
26/04/2020
ነብስ ይማር 😭😭😭
እህታችን ወገኔ
በዋሽንግተን ዲሲ ሜሪላንድ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሕይወቷ ያለፈው
የአራት ልጆች እናት የሆነችው ወ/ሮ ወገኔ ደበሌ የቀብር ስነስአት ከሰአታት በፊት ተፈፅሟል።
በድጋሚ ነፍስ ይማር እያልን ለቤተሰቦቿ መፅናናትን እንመኛለን።
ምንጭ voa
Ethiopian News,information & Entertainment portal Entertainment ....
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when EthioPost posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.