29/09/2025
"የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።” ዘፍጥረት 4፥10
ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ቀናበት፤ ገደለውም :: በዚህም የተቆጣው ፈጣሪ “አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ” አለው።
ይህ ድርጊትና እርግማን ዛሬ በምድራችን ላይ እየተፈፀመ እናያለን።