28/07/2025
ሀገራት እያንዳንዱ የልማትና እድገት እቅዳቸውን ከምርት አቅርቦትና ከስርዓተ ምግብ መረጋገጥ ጋር የተሳሰረ ማድረግ እንዳለባቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ገለጹ፡፡ ዋና ጸሀፊው በበየነ መረብ ለ2ኛው የምግብ ስርዓት ጉባኤ ታዳሚዎች ባስተላለፉት መልእክት የምግብ ስርዓትን ለማረጋገጥ ዓለምአቀፍ የፋይናንስ አቅርቦት ፍትሃዊ ሊሆን እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡
This is the official page of AMN- Addis Media Network ‘Voice of generation.’ stay connected🤳
(1)
5 Kilo
Addis Ababa
251
Be the first to know and let us send you an email when AMN-Addis Media Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to AMN-Addis Media Network:
አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ (ኤኤምኤን) አዲስ ቴሌቭዥን ለተሻለ ጥራት በመስራት ላይ ይገኛል በመሆኑም
በ satellite -NSS 12 ethio sat HD
Freq- 11165 mhz
polarization - Horizontal