Habeshawi Style

Habeshawi Style Daily Fashion, beauty and Lifestyle posts
በየቀኑ የፋሽን ፣ ውበት ፣ የአኗኗር ዘይቤ ፖስቶች ለእናንተ

Our favourite photos from the garage expo. Which one is your favourite? '
16/06/2024

Our favourite photos from the garage expo. Which one is your favourite? '

ዶ/ር አብዬ አህመድ "ዛሬ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (EFPApp) አስጀምሯል። ይህ ስራ ለዜጎች መሰረታዊ አገል...
24/05/2024

ዶ/ር አብዬ አህመድ "ዛሬ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (EFPApp) አስጀምሯል።

ይህ ስራ ለዜጎች መሰረታዊ አገልግሎት ለመስጠት ታልሞ የሚከናወነው የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አካል ነው። የሁሉንም ዘርፎች ምሉዕ አቅም ለማሳካት በዲጂታል ኢትዮጵያ መደገፍ አለባቸው።

ባለፉት ስድስት አመታት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአናሎግ ወደ ዲጂታል ስርዓት ተሸጋግሯል። የህዝብ ብዛት እየጨመረ ባለበት ከተማችን ንቁ የዜጎች ተሳትፎ እጅግ አስፈላጊ ነው። ዛሬ ወደስራ የገባው መተግበሪያ በapp ስቶር እና playstore የሚገኝ ሲሆን ዜጎች ወንጀልን ለመከላከል በፎቶግራፍ፣ በቪዲዮ፣ በድምፅ፣ በሰነድ ወይም በቀጥታ በመደወል ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላል።

ሁሉም ዜጋ የአካባቢያችንን እና ከተሞቻችንን ደህንነት ለማስጠበቅ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቀርባለው።"

Dr. Abiy Ahmed "Today, the Federal Police Commission, in collaboration with the Artificial Intelligence Institute, launched the EFP Citizen Engagement App.

This initiative is part of the Digital Ethiopia strategy, which aims to deliver essential services to citizens. To achieve its full potential, all sectoral work must be supported by Digital Ethiopia.

Over the past six years, the Federal Police has transitioned from analogue to digital systems. In our increasingly populated city, active citizen engagement is crucial. Available on the App Store and Play Store, this app enables citizens to actively participate in preventing criminal activities by providing tips via photo, video, voice, documents, or direct calls.

I urge all citizens to be proactive in securing our neighborhoods and cities."

via;twitter

የቅጠሎች ሹክሹክታ በ ሰላማዊ ገብረጻዲቅ ሰላማዊ ገብረጻዲቅ ትውልድ እና እድገት በመዲናችን አዲስ አበባ ነው:: የመጀመሪያ ዲግሪዋን በ አካውንቲንግ ጨርሳለች ነገር ግን የስዕል ፍቅር ስላደረ...
14/05/2024

የቅጠሎች ሹክሹክታ በ ሰላማዊ ገብረጻዲቅ
ሰላማዊ ገብረጻዲቅ ትውልድ እና እድገት በመዲናችን አዲስ አበባ ነው:: የመጀመሪያ ዲግሪዋን በ አካውንቲንግ ጨርሳለች ነገር ግን የስዕል ፍቅር ስላደረባት ወደ Enlightment ስዕል ት/ቤት ገብታ ተማረች:: ከዛም ሙሉ ጊዜ ሰዓሊ እና የ ልጆች ስዕል አስተማሪ ሆነች::
ሰላማዊ ገብረጻዲቅ ወደ ቅጠል ስዕል እንዴት ገባሽ?
"ልጆችን ሳስተምራቸው እንዴት በሚገባቸው መልኩ ላስረዳቸው ብዬ ሳስብ አንድ ዛፋ አየው እሱ መነሻ ሀሳብ ሆነኝ በእኔም በእነሱም ልብ ውስጥ ቀረ ትላለች"::ሶስተኛው የስዕል ዓውደርእይ በፈንድቃ የባህል ማዕከል በስኬታማ ሁኔታ ተደርጎል::

The whisper of the leaves by Selamawit Gebrestsadik
Selamawit, born and raised in AddisAbaba, shifted from accounting to art during the pandemic. Her leaf-inspired exhibitions highlight the overlooked stories of ordinary individuals, aiming to express their worth, truth, and shared experiences through her art. Her third solo art exhibition was lunches in fendeka culture center. Her new artworks boldly challenges the societal expectations imposed on women and children and their relationship with community.

Ribka E:ለማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡...
12/05/2024

Ribka E:
ለማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ ከመጠቀም ይልቅ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ የሚጥሉ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
ፖሊስ ከህዝብ በደረሰው ጥቆማ እና ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ተከራይተው በሚሰሩበት ህንፃ 8ኛ እና 13ኛ ፎቅ በሚገኘው ቢሮአቸው ላይ በህግ አግባብ ባደረገው ብርበራ የፈጠራ ወሬ ለመቅረፅ እና ለማሰራጨት የሚጠቀሙባቸው የኤሌክትሮኒክ እቃዎች ተይዘዋል፡፡እነዚህ ተጠርጣሪዎች ሃሰተኛ እና የፈጠራ ወሬዎቹን የሚሰራጩት ታሪኩን ለሚተውኑላቸው ግለሰቦች ገንዘብ በመክፈል ሲሆን በወቅቱ ጉዳዩን በጥልቀት ሳይረዱ እና መረጃው ሳይኖራቸው የማያውቁትን የፈጠራ ታሪክ ሊሰሩ ለቀረፃ ስራ የተጠሩ ሌሎች ሶስት ሰዎችን ፖሊስ አግኝቷል፡፡መሰል የውሽት ታሪኮችን ቀልብ በሚስብ መልኩ እያቀናበሩ በማሰራጨት በህብረተሰቡ ላይ መደናገርን የሚፈጥሩ ሌሎች ግለሰቦችም ተለይተው የታወቁ እና በቁጥጥር ስር ለማዋል የክትትል ስራው ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡
የዩቱብ ገፃቸው :-
* ሮሄ * ልዩነት * ጣዕም
* አዲስ አለም * ዘይቤ * ህይወት
* እይታ * ዩኒት ህይወት * ክህሎት * ሲንግል

Addis Ababa police announced that they have arrested YouTubers who are confusing people by spreading false and offensive creative stories that are completely against the traditions and culture of the society.
The Addis Ababa Police has announced that they have started arresting YouTubers who threaten public safety by spreading false, baseless and offensive rumors to make money instead of using social media for good purposes.
Six individuals suspected of renting an office in a building called Amare and his family in a building called Yeka sub-district 8, opening various YouTube pages and spreading creative stories that harm the community's psychology, were arrested by the public's suggestion and police surveillance, and are being investigated by the police department of Yeka sub-city.
After the police arrested the suspects based on the tips received from the public and their surveillance, electronic equipment used to record and spread false rumors was seized from their offices on the 8th and 13th floors of the building they were renting at the time.

Telebirr engage is a new feature launched by ethiotelecom on its telebirr superapp. It aims to streamline services and p...
18/04/2024

Telebirr engage is a new feature launched by ethiotelecom on its telebirr superapp. It aims to streamline services and provide a unified platform for customers to transact socialized and share information.
*Telebirr engage allows users to engage in individual or group text chat, share photos, audio, video and files free of internet charges. Users can settle digital payments and send or receive money seamlessly within the platform. The feature enable users to send personalized or group messages along with monetary gifts for holidays or social occasions. Customers can conveniently purchase package airtime access arrange of other services with in the telebirr superapp.
*Generally, telebirr engage combines all in one solution like digital transaction, digital finance services and hosting other applications in single platform.
*The company aims to providing cutting edge digital solutions and contribute to the realization of digital Ethiopia by 2025

ኢትዮ ቴሌኮም የዲጂታል ሕይወትን በማቅለል እልፍ ጉዳይ በአንድ መተግበሪያ መከወን በሚያስችለው " ቴሌብር ሱፐርአፕ " ደንበኞች ከመገበያየት እና ገንዘብ ከማስተላለፍ ባሻገር መረጃን በነጻ በመለዋወጥ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን እና ቢዝነሳቸውን የሚያጠናክሩበት ቴሌብር ኢንጌጅ የተሰኘ አገልግሎት አስጀመረ፡፡ 

አዲሱ ቴሌብር ኢንጌጅ የቢዝነስ እና ግለሰብ ደንበኞች ያለምንም ተጨማሪ የኢንተርኔት ክፍያ ለተናጠል ወይም ለጋራ የጽሁፍ፣ የፎቶ፣ ድምጽ፣ ቪዲዮ እና ፋይሎችን ለማጋራት የሚያስችል ሲሆን ከዚህም ባሻገር ለበዓል ወይም ለተለያዩ ማህበራዊ ሁነቶች የተናጠል ወይም የቡድን መልካም ምኞት መልእክት ከገንዘብ ስጦታ ጋር መላክ የሚያስችላቸውን አዲስ ገጽታ አካቷል፡፡

በተጨማሪም በጭውውቶች ወቅት ገንዘብ ለመጠየቅ፣ ለመላክ እና ለመቀበል፣ ቢል ለማጋራት እንዲሁም ጥቅል ወይም የአየር ሰዓት መግዛትን ጨምሮ በርካታ የዲጂታል አገልግሎቶችን በአንድ መተግበሪያ እንዲያከናውኑ ያስችላል፡፡

የማዕበል ጠሪ ወፍ"  book was published The book by the a professional and Notorious  writer Alemayheu Gelagai called "የማዕበል ጠሪ...
07/04/2024

የማዕበል ጠሪ ወፍ" book was published
The book by the a professional and Notorious writer Alemayheu Gelagai called "የማዕበል ጠሪ ወፍ " was published on Saturday, April 6,2024G.c. This book is the first book in the history of Ethiopian book publishing that can be read on published day.
This book is presented in two parts. In the first part, a literary tour from Geez to Amharic. And in the second part, it is the part where he examined the works of Tsegaye G/Medhn, Bealu Girma, Debebe Seifu, Solomon Deresa, Dagachew worku, Afework G/yesus and Gebrekirstos Desta.
At this program, the literary researcher Tewodros Atalau, who wrote the introduction to the book, said this about the author Alemayheu Gelagai. "Alemayehu Gelagai is one of our few authors who are dedicated to reading, who are made by reading, who test their reading with gold fire, and who adorn their works with gold. Alemayehu is an author who studies the history and trends of Ethiopia's literary journey as his work and imagines the future from there."የማዕበል ጠሪ ወፍ" a book that tries to show the journey of Amharic literature in harmony with the language" He said.
Notorious and young writers, journalists and lovers of literature attended this program. You will find the book in all bookstores from tomorrow.
Source: Yitbarek Waleligni

በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ::ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖሎ...
12/03/2024

በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ::

ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዮናስ ታደሰ ገልጸዋል።

ኦቪድ ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዙ ዘመናዊ ቤቶችን ከመገንባት ባሻገር የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ለማድረግ የፕሮጀክት ጥናት ማጠናቀቁን ዋና ሥራ አስፈፃሚው አስታውቀዋል።

የባቡር እና የመኪና መሰረተ ልማቶችን ማፍረስ ሳያስፈልግ በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት ወይም ኬብል ካር ቴክኖሎጂን በአዲስ አበባ ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል ብለዋል።

በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የኢትዮጵያን ገጽታ የሚያጎሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸው፤ ኦቪድ ግሩፕም በግንባታው ዘርፍ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ዘመናዊ ከተማ ለመገንባት በመንግስት የሚደረገውን ጥረት የበለጠ የሚደግፍ መሆኑን አረጋግጠዋል።

ኦቪድ ሀገራዊ ልማትን ከማገዝ ባለፈ በግንባታው ዘርፍ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እና በአጭር ጊዜ የማጠናቀቅ ስራውን እንደሚቀጥል መግለጻቸውን ተዘግቧል።

አንጋፋውና ስመጥሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 271 የህክምና ተማሪዎችን በትናንትናዉ እለት አስመርቋል::  #ኢትዮጲያ | በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ እና...
18/02/2024

አንጋፋውና ስመጥሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 271 የህክምና ተማሪዎችን በትናንትናዉ እለት አስመርቋል:: #ኢትዮጲያ | በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።ከተመራቂዎች መካከል 158 ወንዶች ሲሆኑ 113 ደግሞ ሴቶች ናቸው።ከነዚህ ውስጥ ፦በህክምና ትምህርት ዶክትሬት ዲግሪ 240፣ በጥርስ ህክምና ዶክትሬት ዲግሪ 9, በ 'ቢኤስሲ' አኔስቴዥያን ባችለር ዲግሪ 22 ተማሪዎችን አስመርቋል።ከተመራቂዎች መካከል 198 የሚሆኑት በማዕረግ፣ በከፍተኛ ማዕረግ እና በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ ናቸው።
መንትዮቹ ዶ/ር ቸርነት ተስፋሁን እና ዶ/ር ብሩክ ተስፋሁን በህክምና ዶክተሬት በ ከፍተኛ ማዕረግ በሌላ በኩል 3.87 GPA ከሴት ተማሪዎች መካከል ዶ/ር ረድኤት ጌቱ ከበደ በህክምና ዶክትሬት በ3.87 በማስመዝገብ ተሸላሚ ሆናለች እንዲሁም ዶ/ር ሚካኤል አዘነ ንጉሴ🥇በህክምና ዶክትሬት 3.93 GPA በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኖል።
Addis Ababa University graduated 271 medical students yesterday. The graduation ceremony was attended nullby other invited guests, including the Minister of State for Health, Dr. Derje Duguma, and the President of Addis Ababa University, Dr. Samuel Kfle. Among the graduates, 158 are men and 113 are women. Doctorate in Medicine 9, Bachelor Degree in 'BSc' Anesthesiology graduated 22 students. Among the graduates, 198 graduated with Honors, Honors and Very Honors.
The twins, Dr. Cherenat Tesfahun and Dr. Brooke Tesfahun, received a doctorate in medicine with a high rank. Among the female students, Dr. Redet Getu Kebede was awarded with a doctorate of medicine with a score of 3.87 and Among the 249 students who graduated from the oldest Addis Ababa University Dr. Michael Azen Nguse was awarded a doctorate of medicine with a 3.93 GPA. He has been awarded a gold medal.

Rophnan: The Talented DJ, Producer, song writer and Music ComposerIn the realm of music, there are artists who possess a...
12/02/2024

Rophnan: The Talented DJ, Producer, song writer and Music Composer
In the realm of music, there are artists who possess an unparalleled ability to captivate audiences with their unique sound and creative vision. Rophnan, the talented DJ, producer, and music composer, is undoubtedly one such artist.Rophnan's music can be best described as an amalgamation of various genres, blending traditional Ethiopian melodies and rhythms with contemporary electronic beats. His ability to seamlessly merge these diverse elements has garnered him widespread acclaim, both at home and internationally. Rophnan's sound is a testament to his versatility as an artist and his commitment to exploring new.As he said his upcoming album represents a new chapter in his musical journey. Rophnan's upcoming album represents a pivotal moment in his career, as he continues to push the boundaries of his artistic expression. With his unique blend of traditional Ethiopian sounds and contemporary electronic music, coupled with his fearless exploration of new sonic territories, Rophnan promises to deliver a musical experience that will captivate and resonate with listeners. According to his promises in 3/06/2016ዓ.ም he delivered two albums ix Harambe and Nor to music listeners .

በሙዚቃው መስክ፣ በልዩ ድምፃቸው እና በፈጠራ እይታ ተመልካቾችን የመማረክ ወደር የለሽ ችሎታ ያላቸው አርቲስቶች አሉ። ተሰጥኦው ዲጄ፣ ፕሮዲዩሰር እና የሙዚቃ አቀናባሪ የሆነው ሮፍናን ከእነዚህ አርቲስቶች አንዱ መሆኑ አያጠራጥርም።የሮፍናን ሙዚቃ በተለያዩ ዘውጎች የተዋሃደ፣ የኢትዮጵያን ባህላዊ ዜማዎችና ከዘመናዊ የኤሌክትሮኒክስ ምቶች ጋር በማዋሃድ ይታወቃል። እነዚህን ልዩ ልዩ ንጥረ ነገሮች ያለምንም እንከን የማዋሃድ ችሎታው በሀገር ውስጥም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ ሰፊ አድናቆትን አትርፎለታል።በመጪዎቹ አልበም በሙዚቃ ጉዞው ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እንደሚወክል ተናግሯል። የሮፍናን መጪ አልበም በሙያው ውስጥ ወሳኝ ጊዜን ይወክላል፣ እሱ የጥበብ አገላለጹን ወሰን መግፋቱን ሲቀጥል። ልዩ በሆነው የኢትዮጵያ ባህላዊ ድምጾች እና ዘመናዊ የኤሌክትሮኒካዊ ሙዚቃዎች ቅይጥ ፣ ያለ ፍርሃት አዳዲስ ዜማዎችን አስሶል ፣ሮፍናን አድማጮችን የሚማርክ እና የሚያስተጋባ የሙዚቃ ልምዱን እንደሚያቀርብ ቃል ገብቷል። በቃሉም መሠረት 3/06/2016ዓ.ም ሁለት አልበሞች IX ሐራምቤ እና ኖር ለሙዚቃ አድማጮች አድርሶል::

EDITED📸 .captures Makeup   📍  Hair
26/01/2024

EDITED
📸 .captures
Makeup
📍
Hair

Edited photo of by
22/01/2024

Edited photo of by

 🇪🇹
19/11/2023

🇪🇹

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Habeshawi Style posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share