14/09/2025
የአሰልጣኞቹ ሪሲሊንግ!!!
በዓለም ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን ወደስፍራው በሚያቀናበት ወቅት በጃፓን ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ዉስጥ አሰልጣኝ ህሉፍ ይህደጎ እና ቶሌራ ዲንቃ ለግጭት ተጋብዘዋል።
ሁሌም ቢሆን የአሰልጣኞች የግጭት መንስኤ በሚሆነው የአትሌቶች መነጣጠቅ የግጭታቸው መንስኤ ነው።
ሁለቱ አሰልጣኞች በሚጣሉበት ሰዓት የአሰልጣኝህሉፍ ይህደጎ ባለቤት አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ተደርባ ግጭቱ ላይ ለመሳተፍ ሞክራለች።
በዚህም አሰልጣኝ ቶሌራ ዲንቃ የግል ሞባይ በአሰልጣኝ ህሉፍ ላይ ወርውሮበት ከአገልግሎት ዉጪ ሆኗል።
ይሁሉ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ባለበት ሲሆን ለተቋሙ እና ለፕሬዝዳንቱ ያላቸውን ዝቅተኛ ክብር የሚያሳይ ነው ።
እንደዚ አይነት ግጭቶችን የማስቆም እና ዘላቂ መፍትሔ መስጠት የተሳነው ፌዴሬሽኑ ፤ መረጃዎች ማፈንን መርጧል።