
21/08/2025
መልካም ዜና እና ጅማሮ ነውግን ...
ብዙ ስራ የሚጠይቅ
ብዙ ምርመራ መደርግ ያለበት፣ ተበዳዬች የሚካሱበት
ምሳሌ ዝም ብለው ሰውን ከሚኖርበት ቦታ አንስተው ጭራሽ ባህሉን ወደማያቅበት ሃገር እያስፈራሩ መቀየር፣ የስንቱ ትዳር ሂዎት ተበጥብጧል።
as Meseret Media Reports...
የባንክ ሰራተኞች በግዴታ ደንበኛ እንዲያመጡ የሚያስገድዱበትን አሰራር እንደሚመረምር ብሔራዊ ባንክ ለሚድያችን አስታወቀ !
"እውነት ለመናገር ጉዳዩን አናውቀውም ወይም አልሰማንም ማለት አልችልም፣ ነገር ግን በተባለው መጠን ሰራተኞች እየተንገላቱ እና ከስራቸው እስከመባረር ጭምር እየደረሱ ከሆነ እናየዋለን።"
ጉርሻ page
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ዜናመሠረት የባንክ ሰራተኞች በግዴታ ደንበኛ እንዲያመጡ የሚያስገድዱበትን አሰራር እንደሚመረምር ብሔራዊ ባንክ ለሚድያችን አስታወቀ
"እውነት ለመናገር ጉዳዩን አናውቀውም ወይም አልሰማንም ማለት አልችልም፣ ነገር ግን በተባለው መጠን ሰራተኞች እየተንገላቱ እና ከስራቸው እስከመባረር ጭምር እየደረሱ ከሆነ እናየዋለን።"
ለሁሉም ክፍት ሆኖ የቀረበውን መረጃ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/5hy4vzu2
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://tinyurl.com/2s3b4yj9