Kana TV

Kana TV Kana Television is an Ethiopia-focused general entertainment, free-to-air, satellite TV channel. Kana
(286)

28/11/2025

የሆነ ሰው ታስወግዳለህ!

ጥቁር ፍቅር ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ላይ በቃና።

Tikur Fikir, evey Monday to Friday at 10:00 PM on Kana TV.

28/11/2025

የሆነ ቀን AI ስራችንን የሚወስድብን ይመስላችኋል? ምን ታስባላችሁ?

ሃሳብ አስተያየታችሁን በኮመንት አጋሩን፡፡

#ሽቀላ ዘወትር አርብ ከምሽቱ 12፡30 ላይ በቃና፡፡

ሙሉውን ቪዲዮ በዩትብ ገፃችን ላይ ታገኙታላችሁ፡፡

Do you think AI will take over our jobs someday?

Share your thoughts in the comments!

, every Friday @6:30PM on Kana TV.

Watch the full video on YouTube.

28/11/2025

ፈረስ በመተግሪያው የሰበሰበውን የፈረስ ማይልስ ለበጎ አድራጎት ማህበራት ድጋፍ አበረከተ::

ፈረስ ትራንስፖርት ለደንበኞቹ ተመላሽ ከሚያደርገው አምስት በመቶ ማይሎች በመሰብሰብ ከ3.6 ሚሊዮን ማይልስ በላይ ለሜቄዶን፣ ለባቡል ኧይር፣ ለቢላሉ ሀበሺ፣ ለስለእናት በጎ አድራጎት ማህበር: እንዲሁም ለኢትዮጵያ ካንሰር አሶሴሽን: አበርክቷል፡፡ ለአምስተኛው ዙር ደሞ ሙዳይ የበጎ አድራጎት ማህበር: ባዩሽ ኮልፌ: ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ: ለኬር አፒሊፕሲ ኢትዮጵያ እንዲሁም የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌደሬሽን እንደተካተቱ ይፋ አድርጎአል።

ደንበኞቹ ለማበረታቻ ተመላሽ ከሚያደርግላቸው የአምስት በመቶ ማይልስ ለበጎ አድራጎት የሚልኩለትን ማይሎች በማሰባሰብ ሙሉ በሙሉ ለነዚህ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲያቀርብ ማህበራዊ ሀላፊነቱን ከመወጣት ባሻገር በጎ አላማ ላይ እንዲውል እና ለአገር እድገት አስተዋፅኦ ለማድረግ በማሰብ ልገሳውን እንዳከናወነ በገለፀበት ዝግጅት ለህዳሴ ግድብ ግንባታም ገንዘብ አበርክቷል:፡

Ferres Transport has made a significant contribution to charitable organizations by donating the accumulated Feres Miles collected through its application.

Feres Transport collected five percent of the miles it refunds to its customers, accumulating over 3.6 million miles that have been dedicated to support Mekedonia, Babur Keyir, Bilalu Habeshi, Sile Enat Charity Organization, and the Ethiopian Cancer Association.

For the fifth round of this exceptional initiative, the company has announced the inclusion of Muday Charity Organization, Bayush Kolfe, Mary Joy Ethiopia, Care Epilepsy Ethiopia, and the Ethiopian Federation of Persons with Disabilities as beneficiaries.

By fully channeling the five percent incentive miles that customers dedicate to charity, Feres Transport is not only fulfilling its corporate social responsibility but is also actively contributing to positive causes and national development. At the event where the company announced this latest round of donations, it also made a separate financial contribution to the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) construction.

Click here to watch the full video on YouTube. 👇
27/11/2025

Click here to watch the full video on YouTube. 👇

In this episode of CEOs, we feature the Founder & CEO of Sand Technologies, Fred Swaniker. He reminds us that the future belongs to those who think different...

27/11/2025

ቃና ዜና ቅምሻ (ህዳር 18, 2018) | Kana News Highlights

#ቃናዜናቅምሻ #ዜናቅምሻ

27/11/2025

“በእድሜ ትንሹ ተማሪ እኔ ነበርኩኝ፡፡”

መገናኛ ዘወትር እሁድ ከምሽቱ 1፡00 ላይ በቃና፡፡

ሙሉውን ቪዲዮ በዩትዩብ ገፃችን ላይ ታገኙታላችሁ፡፡

27/11/2025

“ሁሉም ሰው ከሷ ነው ፍቅር የሚያዘው፡፡”

ሁለት ልብ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከምሽቱ 3፡00 ላይ በቃና፡፡

Hulet Leb, every Monday to Friday at 9:00 PM on Kana TV.

27/11/2025

የኢትዮጲያን ቡና በሮቦት!

27/11/2025

ሃሳቤ አንቺ ነኝ!

መንታ መንገድ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ላይ በቃና።

Menta Menged, every Monday to Friday at 8:00 PM on Kana TV.

27/11/2025

“ደስተኛ ናቸው….”

ሙሉውን ቪዲዮ በዩትዩብ ገፃችን ላይ ታገኙታላችሁ፡፡

27/11/2025

አዳ ስራዋን ለመልቀቅ መወሰኗን በማወቁ ቦራ ተናዷል።

ለምን መልቀቅ አንደፈለገች ሊገባው አልቻለም።

እጣ ፋንታ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ላይ በቃና፡፡

After learning Ada decided to quit her job, Bora is upset.

He can’t understand why she wants to leave.

Eta Fanta, Every Monday to Friday at 7:00PM on Kana TV.

27/11/2025

ወጣት መሪዎችን ለመፍጠር የሚረዳ በጥልቀት የማዳመጥ ስልጠና ተሰጠ፡፡

በጥልቀት ማዳመጥ ለመግባባት ትልቅ ሚና አለው፡፡ ይሄንን ያሳያል የተባለ እና ሀሳብ አዳምጠው መምራት የሚችሉ ወጣት መሪዎችን ለመፍጠር ይረዳል የተባለለት በጥልቀት የማዳመጥ ስልጠና በብሪቲሽ ካውንስል ተሰጥቷል፡፡

በሁለት ቀናት መርሀግብር ማለትም ቅዳሜ ህዳር 13 እና እሁድ ህዳር 14 ቀን 2018ዓ.ም በተሰጠው ይሄው ስልጠና ታድያ ወጣት መሪዎች ስሜትን የሌሎችን ስሜት በመጋራት መግባባት፣ በመወያየት ሰላም መገንባት የሚያስችላቸው ስለልጠና እንደሆነ ታምበት የተሰጠ ስልጠና ነበር፡፡

ስልጠናው የዩዝ ኮኔክት የተባለ መርሀግብር አካል እንደሆነ በዝግጅቱ የተገለፀ ሲሆን ይሄ ስልጠና በኪንግስ ኮሌጅ ፖሊሲ ኢንስቲቲዩት ተጋባዥ ተመራማሪ እና በጥልቀት ማዳመጥ አለም አቀፍ እውቅና ባገኙት ኤሚሊ ካስሪዬል የተሰጠ ሲሆን የእንግሊዝ የውጪ የጋራ ብልፅግና እና ልማት ቢሮ የቦርድ አባል የሆኑት ጄምስ ባይልፊልድም ተሳትፈውበታል፡፡

Transformative training delivered to equip young leaders with essential dialogue skills

Deep listening is the cornerstone of genuine communication. To harness this power, the British Council delivered a transformative training session aimed at molding a new generation of young leaders visionaries capable of leading through insight and empathy.

Spanning an intensive two-day schedule on Saturday, November 22, and Sunday, November 23, 2025, the program was designed to equip youth leaders with the tools to communicate through radical empathy. It was championed as a vital pathway to peacebuilding and to strengthening social cohesion through the art of meaningful dialogue.

Revealed as a key initiative of the Youth Connect programme, the training was led by renowned expert Emily Kasriel, a Senior Visiting Research Fellow at King’s College Policy Institute and a globally recognized authority on Deep Listening. The high-level session was further distinguished by the participation of James Bielefeld, a board member of the UK's Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO).

Address

Zimbabwe Street
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kana TV posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category