
22/09/2025
ማስታወቂያ
።።።።።።።።።።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ለሚገኙ ክፍት የስራ መደቦች ለመወዳደር ያመለከታችሁ በሙሉ ለፅሁፍ ፈተና መመልመላችሁን ለማየት ከታች በተቀመጠው ሊንክ ገብታቹ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለፅሁፍ ፈተናው የተለያቹ ተፈታኞች ብቻ ፈተናው የሚሰጠው ሀሙስ መስከረም 15/2018 ከቀኑ 7፡30 በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU) የሚሰጥ ሲሆን በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ እናሳሰባለን፡፡
www.aacapsjobs.gov.et