Ghion Maleda ግዮን ማለዳ

Ghion Maleda ግዮን ማለዳ Welcome !! By being a family on this page , you will find various cultural , historical, Entertainment & artistic information.
(5)

 የአይን ስፔሻሊስት ሃኪሞች ሞባይል ስልክ የሚያመጣብን ጣጣ የአይን ማኩላር እርጅና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እድሜአቸው በገፋ ሰዎች ላይ ብቻ ነበር የሚታየው።አሁን ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከ3...
15/10/2025



የአይን ስፔሻሊስት ሃኪሞች ሞባይል ስልክ የሚያመጣብን ጣጣ የአይን ማኩላር እርጅና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እድሜአቸው በገፋ ሰዎች ላይ ብቻ ነበር የሚታየው።

አሁን ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከ30 እስከ 40 አመት የሆኑ ወጣቶች ሁሉ ‘ማኩላር ዲጀኔሬሽን’ የተባለና ወደ አይነ ስውርነት የሚያደርስ ሕመም...

እየተጠናወታቸው መጥተዋል ይላሉ የሲንጋፖር የአይን ሕክምና ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ሊሊ።

ይሄም የሆነበት ማክንያት ብዙ ሰዎች ማታ መብራት ካጠፉ በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልክ እየከፈቱ ያያሉ።

በጭለማ ውስጥ ወይም ጨለም ባለ አካባቢ የሞባይል ስልክን ለ30 ደቂቃ እንኳን መጠቀም መታረም የማይችል አደጋ ውስጥ የሚከት ነው።

ሕመሙም ካታራክት አይነት ሕመም ማስከተል ብቻ ሳይሆን የአይን ካንሰርም ያስከትላል።

ይህ ደግሞ ደግሞ መድሃኒት የሌለው በመሆኑ አይን ሲጠፋ ብቻ ቁጭ ብሎ መመልከት ነው ይላሉ ሃኪሙ።

ይህን መልዕክት ያስተላለፉት 254 የሚሆኑ የአይን ስፔሻሊት ሃኪሞች አንድ ላይ በመሆን ነው።

ብዙ ሰዎች ማታ አልጋቸው ላይ ሆነው መብራት አጥፍተው ወይም ፈዘዝ ባለ መብራት ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን እንደሚጠቀሙ ስለሚታወቅ ራሳችሁን ከማይድን ሕመም ጠብቁ ብለዋል።

ለወዳጅም #ሼር ማድረግዎን በፍፁም እንዳትረሱ !

15/10/2025

የሰው ልጅ 8ዓይኖች አሉት ❤

15/10/2025

ዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ❤

ግለሰቡ የኤችአይቪ/ኤድስ ታማሚና የመድሐኒት ተጠቃሚ ነበር !‎‎በሲዳማ ክልል ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የይርጋለም ከተማ አስተዳደር የ12 ዓመት ህጻን ልጅ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈጸመ...
15/10/2025

ግለሰቡ የኤችአይቪ/ኤድስ ታማሚና የመድሐኒት ተጠቃሚ ነበር !

‎በሲዳማ ክልል ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የይርጋለም ከተማ አስተዳደር የ12 ዓመት ህጻን ልጅ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈጸመው የ65 ዓመት ግለሰብ የ23 ዓመት እስራት ተፈርዶበታል።

የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ደግነት ደስታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት ፥ የከተማው ነዋሪ የሆነ አቶ ናስር ኑር የተባለ የ65 ዓመት ግለሰብ ነሐሴ 6/12/2017 ዓ.ም በከተማው 06 ቀበሌ የ12 አመት ታዳጊ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት መፈጸሙን የሚገለፅ መረጃ ለፖሊስ ይመጣል።

ፖሊስም ጉዳዩን ከፍትህ መዋቅር ጋር በመመርመር በሰውና በህክምና ማስረጃ በማጣራት ለከተማው ዐቃቤ ህግ አስተላልፏል።

‎በምርመራና መረጃ በማሰባሰብ ሂደትም ግለሰቡ ይህን አስነዋሪ ድርጊት ከመፈፀሙ ባሻገር የኤችአይቪ /ኤድስ (HIV/AIDS) ታማሚና እንደሆነና እራሱን አውቆ የመድሐኒት ተጠቃሚ እንደነበር ማወቅ መቻሉን አዛዡ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ግዮን ማለዳ እንደተመለከተው ‎ጉዳዩን የያዘዉ የይርጋለም ከተማ አስተዳደር ዐቃቤ ህግ በተከሳሹ ላይ ያቀረበውን የክስ መዝገብ ሲያጣራ የቆየው የከተማ አስተዳደር መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተከሳሹን " ጥፋተኛ ነህ " በማለት ተከሳሹ እንዲከላከል ቢጠይቅም መከላከል አልቻለም።

‎እንዲሁም የኤችአይቪ/ኤድስ ታማሚ መሆኑን እያወቀ በታዳጊዋ ላይ በፈፀመው አስነዋሪ ድርጊት ጥፋቱን በማክበድ በቀን 4/2/2018 በዋለው ወንጀል ችሎት ተከሳሹን በ23 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል። Via፦
የይርጋለም ከተማ ኮምንኬሽን

ለመሰል መረጃዎች ከስር 👇ያለውን የቴሌግራም ቻናል Joined
https://t.me/GhionMaleda
https://t.me/GhionMaleda

  ነብስ ይማር አቡሽየ በጣም ያሳዝናል 😭😭ህፃን ተመስገን ደስታው ባደረበት ህመም በ14 አመቱ ጥቅም 3/2018 ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።  ህፃን ተመስገንን የቅዱስ ላሊበላ ልጅ ሁኖ የማ...
15/10/2025


ነብስ ይማር አቡሽየ በጣም ያሳዝናል 😭😭

ህፃን ተመስገን ደስታው ባደረበት ህመም በ14 አመቱ ጥቅም 3/2018 ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።

ህፃን ተመስገንን የቅዱስ ላሊበላ ልጅ ሁኖ የማያውቀው የለም በቅርቡ በገፃችን የእርዳታ ጥሪ አድርገን ነበር የታሰበው ድጋፍ ባይገኝም💔 😭

ህፃን ተመስገን በአንድ የወልዲያ ጤና ባለሞያ ልጅ ቀና ትብብር ከወልድያ ሪፈር ለደሴ ከደሴም ወደ ጥቁር አንበሳ ሪፈር ተብሎ በጥቁር አንበሳ ሲከታተል ቆይቶ ውጤቱ የደም ካንሰር በመሆኑ ወደ ውጭ ሂዶ እንዲታከም ተነግሯቸው ነበር በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል።

ነገርግን የህፃኑ ቤተሰቦቹ አቅም የሌላቸው ሁለቱም በሽተኞኝ ገጠር የሚኖሩ ምስጊኖች ለራሳቸው እንኳን የማይሆኑ ሁላችንም የምናውቃቸው ተስፋቸው በዚህ ህፃን ልጅ የነበሩ ናቸው።

ከሁለት ቀን በፊት ወደ ቅዱስ ላሊበላ በመምጣት የቅዱስ ላሊበላ ሆስፒታል ገብቶ ከቆየ ቡሃላ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም እረፍቱ ሁኗል የቀብር ስነስርዓቱም በቅዱስ ላሊበላ ተከናውኗል።

ህፃኑን ማዳን አልተቻለም ህፃን ተመስገን በአልጋላይ ሁኖ የሚለምነው እናት አባቱን እህቱን አግዟቸው እርዱልኝ ነበር የሚለው በእውነት ያማል ።

ህፃኑን በማገዝ ሲደክም የነበረውን የጤና ባለሙያ ፈጣሪ የድካምክን ዋጋ ይክፈልህ❤ 🙏

ባለመተባበራችን በገንዘብ ምክኒያት ህፃኑን ማዳን ባንችል እንኳን ቤተሰቦቹን ማገዝ የምትፈልጉ ከታች ባለው ስልክ እየደወላችሁ ማገዝ ትችላላችሁ።

የቤተሰቦቹ የቅርብ ቤተሰብ ስልክ :- 0920040443 የህፃን ተመስገንን ነብሱን በአፀደ ገነት ያቆይልን። ግዮን ማለዳ ለወዳጅ ዘመድ ቤተሰቦች መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እንመኛለን።
ነብስ ይማር

ግዮን ማለዳዎች ነን

15/10/2025

ከመካነ መቅብራቸው ቤተክርስቲያን የነበረው የፃዲቁ አቡነ ዘራብሩክ ገድል ተሰርቆ አሜሪካ አገኘሁት! -ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ

ከንደዚህ አይነት ታዳጊ ልጆች ተጠነቀቁ!የተለያዩ ቤቶች ቆሻሻ እንጥላለን እያሉ በተለያየ ምክኒያት እያጤኑ በለሊት ይሰርቃሉ እኔ ካስያዝኩት ቡሃላ ድርጊታቸዉን አምነዋል ።- ተሰራቂዋ እናት። ...
14/10/2025

ከንደዚህ አይነት ታዳጊ ልጆች ተጠነቀቁ!

የተለያዩ ቤቶች ቆሻሻ እንጥላለን እያሉ በተለያየ ምክኒያት እያጤኑ በለሊት ይሰርቃሉ እኔ ካስያዝኩት ቡሃላ ድርጊታቸዉን አምነዋል ።- ተሰራቂዋ እናት።

ነገሩ እንዲህ ነው። የ6 ዓመት ሕፃን ልጅ እናት ናት የግዮን ማለዳ ቤተሰቦች ሌባ ቤቷ ሰብሮ ሲገባ ባሳየችው አስደናቂ ብልህነትና ፈጣን ምላሽ.....

ሌባውን በቤቷ ውስጥ አስራ ለፖሊስ አሳልፋ መስጠት ችላለች!ድርጊቱ የተፈፀመው ለሊት 11 ሰዓት አካባቢ ነው።

በወቅቱ ከ6 ዓመት ልጇ ጋር ብቻዋን የነበረችው እናት፣ ለንጋት ጸሎት (ለፈጅር ሰላት )ለመነሳት ስትዘጋጅ ሌባው ቤቷ ውስጥ ገብቶ ነበር።

ሁኔታውን የተረዳችው ብልህ እናት፣ ሌባው ሳያስተውላት በፍጥነት ከልጇ ጋር ወጥታ በሮችን ከውጭ በመቆለፍ ቤቱ ውስጥ አስቀረችው!

ተጠርጣሪው ሌባ ለበርካታ ሰዓታት ከቤቱ መውጣት ሳይችል ቀርቷል። ፖሊስ ወደ ስፍራው ሲደርስም፣ ሌባው እጅግ ከመራቡ የተነሳ የቤተሰቡን ምግብ (ቁርስ )መብላት መጀመሩ ተዘግቧል።

አሁን ሌባው ገርዢ ፖሊስ ጣቢያ የሚገኝ ሲሆን ይህች ደፋር እናት የግዮን ማለዳ ቤተሰቦች አሁን ላይ ለሁሉም፣ በተለይም ለወላጆች፣ በምሽት ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ንቃት እንዲያደርጉ አሳስባለች።

የተለያዩ ቤቶች ቆሻሻ እንጥላለን እያሉ በተለያየ ምክኒያት እያጤኑ በለሊት ይሰርቃሉ እኔ ካስያዝኩት ቡሃላ ድርጊታቸዉን አምነዋል ።

ግዮን ማለዳዎች ነንJoined ቴሌግራም👇
https://t.me/GhionMaleda
https://t.me/GhionMaleda

የአሽከርካሪዎች ስንፍና የታሪካዊቷን የቀጨኔ ቀጭኔ" ሰለባ አደረገ!!ሾላ አካባቢ የምትገኘውና የአካባቢው መለያ የነበረችው ቀጭኔ በደረሰባት የመኪና አደጋ ወድቃለች።ትላንትና ጠዋት 12:00 ሰ...
14/10/2025

የአሽከርካሪዎች ስንፍና የታሪካዊቷን የቀጨኔ ቀጭኔ" ሰለባ አደረገ!!

ሾላ አካባቢ የምትገኘውና የአካባቢው መለያ የነበረችው ቀጭኔ በደረሰባት የመኪና አደጋ ወድቃለች።

ትላንትና ጠዋት 12:00 ሰዓት ገደማ፣ በሾላ አካባቢ ተተክላ ለአመታት የቀጨኔ አካባቢን ገፅታ ከመዘውረር ባሻገር፣ ለመንገደኞች እና ለፍቅረኞች የመገናኛ ምልክት ሆና...

ስታገለግል የነበረችው ታሪካዊቷ የሰው ሰራሽ "ቀጭኔ አቅጣጫ ጠቋሚ" በደረሰባት ከፍተኛ የመኪና አደጋ ምክንያት ከቦታዋ ተነቅላ ወድቃለች።

ይህች ቀጭኔ ለብዙዎች የአካባቢው መለያ ብቻ ሳትሆን፣ እንደ "ፒያሳ መህመድ ጋር ጠብቂኝ" ሁሉ፣ "እሷ ጋር ጠብቂኝ" የሚባልባት የፍቅረኞች መገናኛ ነጥብ እንደነበረች የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ።

አደጋው የአሽከርካሪዎች መዘናጋትና አለመጠንቀቅ ውጤት መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች በደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። Via፦ ማጄላን ከስፍራው

ግዮን ማለዳዎች ነንJoined ቴሌግራም👇
https://t.me/GhionMaleda
https://t.me/GhionMaleda

14/10/2025

ከመተኛታችሁ በፊት አንድ ነገር ልንገራችሁ

14/10/2025

ቀንም ማታም መነፅር 🥺

14/10/2025

እኔ አቅም የለኝም ልጄን ማሳደግ የምትፈልጉ እባካችሁ #ሼር አድርጉልኝ😭

14/10/2025

አንተማ በዚህ አካሄድህ ኢትዮጵያን ታሻግራለህ 🙄

Address

Addis Ababa

Telephone

+251921212121

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ghion Maleda ግዮን ማለዳ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ghion Maleda ግዮን ማለዳ:

Share