
18/04/2025
እንኳንም ሞቶ አልቀረ
እርሱ በዚህ የለም፤ እንደ ተናገረው ተነሥቶአል፤ ኑና ተኝቶበት የነበረውን ቦታ እዩ።
ማቴዎስ 28:6
እኔን ሞተኝ
እኔ የተቀበልሁትንና ከሁሉ በላይ የሆነውን ለእናንተ አስተላልፌአለሁ፤ ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚሉት ክርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ፤
1 ቆሮንቶስ 15:3
https://t.me/PhroneoBiblical