Ethio Insider Media

Ethio Insider Media ወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች በጥልቀት
የሚዳሰሱበት!

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ፡፡በአገሪቱ ጦርና በፈጥኖ ደራሽ ሐይል መካከል በሱዳን መዲና ካርቱም የተነሳው ግጭት በከተማዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን ችግር ላይ እን...
17/04/2023

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ፡፡

በአገሪቱ ጦርና በፈጥኖ ደራሽ ሐይል መካከል በሱዳን መዲና ካርቱም የተነሳው ግጭት በከተማዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን ችግር ላይ እንደጣላቸው በስፍራው የሚገኙ አንድ ኢትዮጵያዊ ለኢትዮ ኢንሳይደር ተናገረዋል፡፡ ከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን የጠቀሱት ኢትዮጵያዊያኑ በአሁኑ ስዓት በግለሰቦች ቤት ተጠልለው እንደሚገኙም ተናግረዋል፡፡

በአቡድልፋታህ አልቡርሃን የሚመራው የሰዱን ጦር እና በሀምዳን ዳጋሎ በሚዘወረው የፈጥኖ ደራሽ ሐይል መካከል የተቀሰቀሰው ‹ የከተማ ግጭት › ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ቢያንስ የ100ሰዎችን ሕይወትን መቅጠፉ ተዘግቧል፡፡

በካርቱም የሚኖሩት ኢትዮጵያዊያኑ ሁለቱ ሀይላት እየተዋጉ ያሉት ከተማ ውስጥ በመሆኑ ‹ ነገሩን ከባድ › አድርጎታል ባይ ናቸው፡፡ እኚሁ ኢትዮጵያዊ የሚመለከታቸው ሲሉ የጠሯቸው አካላት ከካርቱም መውጣት የሚችሉበትን መንገድ እንዲያመቻቹላቸው ጠይቀዋል፡፡

በካርቱም የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ኤምባሲው ‹ ከግጭቱ ጋረ በተያያዘ ሊያጋጥም ከሚችል አደጋ ራስን መጠበቅ አስፈላጊ › መሆኑን አስታውሶ ‹ ኢትዮጵያዊያን ከግጭት አካባቢዎች በመራቅ፣ ከእንቅስቃሴ በመቆጠብ ራሳቸውን ከአደጋ እንዲጠብቁ› አሳስቧል፡፡

ኢትዮ ኢንሳይደር

መስከረም አበራ “ለኢ-መደበኛ አደረጃጀቶች ወታደራዊ ስልጠና እና የተኩስ ልምምድ ስትሰጥ ነበር” ሲል ፖሊስ ወነጀለ  ‼️ከትላንት በስቲያ እሁድ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለችው የመገናኛ ብዙሃን...
11/04/2023

መስከረም አበራ “ለኢ-መደበኛ አደረጃጀቶች ወታደራዊ ስልጠና እና የተኩስ ልምምድ ስትሰጥ ነበር” ሲል ፖሊስ ወነጀለ ‼️
ከትላንት በስቲያ እሁድ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለችው የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዋ መስከረም አበራ፤ “ሁከት እና ብጥብጥ በማነሳሳት ወንጀል” ተጠርጥራ በፍርድ ቤት 13 የምርመራ ቀናት ተፈቀደባት። መስከረምን ፍርድ ቤት ያቀረባት የፌደራል ፖሊስ፤ “ተጠርጣሪዋ ለኢ-መደበኛ አደረጃጀቶች ወታደራዊ ስልጠና እና የተኩስ ልምምድ ስትሰጥ ነበር” ሲል ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል።

ፖሊስ ዛሬ ማክሰኞ ሚያዚያ 3፤ 2015፤ በመስከረም ላይ ውንጀላውን ያቀረበው፤ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው። በችሎቱ መስከረምን ወክለው የቀረቡት ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ በበኩላቸው ፍርድ ቤቱ የደንበኛቸውን የዋስትና መብት እንዲጠብቅ ጠይቀዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

መስከረም አበራ ለሶስተኛ ጊዜ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለች “ኢትዮ ንቃት” የተሰኘው የዩ-ቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው መስከረም አበራ፤ ዛሬ እሁድ ሚያዝያ 1 አመሻሽ ላይ...
09/04/2023

መስከረም አበራ ለሶስተኛ ጊዜ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለች

“ኢትዮ ንቃት” የተሰኘው የዩ-ቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው መስከረም አበራ፤ ዛሬ እሁድ ሚያዝያ 1 አመሻሽ ላይ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሏን ባለቤቷ አቶ ፍጹም ገብረ ሚካኤል ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። መስከረም በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለእስር ስትዳረግ የዛሬው ለሶስተኛ ጊዜ ነው።

በራሷም ሆነ በሌሎች መገናኛ ብዙኃን በምታቀርባቸው የፖለቲካ ትንታኔዎች ይበልጥ የምትታወቀው መስከረም፤ በአዲስ አበባ ጎሮ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ በቁጥጥር ስር የዋለችው 10 ገደማ በሚሆኑ የፌደራል ፖሊስ አባላት መሆኑን አቶ ፍጹም ገልጸዋል። መስከረም በቁጥጥር ስር ከመዋሏ በፊት፤ በመኖሪያ ቤታቸው 50 ደቂቃዎች ገደማ የወሰደ “ብርበራ” መደረጉን ባለቤቷ ተናግረዋል። (ኢትዮ ኢንሳይደር)

እንለምናችሁ…‼    አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ
09/04/2023

እንለምናችሁ…‼



አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

አስቸኳይ ስብሰባ ተርቷል።ብልፅግና ፓርቲ ሁሉንም የስራ አስፈፃሚ አባላት በነገው እለት ለአስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል። ስብሰባው የሚካሔደው በጠቅላይ ሚኒስትር ፅፈት ቤት ሲሆን  ነገ ረፋድ ላይ ...
15/03/2023

አስቸኳይ ስብሰባ ተርቷል።

ብልፅግና ፓርቲ ሁሉንም የስራ አስፈፃሚ አባላት በነገው እለት ለአስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል። ስብሰባው የሚካሔደው በጠቅላይ ሚኒስትር ፅፈት ቤት ሲሆን ነገ ረፋድ ላይ የሚጀመረውን አስቸኳይ ጉባኤውን የጠሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ናቸው።
Ethio Insider

15/03/2023

የጥላቻቸው ጥግ ሁሉንም አያተርፍም።

https://youtu.be/yqLDbaKb17g
15/03/2023

https://youtu.be/yqLDbaKb17g

ይህ Ethio Insider ነው። በ Ethio Insider የተጣሩና ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች በስፋት ይዳሰሱበታል። በሳል ሀሳብ ያላቸው እንግዶች ይቀርቡበታል። ቻናላች....

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Insider Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share