Ethio soccer news

Ethio soccer news Giving updates on Ethiopian and east African football news If you want to advertise contact us through 097939534

የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ውጤት !ወላይታ ድቻ 0-0 አል ኢቲሃድ ( ሊብያ )
19/09/2025

የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ውጤት !

ወላይታ ድቻ 0-0 አል ኢቲሃድ ( ሊብያ )

የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ 8ኛ የምድብ ጨዋታ ውጤት !
09/09/2025

የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ 8ኛ የምድብ ጨዋታ ውጤት !

የባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም አለም አቀፍ ጨዋታዎች የማስተናገድ አቅም ላይ ደርሷል !በሰው ሀገር ለሚንከራተተው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ብቸኛ መፍትሔም ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል ።
06/09/2025

የባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም አለም አቀፍ ጨዋታዎች የማስተናገድ አቅም ላይ ደርሷል !

በሰው ሀገር ለሚንከራተተው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ብቸኛ መፍትሔም ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል ።

አቡበከር ኑሪ 0-2 ግብፅ
06/09/2025

አቡበከር ኑሪ 0-2 ግብፅ

03/09/2025

#ካቻ #ካቻዋሌት #አዲስአመት #2018 #ዲጂታልብድር #ዲጂታልቁጠባ

ከኢትዮጵያዊ አባት የተገኘው ኢሳክ አለማየሁ ለእንግሊዙ የሻምፒዮን ሺፕ ክለብ ኪው ፒ አር ፊርማውን አኑሯል!በስዊድን ተወልዶ ያደገው ኢሳክ አለማየሁበአማካይ ስፍራ ይጫወታል 18 ዓመቱ ላይየሚ...
02/09/2025

ከኢትዮጵያዊ አባት የተገኘው ኢሳክ አለማየሁ ለእንግሊዙ የሻምፒዮን ሺፕ ክለብ ኪው ፒ አር ፊርማውን አኑሯል!

በስዊድን ተወልዶ ያደገው ኢሳክ አለማየሁ
በአማካይ ስፍራ ይጫወታል 18 ዓመቱ ላይ
የሚገኘው ተጫዋቹ በስዊድን የተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ አሳልፏል

ተጫዋቹ አሁን ደግሞ በቻምፒየን ሺፕ
ለሚወዳደረው ኪው ፒ አር ፊርማውን አኑሯል

የወጣቱ አማካይ አባት ኢትዮጵያዊ ሲሆን እናቱ
ደግሞ የሳልቫዶር ዜግነት አላት

ተጫዋቹ በተለይ በዩሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ክለቡ ዩርጋርደንስ ቼልሲን ሲገጥም ግብ ማስቆጠሩ የበለጠ እይታ ውስጥ ከቶት እንደነበር ይታወሳል፡፡

𝗜𝘀𝗮𝗸 𝗴𝗲𝘁𝘀 𝗵𝗶𝘀 𝗗𝗲𝗮𝗱𝗹𝗶𝗻𝗲 𝗗𝗮𝘆 𝗺𝗼𝘃𝗲 😏 Isak Alemayehu has completed a permanent move to QPR from Djurgärdens for an undisclos...
02/09/2025

𝗜𝘀𝗮𝗸 𝗴𝗲𝘁𝘀 𝗵𝗶𝘀 𝗗𝗲𝗮𝗱𝗹𝗶𝗻𝗲 𝗗𝗮𝘆 𝗺𝗼𝘃𝗲 😏

Isak Alemayehu has completed a permanent move to QPR from Djurgärdens for an undisclosed fee.

The 18-year-old midfielder made 16 appearances in all competitions for the Swedish outfit last season, 12 coming in the top flight and four in the UEFA Conference League.

He scored against Chelsea in the semi-final of the European competition in May and now he is excited to begin his adventure in English football with the R’s.

“This feels very good,” he said. “It's a big step in my career and I'm very happy to be here.

“When I was told QPR were interested I really wanted to come. I was aware of the club before and when I heard of the interest I dug a little bit deeper to learn more.

“I am very happy to be at a fantastic club, a big club in England. It's going to be fun!”

Alemayehu – who will initially link up with QPR’s Development Squad – began his football journey at the age of six with AIK.

When he was 12, he moved to Djurgärdens in Stockholm, progressing through the youth set up before making his first-team debut when he was still only 16. He then spent a six-month loan spell with Feyenoord’s U21s at the end of 2023/24.

Two months with FC Stockholm in the early stages of 2024/25 followed before he returned to his parent club, producing a number of impressive displays to showcase his potential.

Reflecting on his progress last season, Alemayehu said: “For me, I think I did well

“I have very high self-confidence and I always go out with the mentality that I'm there for a reason, and I know my abilities.”

Discussing his style of play, Alemayehu – who has already been called-up by Sweden at U21 level – said: “I would say my technical abilities are a big strength of mine.

“I also have a mentality that I always want to work hard for the team.”

Despite his young age, Alemayehu has no concerns about adapting to life in a new country.

እንየው እና ወላጅ እናቱ 🥺ተስፈኛው የፊት አጥቂ እንየው ስለሺ ከጨዋታው በኋላ ከወላጅ እናቱ ጋር ሲገናኝ በእንባ ተጅቦ ነበር። ይሄ ቁጭት ይሄ እንባ ነገ ወደ ድል ወደ ደስታ ማማ የሚወስድ ...
18/08/2025

እንየው እና ወላጅ እናቱ 🥺
ተስፈኛው የፊት አጥቂ እንየው ስለሺ ከጨዋታው በኋላ ከወላጅ እናቱ ጋር ሲገናኝ በእንባ ተጅቦ ነበር። ይሄ ቁጭት ይሄ እንባ ነገ ወደ ድል ወደ ደስታ ማማ የሚወስድ ጅረት ነው👏

በአሜሪካው ክለብ የሚጫወተው ኢትዮጵያዊ የምዕራብ ኮንፈረንስ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች የሚል ሽልማት ተጎናፀፈ።በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ለአሜሪካው ክለብ ባላርድ ፌርማውን ያኖረው ኢትዮጵያዊው አቤ...
18/08/2025

በአሜሪካው ክለብ የሚጫወተው ኢትዮጵያዊ የምዕራብ ኮንፈረንስ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች የሚል ሽልማት ተጎናፀፈ።

በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ለአሜሪካው ክለብ ባላርድ ፌርማውን ያኖረው ኢትዮጵያዊው አቤሴሎም ዘመንፈስ የምዕራብ ኮንፈረንስ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በሚል ተሸልሟል።

በመቐለ ከተማ የተወለደው እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን እስከ ዋናው ቡድን ማገልገል የቻለው ይህ ተስፈኛ አማካይ ባለፈው ዓመት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ ካደረጉት የአቋም መፈተሻ ጨዋታ በኋላ ከቡድኑ ተለይቶ ተቀማጭነቱ ሲያትል ከተማ ላደረገው ባላርድ ፌርማውን ማኖሩ ሲታውስ በሀገሪቱ የመጀመርያ ዓመት ቆይታውም በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን አግኝቷል።

በውድድር ዓመቱ በአማካይነት እንዲሁም በተከላካይነት በሁሉም ጨዋታዎች በቋሚነት የጀመረው ተጫዋቹ ቡድኑ እስከ ‘Usl league two’ ፍፃሜ ድረስ ባደረገው ጉዞ የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋች በመሆን በሊጉ ምርጥ ቡድን ከመካተት አልፎ የሊጉ ምርጥ ተጫዋች የሚል ሽልማትም ተጎናፅፏል።

በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ኢትዮ መድን ከዛንዚባሩ ምላንዴጌ ጋር ተደልድሏል
12/08/2025

በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ኢትዮ መድን ከዛንዚባሩ ምላንዴጌ ጋር ተደልድሏል

ያለፉትን አንድ ዓመት ከስድስት ወራት በግብጹ ክለብ ቆይታ የነበረው አቤል ያለው በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል።
09/08/2025

ያለፉትን አንድ ዓመት ከስድስት ወራት በግብጹ ክለብ ቆይታ የነበረው አቤል ያለው በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል።

ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀው አጥቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል።ከአራት ዓመት በፊት ሀገራችን ኢትዮጵያ ባስተናገደችው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ...
09/08/2025

ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀው አጥቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል።

ከአራት ዓመት በፊት ሀገራችን ኢትዮጵያ ባስተናገደችው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ላይ ሀገሩን ኤርትራ በመወከል ባሳየው ጥሩ ብቃት ባህር ዳር ከተማን በመቀላቀል ራሱን ከሊጉ ጋር ያስተዋወቀው እና የባለፉትን ሁለት ዓመት በሀዋሳ ከተማ ሲያገለግል የቆየው ኤርትራዊው አጥቂ ዓሊ ሱሌይማን ወደ ግብፅ ማቅናቱን ማናጀሩ አዛርያ ተስፋፅዮን ተናግሯል

Address

Addis Ababa

Telephone

+251912751176

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio soccer news posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share