28/05/2025
“ለብዙ ጓደኞቼ ለመኖር እድል አግኝቼ 84 ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም፡፡ ይህንን ማክበር ብቻ ሳይሆን አገር አቋርጣችሁ ከአገር ወጥታችሁ ይህን በማድረጋችሁ አመስግ/ናችኋለሁ” ሲሉ የቀድሞው ረእሰ ብሄር መንግስቱ ሃይለማሪያም Ethiopian Society Partnership Advocacy የተባለው ድርጅት እና አባላቱ ስለሰጧቸው እውቅና ምስጋና አቅርበዋል፡፡
Video: Guenet Ayele