Rational View Media

Rational View Media Odeeffannoowwan Naannoo,Guutuu Biyyaa Ardii Afrikaafi Guutuu Addunyaa Saffisaan Isin Biraan Geenya.

በጠ ^ላት ፍቅር የመለከፍ አባዜ~በስነ-ልቦና ጥናት ዘርፍ አንዳንድ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች ላይ የሚታይ ስቶክሆልም ሲንድረም (Stockholm Syndrome) የሚሰኝ አንድ እጅግ አስገራሚ የ...
17/09/2025

በጠ ^ላት ፍቅር የመለከፍ አባዜ
~
በስነ-ልቦና ጥናት ዘርፍ አንዳንድ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች ላይ የሚታይ ስቶክሆልም ሲንድረም (Stockholm Syndrome) የሚሰኝ አንድ እጅግ አስገራሚ የሆነ ክስተት አለ። ታጋች፣ ተበዳይ ወይም ተጠቂ የሆነ ሰው ወይም ቡድን፣ በጠላፊው ወይም በጠ^ ላቱ ላይ የአዘኔታ፣ የመውደድ ወይም የታማኝነት ወይም የተባባሪነት ስሜት የሚያዳብርበት ሁኔታ ነው።

​የቃሉ መነሻ በ1973 ዓ. ል. በስዊድን፣ ስቶክሆልም ከተማ ውስጥ ከተፈጸመ የባንክ ዘረፋ ጋር የተያያዘ ነው። ዘራፊው ቡድን በባንኩ ውስጥ ያሉ ሰራተኞችን ለስድስት ቀናት ያህል አግቶ ያቆያል። ከታጋቾቹ መካከል አንዳንዶቹ ከጊዜ በኋላ ከጠላፊው ቡድን ጋር የተለየ የመቅረብ ፍላጎት አዳብረው ተገኝተዋል። ከታገቱበት ሲለቀቁም እንኳ ጠላፊው ቡድን ላይ ከመመስከር ይልቅ ጭራሽ ለመከላከል ነበር የሞከሩት።

የፈለገ ማመሀኛ ትንታኔዎች ቢኖሩ እንኳ "አምላካችንን ሰቅለዋል" የሚል እምነት ያለው አካል በዚህ ልክ በ iሁድ ፍቅር ሲወድቅ ማየት የሚገርም ነው።

"ምነው ይሄ ሰማይ እንደ እስላም እንትን ወለወለ" የሚለው እንዲህ አይነቱን ማስታወቂያ የሚለጥፈው ነው። ግን ምንድነው እንዲህ ከንፅህና ጋር የሚያጣላቸው?አንዱ አከራይ ሽንት ቤት በውሃ ትሞላ...
17/09/2025

"ምነው ይሄ ሰማይ እንደ እስላም እንትን ወለወለ" የሚለው እንዲህ አይነቱን ማስታወቂያ የሚለጥፈው ነው። ግን ምንድነው እንዲህ ከንፅህና ጋር የሚያጣላቸው?
አንዱ አከራይ ሽንት ቤት በውሃ ትሞላላችሁ ብሎ ሙስሊም ተከራዮቹን ውሃ እየያዙ እንዳይገቡ ይከለክላል። ኋላ ሽንት ቤቱን ሊያስመጥጥ ሲል ደርቆ እንዴት ብሎ ይወገድ! ያገር ውሃ ሲያስደፉት ነበር የዋሉት። ለማንኛውም እያጠባችሁ ! ንፅህና ጥቅም እንጂ ጉዳት የለውም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-

የአላህ መልክተኛ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምየመጨረሻ ንግግራቸው ሶላትን አደራ ነበር ☪️💜 #ሙስሊም  #እስልምና
15/09/2025

የአላህ መልክተኛ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
የመጨረሻ ንግግራቸው ሶላትን አደራ ነበር ☪️💜
#ሙስሊም #እስልምና

የ12ኛ ክፍል ውጤት መግለጫ እየተሰጠ ነው120 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለመኮረጅ ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው መሰረዙን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።የትምህርት ሚኒስትሩ የ12...
14/09/2025

የ12ኛ ክፍል ውጤት መግለጫ እየተሰጠ ነው

120 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለመኮረጅ ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው መሰረዙን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

የትምህርት ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ መግለጫ እየሰጡ ነው።

በዚህም የፈተና ሂደቱ በአቋራጭ የመክበር አስተሳሰብ ምን ያክል ስር እንደሰደደ ማሳያ እንደሆነ ጠቁመው፣ በዚህ ዓመት ይህ አስተሳሰብ የቀነሰ መሆኑን ተናግረዋል።

የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ከፍተኛ ውጤት የምናካሂደው ሪፎርም ውጤት የሚታይበት መሆኑን ገልጸዋል።

መድረስ የምንሻበት ቦታ መድረስ ካስፈለገ በትምህርት ዘርፉ ላይ ለውጥ መምጣት አለበት ያሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፤ የፈተና አሰጣጡ ጥሩ እንደነበር ተናግረዋል።

♦️  #ረሱል ﷺ ከሶሃቦቻቸው ጋር ቁጭ ብለው  #በዱኒያ ላይ በጣም ስለሚዎዷቸው ነገሮችአየተጨዋወቱ እያሉ  #ነብዩ ﷺ አቡበክርንረ.ዐ "ያ አባ በከር አንተ  #በዱኒያ ላይ በጣም የምትወደውነ...
14/09/2025

♦️ #ረሱል ﷺ ከሶሃቦቻቸው ጋር ቁጭ ብለው #በዱኒያ ላይ በጣም ስለሚዎዷቸው ነገሮች
አየተጨዋወቱ እያሉ #ነብዩ ﷺ አቡበክርንረ.ዐ "ያ አባ በከር አንተ #በዱኒያ ላይ በጣም የምትወደው
ነገር ምንድነው?" ብለው ጠየቁት።
#አቡበክርም ረ.ዐ "3 ነገሮችን እወዳለሁ:-
1.ከአንቱን ጋር መቀመጥ፣
2.አንቱን ማየት፣
3.አንቱ ባዘዙዋቸው ነገሮች ላይ በሙሉ ገንዘቤን መለገስ" ብሎ መለሰ።
°
#ዑመርን ረ.ዐ በተራው ጠየቁት "አንተስ ያዑመር ?"
"በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ
1.በድብቅ እንኳን ቢሆን በመልካም ነገር ማዘዝ፣
2.በግልጽ እንኳን ቢሆን ከመጥፎ ነገር መከልከል፣
3 መራራ እንኳን ቢሆን እውነትን መናገር።" ብሎ መለሰ።
°
#ዑስማንን ረ.ዐ ጠየቁት "አንተስ ያዑስማን?
በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ:-
1.ሰዎችን ማብላት፣
2.ሰላምታን ማብዛት፣
3.ሰዎች በተኙ ጊዜ ሶላትን ማብዛት፣
°
#አልይን ረ.ዐ በተራው ጠየቁት "አንተስ ያአልይ ?"
"በዱኒያ ላይ 3ነገሮችን እወዳለሁ:-
1.እንግዳን ማክበር፣
2.በሙቀት ወቅት ፆምን መፆም፣
3.ጠላቴን በሰይፍ መቅላት፣
°
ረ.ዐ በተራው ጠየቁት "አንተስ ያአባ ዘር?"
"በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ :-
1.እርሃብን እወዳለሁ፣
2.በሽታን እወዳለሁ፣
3.ሞትን እወዳለሁ፣
#ነብዩም ﷺ "ያ አባ ዘር ለምን እነዚህን ወደድክ?"
አቡዘር መለሰ "ረሃብን ወደድኩት ቀልቤን ፈሪ ሊያደርግልኝ ዘንድ፣
በሽታን ወደድኩት ወንጀሌን ሊያቀልልኝ ዘንድ፣
ሞትን ወደድኩት ከጌታየ ጋር ሊያገናኜኝ ዘንድ።" ብሎ መለሰ።
°
#ነብዩ ﷺ " እኔም በዱኒያ ላይ
3 ነገሮችን እወዳለሁ:-
1.ሽቶን እወዳለሁ፣
2.ሚስቶቼን እወዳለሁ፣
3.የአይኔ ማረፊያ ሶላቴን እወዳለሁ፣
በዚህ መካከል ድንገት ጅብሪል አ.ሰ.ወ ዱብ አለ ሰላምታ ካወረደ በኋላ እንዲህ አለ
"አንቱ #የአላህ መልዕክተኛ ﷺ በዱኒያ ላይ እኔም 3 ነገሮችን እወዳለሁ
#ነብዩም ﷺ "ምንድናቸው ያ ጀብሪል?" ብለው ጠየቁት።
1.መልዕክትን ማድረስ፣
2. አማናን አደራን መጠበቅ፣
3.ሚስኪኖችን መውደድ፣
ጅብሪል አ.ሰ.ወ ተመልሶ ወደ ከሄደ በኋላ #ረሱልና ﷺ ሱሃቦቻቸው ረዲየሏሁ አጅመኢን ከመቀመጫቸው ሳይነሱ
ተመልሶ መጣና አሁንም ሰላምታውን አቅርቦ:-
" #አላህም ሱ.ወ. ሰላም ብሏችኋል ካለ በኋላ አላህም ሱ.ወ እንዲህ ብሏል:-
#በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ:-
1.አላህን አውሺ የሆነችን ምላስ፣
2.አላህን ፈሪ የሆነችን ቀልብ፣
3.መከራ የበዛበት ታጋሽ የሆነችን ጀሰድ።
#አላህ ሱ.ወ ታጋሾች አድርጎ ነብዩና ﷺ ሱሃቦች ረ.ዐ.አ የወደዱትን ያስወድደን!
°
ይህን ጣፋጭ ሐዲስ በማንበባችሁ ከፍ ያለ አጅር ታገኛላችሁ -ኢንሻ አሏህ።
ሼር በማድረግ ለሌሎች ብታካፍሉ ግን እነሱ ባነበቡት ልክ ለናንተም ሀሰናት ይፃፍላችኋል!
ኢንሻ አሏህ!!
#አላህ አንብበው ከመጠቀሙት ያድርገን!!
اللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِكْ على نَبِيِّنَـــا مُحمَّد ﷺ💚❤️

6 ዓመት ከ6ወር የሴቶች ፀጉር ቤት ገብቶ የሰረቀ.....የንግድ  ቤትን የበር ቁልፍ በመገንጠል ልዩ ልዩ ንብረቶችን የሰረቁ ሦስት  ወንጀል ፈፃሚዎች እጅ ከፍንጅ ተያዙ፤ አንደኛው ወንጀል ፈ...
01/05/2025

6 ዓመት ከ6ወር የሴቶች ፀጉር ቤት ገብቶ የሰረቀ.....
የንግድ ቤትን የበር ቁልፍ በመገንጠል ልዩ ልዩ ንብረቶችን የሰረቁ ሦስት ወንጀል ፈፃሚዎች እጅ ከፍንጅ ተያዙ፤ አንደኛው ወንጀል ፈፃሚ በፈጣን የፍትህ ችሎት (RTD) በ6 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት መቀጣቱን የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡
ሚያዚያ 7 ቀን 2017 ዓ/ም የሺዋስ ሰጤ ተገኑ የተባለው ግለሰብ ፋንታሁን ገለታው እና ኪዳነማርያም ፋንታሁን ከተባሉ ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው አየር ጤና አካባቢ ከሚገኝ
የሴቶች ፀጉር ቤት በር ቁልፍ በመገንጠል ሁለት ካስክ፣ አንድ ስቲም፣ 21 ኢንች ቴሌቪዥን እና ሌሎች ንብረቶችን በመስረቅ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 አዲስ አበባ A 48332 በሆነ ተሽከርካሪ ጭነው ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ዘነበ ወርቅ አካባቢ የሰረቁትን ንብረት በማውረድ ላይ እንዳሉ በወንጀል መከላከል ስራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት እጅ ከፍንጅ እንደተያዙ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡
ፖሊስ አስፈላጊውን ማስረጃ በማሰባሰብ የምርመራ መዝገቡን በማደራጀት በአቃቢ ህግ አማካኝነት ክስ እንዲመሰረትባቸውም አድርጓል።
ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ 1ኛ ደረጃ ፍርድ ቤት ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ባስቻለው ፈጣን የፍትህ ችሎት (RTD) የሺዋስ ሰጤ ተገኑ በ6 ዓመት ከ6ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ፍርድ ቤቱ የሁለቱን ተጠርጣሪዎች ጉዳይ እየመረመረ መሆኑን ገልፆ የሺዋስ ሰጤ ተገኑ የተባለው ወንጀለኛ በተመሰሳይ ወንጀል የምርመራ መዝገብ እንደተደራጀበት የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡
የንግዱ ማህበረሰብም ሆነ ነዋሪው መኖሪያ አካባቢውንም ሆነ ግቢውን ለወንጀል የሚያጋልጡ ችግሮችን በመለየት እና ከፖሊስ ጋር ያለውን አጋርነት በማጠናከር ለወንጀል መከላከል ስራ ሚናውን መወጣት እንደሚጠበቅበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Via AAP

አዲሱ የአውሮፕላን ማረፊያ ምን በረከት ይዞ ይመጣል?  | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ግዙፍ ያለውን የአውሮፕላን ማረፊያ በሰባት ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ዶላር ወጪ ሊገነባ መሆኑን አስታ...
01/05/2025

አዲሱ የአውሮፕላን ማረፊያ ምን በረከት ይዞ ይመጣል?
| የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ግዙፍ ያለውን የአውሮፕላን ማረፊያ በሰባት ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ዶላር ወጪ ሊገነባ መሆኑን አስታውቋል።
አየር መንገዱ ግንባታውን ለማስጀመር ዳር ከተባለ ዓለም አቀፍ ኩባንያ ጋራ የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን፤ ግንባታው በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ እንደሚገነባም ገልጿል።
በመጀመሪያው ምዕራፍ 60 ሚሊዮን ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችለው የአውሮፕላን ማረፊያ ይገነባል።
የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ ደግሞ 50 ሚሊዮን ተጓዦችን የሚያስተናግደው ሁለተኛው ምዕራፍ ይገነባል። የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ በአምስት ዓመት ውስጥ ማለትም እስከ 2022 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በቢሾፍቱ አቅራቢያ ይገነባል የተባለው ግዙፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሦስት ሺህ 500 ሔክታር መሬት ላይ የሚያርፍ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ግዙፍ የአየር መንገድ አንድ ነጥብ አንድ ሚሊዮን ስኩዌር ሜትር ላይ የሚያርፍ የመንገደኞች ተርሚናል፣ 126 ሺህ 190 ስኩዌር ሜትር ላይ የሚያርፍ ለአየር መንገዱ ድጋፍ የሚሰጡ ተቋማት እንዲሁም 100 ሺህ ስኩዌር ሜትር ላይ የሚያርፍ የጭነት አገልግሎት መስጫ እንደሚያካትት ገልጸዋል።
አዲሱ በቢሾፍቱ አቅራቢያ የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ጋር በፈጣን መንገድ እንዲሁም በፈጣን ባቡር እንደሚገናኝ ተናግረዋል።
የሚገነባውን የኤርፖርት ሲቲ ስፋት እና ጠቀሜታ ለመረዳት አሁን ያለውን የቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን የመሠረተ ልማት ውስንነት ግምት ውስጥ ማስገባት አስፈላጊ ነው ያሉት አቶ መስፍን፤ የአየር መንገዱ ዕድገት በጨመረ ቁጥር ለአውሮፕላን ማረፊያው የተለያዩ የማስፋፊያ ሥራዎች ሲከናወኑ ቢቆይም፤ በዓመት 25 ሚሊዮን ተጓዦችን ማስተናገድ በሚችልበት የመጨረሻ አቅሙ ላይ መድረሱን አቶ መስፍን አስታውቀዋል።
ከእዚህ መነሻነትም የአየር መንገዱን እድገት እና የመንገደኞችን ቁጥር መጨመር ታሳቢ ያደረገ ግዙፍ አውሮፕላን ማረፊያ (ኤርፖርት ሲቲ) መገንባት የግድ መሆኑን በማመን ወደ ሥራ መገባቱን ተናግረው፤ አውሮፕላን ማረፊያው ከትራንስፖርት አገልግሎት ባለፈ ሆቴሎችን፣ የገቢያ ማዕከሎችን፣ የቢሮ ቦታዎችን እና የመኖሪያ አካባቢዎችን የሚያጠቃልል ትልቅ “የኤርፖርት ሲቲ” ዋና አካል እንዲሆን ታስቦ የሚገነባ መሆኑን ጠቁመዋል።
ለመሆኑ የኤርፖርት ሲቲው መገንባት ከንግድ አንፃር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ምን ሊሆን ይችላል? ስንል የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎችን ጠይቀናል።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ሞላ አለማየሁ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኤርፖርት ሲቲው ተገንብቶ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ በዓመት 125 ሚሊዮን መንገደኞችን በአየር ትራንስፖርት ማስተናገድ ትችላለች። 100 ሚሊዮኑ በኤርፖርት ሲቲው የሚስተናገዱ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ 25 ሚሊዮን ደግሞ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ይስተናገዳሉ።
ይህም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላት የንግድ ግንኙነት እንዲቀላጠፍና ከፍተኛ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንድትሆን ያደርጋታል ያሉት ሞላ (ዶ/ር)፤ በእዚህም ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች የሀገሪቱን እምቅ አቅም እንዲመለከቱ በማድረግ የንግድ አማራጮች በግልጽ እንዲታዩ ሰፊ እድል ይፈጥራል ነው ያሉት።
ኢትዮጵያ በቀላሉ የሚበላሹ የግብርና ምርቶችን ወደ ሌሎች ሀገራት የምትልከው በአየር ትራንስፖርት ነው። ከእዚህ አንፃር የቢሾፍቱ ኤርፖርት ሲቲ መገንባት የካርጎ አቅምን የሚጨምር በመሆኑ የሚበላሹ ምርቶችን በብዛት ወደ ውጭ ሀገር ለመላክና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት ይረዳል ብለዋል።
ከቡና ምርት ቀጥሎ አበባን ወደ ውጭ የመላክ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን አንስተው፤ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ንግድ ላይ ተወዳዳሪ በሆነችባቸው ምርቶች ላይ በልጣ እንድትገኝ የኤርፖርት ሲቲው መገንባት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ገልጸዋል።
ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባው ምርት ወደ ውጭ ከሚላከው አንፃር ዝቅተኛ ነው። ይህም ሀብት ወደ ውጭ ሀገራት እንዲሄድ በማድረግ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል ያሉት ሞላ (ዶ/ር)፤ ኤርፖርት ሲቲው አገልግሎት መስጠት ሲጀምር ውጪና ገቢ ንግድን ለማመጣጠን እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን እያሳደገች ትገኛለች። ይህም የግብርና ምርቶችን ወደ ውጭ ሀገራት የሚልኩ አርሶ አደሮችን በተለይ በቡናና በአበባ ምርት ላይ የተሰማሩትን እንደሚጠቅም ገልጸው፤ አርሶ አደሮችና ነጋዴዎች ሌሎች የኤክስፖርት አማራጮችን እንዲመለከቱ እድል እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
አሁን ያለው የቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ያለው አቅም ኢትዮጵያ ወደፊት ከሚያስፈልጋት አቅም ጋር ሲነፃጸር ዝቅተኛ እንደሚሆን ገልጸው፤ አሁን ላይ የኢትዮጵያን የወደፊት አቅም የሚመጥን አየር ማረፊያ ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ጊዜውን የዋጀ እና ሀገሪቱን የሚመጥን ተግባር መሆኑን ነው የተናገሩት።
የምጣኔ ሀብት ምሁሩ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኤርፖርት ሲቲው በዓመት መቶ ሚሊዮን መንገደኞችን ማስተናገድ ይችላል ማለት በንግድ ዘርፉ ላይ የሚኖረው ሚና ቀላል የሚባል አይደለም። ከእዚህ አንፃር ኤርፖርት ሲቲው ራሱን የቻለ የኢኮኖሚ ዞን የመሆን እድል እንዳለው ጠቁመዋል።
በተለይ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እየተስፋፋ በሚሄድበት ጊዜ የአየር ትራንስፖርት ተፈላጊነት ይጨምራል ያሉት ቆስጠንጢኖስ (ዶ/ር)፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ባለበት ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ ስድስት ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የንግድ እንቅስቃሴ እንደሚያመጣ መረጃዎች ያሳያሉ ነው ያሉት።
ከእዚህ በመነሳት ኤርፖርት ሲቲው የኢትዮጵያን የንግድ እንቅስቃሴን በእጥፍ ሊያሳድግ እንደሚችል የጠቆሙት ቆስጠንጢኖስ (ዶ/ር)፤ ኤርፖርት ሲቲው በውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚፈጸም በመሆኑ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እንደሚያስገኝ ተናግረዋል።
ይህም ሀገሪቱ በውጭ ንግድ ላይ ተወዳዳሪ እንድትሆን በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተናግረው፤ በተለይ የሕክምና ቁሳቁሶችን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለማንቀሳቀስ የአየር ትራንስፖርት ተመራጭ መሆኑን አንስተው፤ በእዚህ ረገድ ኤርፖርት ሲቲው ተመራጭ እና አትራፊ የሚሆንበት እድል እንዳለ ገልጸዋል።
በኤርፖርት ሲቲ ውስጥ ተሳፋሪዎች ጊዜ ሲኖራቸው ተዘዋውረው እቃ የሚገዙበት ሁኔታ ይፈጥራል። በተለይ ደግሞ በኤርፖርት ሲቲው በርካታ አውሮፕላኖች የሚኖሩ ከሆነ የአየር ትራንስፖርት እና የጭነት የማጓጓዣ ዋጋ የሚቀንስ በመሆኑ ከመርከቦች ክፍያ ጋር ተቀራራቢ ሊሆን ይችላል ነው ያሉት።
የኤርፖርት ሲቲ መሠረተ ልማት መገንባት ከፍተኛ በጀት የሚፈልግ ፕሮጀክት ነው። ወደ ፊት ከሚገኘው ጠቀሜታ አኳያ ፕሮጀክቱን በፍጥነት ማጠናቀቅ እንደሚገባ አመላክተው፤ ኤርፖርት ሲቲው የኢትዮጵያን የአቪዬሽ አቅም በሦስት እጥፍ ያሳድጋል ተብሎ ይጠበቃል ነው ያሉት።
እንደ ምሁራኑ አገላለጽ፤ አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያን የንግድ እንቅስቃሴ ለማሳለጥ ዓይነተኛ ሚና ይኖረዋል፡፡ዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደ ማግኔት ጎትቶ የሚሰብ ነው፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂና አስተማማኝ ያደርገዋል፡፡ የሥራ ዕድልም ያሰፋል፡፡

ኢትዮጵያ ከመሰረታዊ የቤት ውስጥ ፍጆታ ሸቀጦች ጀምሮ መድሃኒቶች ፣ ነዳጅ ፣ የኮንስትራክሽን ፣ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ፣ መኪናዎች ፣ በአጠቃላይ ሁሉንም ማለት ይቻላል ከውጭ ነው የምታስገባው...
30/04/2025

ኢትዮጵያ ከመሰረታዊ የቤት ውስጥ ፍጆታ ሸቀጦች ጀምሮ መድሃኒቶች ፣ ነዳጅ ፣ የኮንስትራክሽን ፣ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ፣ መኪናዎች ፣ በአጠቃላይ ሁሉንም ማለት ይቻላል ከውጭ ነው የምታስገባው።
ከ80 ፐርሰንት በላይ የሚገባው በጅቡቲ በኩል ሲሆን ይህም ለትራንስፖርት ፣ ለኪራይ ከፍተኛ ገንዘብ በውጭ ምንዛሬ ትከፍላለች።
ከወደብ ጋር ተያይዞ የሚከፈለው ገንዘብ ከኢትዮጵያ አጠቃላይ በጀት 25 ፐርሰንት አካባቢ እንደሚደርስ ይነገራል። ይህ በቀጥታ ከዋጋ ግሽበትና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር ይያያዛል።
የሚገርመው በሚስጥር ሊያዙ የሚገባቸው ከሀገራችን ከፀጥታ ከደህንነት ፣ ከመከላከያ ጋር የሚያያዙ ማቴሪያሎች በጅቡቲ በኩል ሲገቡ ሚስጥራዊ መሆናቸው ይቀራል። በዚህም የተለያዩ ሀገራት የኢትዮጵያን አቅም በቀላሉ እንዲያውቁ አድርጓል።
ኢትዮጵያ በኪራይ ወይም በግዢ ወደብ በሰው ሀገር መጠቀም ማለት ተፅዕኖው በመላው ሀገሪቱ ላይ ግልፅ ነው። ከጅቡቲ ጋር ትንሽ ቅራኔዎች ከተፈጠሩ የኢትዮጵያ ህልውና አደጋ ሊጋረጥበትም ይችላል። ለዚህም ነው ለኢትዮጵያ ወደብ ማግኘት አስፈላጊ ሳይሆን ግዴታ እንዲሆን የሚያደርገው።
ሻዕቢያ ከኤርትራ ሀገር መሆን ተያይዞ... እንዴት ኢትዮጵያን ከባህር በር እንደገፋት ምስሉን ተመልከቱማ .. አንድ ህዝብ የነበሩትን አፋሮችን ለሁለት በመክፈል በተጠና መንገድ ነው ኢትዮጵያ ገፍተው ባህር አልባ አድርገዋታል።
የአሰብ ወደብ ከኤርትራ ይልቅ ለኢትዮጵያ ይቀርባል። ደግሞ የኢትዮጵያ ነው ወደብ። የወደቡ እቅድ ሆነ አጠቃላይ ግንባታ የተሰራው በኢትዮጵያ መንግስት ነው።
ኢትዮጵያ የባህር በር ቢኖራት ቢያንስ በመቶ ሺዎች ለሚሆኑ ዜጎቻችን የስራ እድል ይፈጠራል ፣ ነዳጅን ጨምሮ ከውጭ የሚገቡ መሰረታዊ ሸቀጦች ሆነ ማንኛውንም አገልግሎቶች ዋጋቸው እንዲቀንስ ያደርጋል ...
ብዙ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ ፣ የጂኦፖለቲካ ወሳኝነት ሆነ ሌሎች ብሔራዊ ጥቅሞቻችንን ሳናስብ ነው እንግዲህ ... በትንሹ ይህንን የምንጠቀመው ...
ማወቅ ያለብን አንድ ሀገር ውስጥ እስከኖርን ድረስ ፣ እጣንታችን የጋራችን እስከሆነ ድረስ ... ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለ ሀገር ማስረከብ የምንፈልግ ከሆነ ... በባህር በር ጉዳይ ላይ ሁላችንም ተቀራራቢ አቋም ሊኖረን ይገባል።
እከክልህ ልከክልህ ... እገሌ በእገሌ ... ወሽመጤ በወሽመጤ ... ብልፅግና በብልግና ብለን የምንወቃቀስ የምንተቻች ከሆነ ዘላለማችንን የሚንተከተከው ሽሯችንን እያንጣጣን እንኖራለን።
ኢትዮጵያ ያለ ባህር በር በፍፁም አትቀጥልም። በኪራይ ሳይሆን በባለቤትነት ወደብ ያስፈልጋታል። ይህንን ቢያንስ እንደ መርህ ልንይዘው ይገባል !!

ሰበር ዜና❗️እስራኤት የነፃነት ቀኗን በምታከብርበት ቀን አጥቢያ በሰደድ እሳት ተመታች።በእስራኤል የተከሰተው እሳት መቆም አልቻለም። ነዋሪዎች በመኖሪያቸው እየሸሹ ነው፣ ሊከበር የነበረው የእ...
30/04/2025

ሰበር ዜና❗️
እስራኤት የነፃነት ቀኗን በምታከብርበት ቀን አጥቢያ በሰደድ እሳት ተመታች።
በእስራኤል የተከሰተው እሳት መቆም አልቻለም። ነዋሪዎች በመኖሪያቸው እየሸሹ ነው፣ ሊከበር የነበረው የእስራኤል የነፃነት ቀን መሰረዙ እየተነገረ ነው። አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት እሳቱን ለማጥፋት ወደ እስራኤል እንቅስቃሴ ጀምሯል። የእሳት አደጋው ወደ እየሩሳሌም መቃረቡ ስጋት አሳድሯል።

ከቡርኪናፋሶው ጀርባ ያለው ኢትዮጵያዊ ❗️ ኢብራሂም ትራዎሬ ያደነቀዉ ኢትዮጵያዊ Bejai Nerash Naikerበቤጂኢቲዮ ኢንዱስትሪ እና የኢንጂነሪንግ ሊቀመንበርና እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቤ...
30/04/2025

ከቡርኪናፋሶው ጀርባ ያለው ኢትዮጵያዊ ❗️

ኢብራሂም ትራዎሬ ያደነቀዉ ኢትዮጵያዊ Bejai Nerash Naiker
በቤጂኢቲዮ ኢንዱስትሪ እና የኢንጂነሪንግ ሊቀመንበርና እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቤጃይ ናይከር ጥቅምት 29፣ 2024 በቡርኪናፋሶ ዋጋዱጉ በመገኘት ፋብሪኬሽን ኢንጂነሪንግ ኢንደሥትሪያላይዜሽንን ፣ግብርናን፣ኢንዱሥትሪን፣ሥማርት ፋርሚንግ
በምህንድስናና በኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ወጣቶችን በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ላይ ትኩረት በሚሰጡ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ከወጣቲ መሪ ትራውሬ ጋር ዉይይት ያደረጉ ሲሆን ቤጃኢቲዮ ኢንዱስትሪ እና ኢንጂነሪንግ ሶሉሽን ወጣቱን ቡርኪናቤይን ለማሰልጠን እና የልማት ወኪሎች እንዲሆኑ የሚያግዝ እውቀት እንዲያካፍል በማሰብ ቤጃይ ናይከር ኔራሽ የሚመራዉን የመፍትሄ ልዑካን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል ።

በወቅቱም ቢጂአይ ወጣቶች በኢንዱስትሪ ውስጥ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እና የማሽንና ሌሎች የስራ መሳሪያዎችን ለኢንዱስትሪ እና ለእርሻ አስፈላጊ የሆኑትን መሳሪያዎች በአገር ውስጥ ለማምረት ለማስቻል ከቡርኪናቢ ወጣቶች ጋር ያለንን እውቀት እንደሚያካፍል የገለፀ ሲሆን በርካታ ልምዶቹን አጋርቷል ።

ቤጃይ ናይከር ኔራሽ እና በ ካፒቴን ኢብራሂም ትራዎሬ የምትመራዉ ቡርኪናፋሶ የማሽነሪ የማምረት ሥምምነት አደርገዉ አብረዉ እየሰሩ ይገኛሉ ።

ሰዎችን ወደ እርስዎ እንዴት መሳብ ይችላሉ? 1. ሚስጥራዊ ይሁኑ። ይህ ወደ እርስዎ መሳብን ያዳብራል። 2. በቀላሉ የማይገኙ ይሁኑ። በቀላሉ የማይገኙ ነገሮች ሁልጊዜ ለሰዎች ማራኪ ናቸው። 3...
30/04/2025

ሰዎችን ወደ እርስዎ እንዴት መሳብ ይችላሉ?

1. ሚስጥራዊ ይሁኑ። ይህ ወደ እርስዎ መሳብን ያዳብራል።
2. በቀላሉ የማይገኙ ይሁኑ። በቀላሉ የማይገኙ ነገሮች ሁልጊዜ ለሰዎች ማራኪ ናቸው።
3. በራስ መተማመን ይኑርዎት። ነገሮችን በተሻለ መንገድ መስራት እንደሚችሉ ያሳዩ።
4. በደንብ ይልበሱ። የእርስዎ ምርጥ የአለባበስ ስሜት የሁሉንም ሰው ትኩረት ይስባል።
5. ጥሩ መዓዛ ይኑርዎት። ሽቶ ይጠቀሙ፣ የሌሎችን ትኩረት ይስባል።
6. የአካል እንቅስቃሴዎ ጥሩ መሆን አለበት። ቀጥተኛ እና ያልተረበሹ መሆንዎን ያሳዩ።
7. አዝናኝ ይሁኑ። የእርስዎ ማራኪነት ሰዎች ከእርስዎ ጋር ጊዜ ማሳለፍ ይፈልጉ እንደሆነ ይወስናል።
8. እራስዎን በቀላሉ ለሰዎች አሳልፈው አይስጡ። እርስዎን ለማሸነፍ እንዲጥሩ ያድርጉ፤ ሰዎች በቀላሉ የሚያገኟቸውን ነገሮች ዋጋ አይሰጡም።
9. በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አሰልቺ ህይወት አያንጸባርቁ። ይህ መሳብን ይገድላል።
10. ሌሎች ስለእርስዎ ምን እንደሚያስቡ አይጨነቁ።
11. ከአንድ ሰው ጋር ሲነጋገሩ ወይም መልዕክት ሲለዋወጡ ተስፋ አይቁረጡ።
12. ጥገኛ አይሁኑ። ይበልጥ ጥገኛ ሲሆኑ፣ የሚሰጥዎት ትኩረት ይቀንሳል። 'አይሆንም' ማለትን ይማሩ።
13. እራስዎን ብቻ ይሁኑ። አንድን ሰው ለማሸነፍ እራስዎን አይቀይሩ። እራስዎን የተሻለ ለማድረግ ይቀይሩ።
14. ስለራስዎ ሁሉንም ነገር አይግለጹ። ሁሉንም ነገር ስለራስዎ መግለጽ እርስዎን "ያነሰ ማራኪ" ሰው ያደርግዎታል።
15. አንድ ሰው የሚፈልጉትን ወይም የሚገባዎትን አስፈላጊነት ካልሰጠዎት አይረበሹ። ሁልጊዜ ውይይቱን የሚጨርሱት እርስዎ ይሁኑ።
16. ለአንድ ሰው ከልክ ያለፈ ፍላጎት አያሳዩ።
17. የደግነት ሚዛን ይጠብቁ።
18. ለግብዎ ቅድሚያ ይስጡ።
19. በውይይት ወቅት፣ ከሌላው ሰው ጋር የአይን ግንኙነት ያድርጉ እና በትንሹ ፈገግ ይበሉ።
20 . እራስዎን ይውደዱ እና በሚያምኑበት ነገር ለመቆም በጭራሽ አይፍሩ። ጽኑ እና በፋሽን እና በሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ወቅታዊ መረጃ ይኑርዎት።
21. ጀብደኛ ይሁኑ። ወደ አስደናቂ ቦታዎች ይጓዙ እና ከዚያ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለመለጠፍ አስገራሚ ፎቶዎችን እና ታሪኮችን ያንሱ። ብሩህ አመለካከት ይኑርዎት እና ስጋቶችን ይውሰዱ። ብሩህ አመለካከት ለሰዎች አዎንታዊ ስሜቶችን ይሰጣል ስለዚህ ወደ እርስዎ ይሳባሉ። ስጋቶችን በመውሰድ፣ ደፋር እንደሆኑ እና አስፈላጊ ከሆነ ከ 'ምቾት ቀጠናዎ' መውጣት እንደሚችሉ ያሳያሉ።
22. ብቻዎን ይሁኑ። አብዛኛውን ጊዜዎን ብቻዎን ያሳልፉ። አሳቢ ይሁኑ እና ነገሮችን ይተንትኑ። በምላሹ ምንም ሳይጠብቁ የሌሎችን ችግሮች መፍታት ይልመዱ።
23. በራስዎ ዋጋ ላይ በጭራሽ አይደራደሩ። ሁልጊዜ እራስዎን ያክብሩ እና ይውደዱ፣ ነገር ግን ትሁት እና ጨዋ መሆንን አይርሱ።
24. ታላቅ ምኞት ይኑርዎት። በግብዎ ላይ ይስሩ እንዲሁም በራስ መሻሻል ላይ ያተኩሩ።
ሀሳብ አስተያየት ይስጡ

ትራኦሬን ልክ እንደ ጋዳፊ እና ሳንካራ ? ዛሬ ማለዳ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በቡርኪናፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ በሚገኘው አብዮት አደባባይ ተገኝተው ለፕሬዚዳንት ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ የአብ...
30/04/2025

ትራኦሬን ልክ እንደ ጋዳፊ እና ሳንካራ ?

ዛሬ ማለዳ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በቡርኪናፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ በሚገኘው አብዮት አደባባይ ተገኝተው ለፕሬዚዳንት ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ የአብሮነት ሰልፍ አድርገዋል።

በጋምቢያ፣ ኬንያ፣ ኒውዮርክ፣ ካናዳ፣ ፓሪስ እና ሌሎችም ትራኦሬን ለመደገፍ ተመሳሳይ ሰልፎች እየተደረጉ ነው።

ከሁለት ሳምንታት በፊት ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ካፒቴን ኢብራሂም ትሬሬ የቡርኪናፋሶን ወርቅ እራሳቸውን እና አገዛዙን ለመጠበቅ ተጠቅመዋል ብለው ከሰሷቸው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አፍሪካውያን በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ የሚገኙ ለካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ድጋፋቸውን በኦንላይን እየገለፁ ነው።
ለጋዳፊ፣ ሳንካራ እና ሉሙምባ ሞት ሚና ለተጫወቱት ምእራባውያን ጠንካራ መልእክት እያስተላለፉ ነው - ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ይህንን መፈፀም አይችሉም ብለዋል

Address

Africa Avenue
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Rational View Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share