Ethiopian illuminati

Ethiopian illuminati Reporting Daily ongoing Ethiopian News

17/07/2025
13/05/2024
ሰበር መረጃየጃውሳ ታጣቂዎች የታጠቁትን መሳሪያ እየሸጡ መሸሽ መጀመራቸው ታውቋል!በዘመነ እና ማስረሻ ሰጤ መካከል የሚደረገው ጦርነት ተስፋ ያስቆረጣቸው የቡድኑ አስተባባሪዎች ከሚመሯቸው ታጣቂ...
09/05/2024

ሰበር መረጃ

የጃውሳ ታጣቂዎች የታጠቁትን መሳሪያ እየሸጡ መሸሽ መጀመራቸው ታውቋል!

በዘመነ እና ማስረሻ ሰጤ መካከል የሚደረገው ጦርነት ተስፋ ያስቆረጣቸው የቡድኑ አስተባባሪዎች ከሚመሯቸው ታጣቂዎች መሳሪያ እየቀሙ በመሸጥ ላይ እንደሆኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

በዚህም ዘመነ ሆነ አስረስ ለግል ፍላጎታቸው ነው የሚንቀሳቀሱት የሚሉት እነዚህ ታጣቂዎች የያዙትን እና ከስራቸው ያሉ ታጣቂዎች የታጠቁትን መሳሪያ ጭምር በመሸጥ ቡዱኑን መክዳት መጀመራቸው ታውቋል።

የሚገርመው የአባትህ ንብረት ሲዘረፍ አብረህ ዘርፍ ነው አባባሉ ሲሉ የተደመጡትም መኖራቸው ጃውሳ ምን ያህል በእንቅስቃሴው ተስፋ እንደቆረጠ የሚያመላክት ከመሆኑ በላይ ቡድኑ ለሌብነት ዓላማ የተደራጀ የሰፈር ሽፍታ መሆኑንም ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።

ጃውሳ “ያልታወቁ ሃይሎች” በሚል የሚፈፅመው ግድያ ህዝቡን እያገዳደለው ይገኛል!  ጃውሳ ለህዝብ የአይን ብሌን የሆኑ መምህራንን፣ የጤና ሰራተኞችን እንዲሁም ለህዝብ ማህበራዊ አገልግሎቶችን የ...
07/05/2024

ጃውሳ “ያልታወቁ ሃይሎች” በሚል የሚፈፅመው ግድያ ህዝቡን እያገዳደለው ይገኛል!

ጃውሳ ለህዝብ የአይን ብሌን የሆኑ መምህራንን፣ የጤና ሰራተኞችን እንዲሁም ለህዝብ ማህበራዊ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ዜጎችን አሳድዶ በመግደል እና ከነርሱ ጋር የስጋ ዝምድና ያላቸው ሰዎች ላይ ጥቃት በማድረስ ማህበረሰብን የሚያሳዝን ተግባር ከመፈፀሙም ባሻገር ህዝብ እርስ በእርስ በጥርጣሬ አይን እንዲተያይ እያደረገ ነው። ይህ የፀረ ሰላም ሃይል በወሎ ደላንታ አከባቢ ከመንግስት ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል የሚፈፅመው የሽብር ጥቃት የአካባቢውን ህዝብ እርስ በርስ እያባላ ይገኛል።

ከዚህ ቀደም በደጋ ዳሞት አካባቢ አንድን ግለሰብ የመንግስት ሰራተኛ ነው በሚል መግደሉ የአካባቢው ማህበረሰብ “ደም የመመለስ” የሚል ዘመቻ አድርጎ እርስ በርስ እንዲገዳደል ማድረጉ ይታወሳል። ይህ ነገር ገደብ ካልተበጀለት እና በዚህ ከቀጠለ ህዝቡ ማብቂያ የሌለው ጦርነት ውስጥ እንደሚገባ የጃውሳ ሚዲያዎች ጭምር ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛል።

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian illuminati posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share