው የመሰለኝ።

ህወሃቶች ሻዕቢያን ጭራቅ አድርገው ይስልታል። ልደቱም ይሄንን ደግሞታል። ህወሃት የአማራን ህዝብ ይጠላል። ልደቱም የአማራ ጉዳት አይታየውም። ለወደፊት ሊከሰት የሚችሉ ጉዳዮችን ይተነብያል። በአማራ ላይ አሁን የሚደርስበት ችግር ግን አይታየውም።

አቶ ልደቱ ህወሃት በአማራ ላይ ያለውን ትርክት ቀይሯል እያለ ያደንቀዋል። ህወሃት ግን ኦነግ ሸኔ ጥሩ ስራ እየሰራ ነው፣ ግንባርም ፈጥረናል ብሎ መግለጫ ሰጥቷል። ኦነግ ሸኔ ግን ዋና ስራው አማራን መግደል ነው። ለልደቱ ይሄ አይታየውም።

Address

Addis Abeba
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Amhara insider posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share