03/07/2025
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን የሰላምና የልማት ትብብር አጠናክሮ የማስቀጠል ፍላጎቷ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ከትናንት እስከ ዛሬ በመነጋገርና በመተባበር ላይ የተመሰረተው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ የጎረቤት ሀገራት ለኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በጎ ምላሽ ሊሰጡ ይገባልም ብለዋል፡፡
AMN - ሰኔ 26/2017 ዓ.ም