DAILY SUBBA NEWS

DAILY SUBBA NEWS /EGGCHAIN MEDIA AND
ENTERTAINMENT / with NUN MEDIA t.me/nnu1media

የእስራኤል ጦር በማዕከላዊ ጋዛ ከሚገኘው ኮሪደር ለቆ እየወጣ ነው ሲል ሀማስ አስታወቀየእስራኤል ጦር ናዛሪም እየተባለ ከሚጠራው በማዕከላዊ ጋዛ ከሚገኘው ኮሪደር ለቆ እየወጣ ነው ሲል ሀማስ ...
10/02/2025

የእስራኤል ጦር በማዕከላዊ ጋዛ ከሚገኘው ኮሪደር ለቆ እየወጣ ነው ሲል ሀማስ አስታወቀ

የእስራኤል ጦር ናዛሪም እየተባለ ከሚጠራው በማዕከላዊ ጋዛ ከሚገኘው ኮሪደር ለቆ እየወጣ ነው ሲል ሀማስ በዛሬው እለት አስታውቋል።

የእስራኤል ጦር ከቀጣናው መውጣት ሀማስና እስራኤል በደረሱት የመጀመሪያ ምዕራፍ የተኩስ አቁም ስምምነት መሰረት የሚጠበቅ እርምጃ ነው ተብሏል።

ሮይተርስ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የእስራኤል ምንጭን ጠቅሶ እንደዘገበው የእስራኤል ጦር በማዕከላዊ ጋዛ ከነበረው ይዞታ እየወጣ ነው።በቦታው ያለው የእስራኤል ጦር ቁጥር ቀደም ሲል ነበር የቀነሰው።

ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://am.al-ain.com/article/israel-arms-withdraw-nazarim-corridor-central-gaza

06/02/2025
05/02/2025

አል ሻራ የሶሪያ የሽግግር ፕሬዝዳንት መሆኑን በማወጅ ስልጣኑን አጠናከረ

በሽር አል አሳድን ከስልጣን ያነሳው አማጺ ቡድን መሪ አህመድ አል ሻራ የሶሪያ የሽግግር ጊዜ ፕሬዝዳንት መሆኑን አወጀ።

ከሁለት ወር በፊት አሳድን ከስልጣን ለማስወገድ በተካሄደው ፈጣን ዘመቻ የተሳተፉ ወታደራዊ አዛዦች ምክክር ካደረጉ በኋላ አል ሻራ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት እንዲሆን መወሰናቸውን ተዘግቧል።

የቀድሞው የአልቃይዳ ክንፍ ሃያት ታህሪር አል ሻም አዛዡ ሶሪያ ከአሳድ መወገድ በኋላ ህገመንግስት አሻሽላ ምርጫ ለማካሄድ በጥቂቱ አራት አመታት ያስፈልጋል ማለቱ ይታወሳል።

ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3Erx54F

Address

Addis Ababa
KELIFFABUSSINESCENTER

Telephone

+19726936980

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when DAILY SUBBA NEWS posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to DAILY SUBBA NEWS:

Share

muslim world news-amharic

the true voice of muslim