Goolgule/ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Goolgule/ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ኢትዮጵያን በተመለከተ ዜና፤ የዜና ትንተናዎችና ወቅታዊ ጉዳ? If Ethiopia is going to change, information will be integral to it.

ስለ እኛ!

ህዝብ “የነጻ” ሚዲያ ረሃብ አለበት፡፡ ፖለቲከኞችም ከድጋፍና ከሙገሳ ባለፈ መልኩ ግልጽ የሕዝብ ትችትና የባለሙያ አስተያየት ያስፈልጋቸዋል፡፡ በሁሉም አቅጣጫ ግን ክፍተት አለ – ይህ ክፍተት ደግሞ የመረጃ አፈና በሚካሄድባት ኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ነጻነት አለበት በሚባልበት የውጪው ዓለምም በተደጋጋሚ ሲከሰት ይስተዋላል፡፡ ይህንን ክፍተት መሙላት ባይቻልም የበኩላችንን ማበርከት እንዳለብን በማመናችን በተለያዩ አገራት የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ለመመስረት ወሰንን፡፡

እንደሚታወቀው ሁሉ ዕውቀት ኃይል ነው፤ መረጃ ደግሞ አንዱ የዕውቀት መሠረት ነው፡፡ በመሆኑም ጎልጉል የዜና ማሰራጫ ወይ

ም የመረጃ ማስተላለፊያ ስራ መጀመሩን ይፋ ያደረገበት ዕለት የህዝብ ልሳን መሆናችንን አወጅን ማለት ነው። የህዝብ ንብረት ሆንን ማለት ነው። ሕዝብ ኃይል እንዲኖረው የምናገኘውን መረጃ ያለ መድልዖ ለሕዝብ ማሳወቅ አለብን ማለት ነው – ይህ ነው የሕዝብ ንብረት መሆን ማለት፡፡ ስለዚህ በህዝብ ንብረት ላይ የማዘዝ ስልጣን የለንም፡፡ ጎልጉልን አብረን እንምራው፡፡ አጀንዳችን ህዝብ ነውና ሁሉም በነጻነት ይሳተፍበት፡፡ በአመለካከት ነጻነት መከበር ላይ ካለን እምነት በመነሳት የተለያየ ሃሳቦች ላይ ገደብ አናደርግም።

“ከጎሰኝነት ይልቅ ለሰብአዊነት ቅድሚያ መስጠት” የሚለው ታላቅና ሁሉን ዓቀፍ የሆነው መርህ ስለሚገዛን ድረገጻችን በዚህ ዙሪያ ልዩ ትኩረት ይሰጣል። ይህ ማለት ግን በድረገጻችን የሚጻፈው ሁሉ የአንድን ድርጅት ወይም ተቋም ሃሳብ ያንጸባርቃል ማለት እንዳልሆነ ይታወቅልን ዘንድ እንወዳለን፡፡ ከላይ እንደጠቀስነው ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® የሕዝብ ነው!

በተጨማሪም ለፖለቲካና ለማህበራዊ ጉዳዮች፣ ለአንገብጋቢ ቀውሶች ትኩረት በመስጠት መተዛዘን እንዲሰፍን፣ የፖለቲካውና የፖለቲከኞች አለመጣጣም፣ የህዝብን እምነትና ፍላጎት አለመረዳት፣ አገራችንና ህዝቧን ለከፋ ችግር የዳረገበትን ዋና ጠባሳ በማሳየት ሁላችንንም ነጻ የሚያወጣንን መረጃ ለሕዝባችን በማስተላለፍ መረጃን ኃይል ወደሆነው እውቀት በማስተላለፍ የበኩላችንን እንሰራለን። ማንኛውንም ዓይነት አስተያየትና በጨዋነት እናስተናግዳለን። ጽሁፎቻችንም እንደአስፈላጊነቱ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ይቀርባሉ፡፡ እኛ ይህን እንመስላለን።

About Us

We are a group of Ethiopian professionals, who seek to provide a diverse, balanced and expansive source of important news, opinions, studies and analyses on issues mostly pertinent to Ethiopia. We believe the public seeks a “free” media where a broad spectrum of contributors are able to offer varied information, ideas and opinions, whether or not one agrees with them. We hold that the public will benefit from diverse views that bring new light to an issue, a region, a group or a viewpoint and will invite such contributions. In a pluralistic society, we should be aware of the needs, challenges and perspectives of others; even when it challenges our own critical analysis of facts, opinions, assumptions and conclusions. In Ethiopia, opposing viewpoints are not tolerated, unflattering truth is hidden and critical analysis of actions, ideas or policies can bring punitive actions. Even in the Diaspora, where the potential for media freedom exists; censorship, competition, exclusion, isolation and sectarianism—ethnic, political, regional, religious and other—often limit what is available to the public. It has created a significant gap in our information coverage; coverage we urgently need in order to sharpen our perspectives, to bridge our major rifts and to create a new, stronger and healthier Ethiopia. Though it is hard to fill such a huge gap easily, it is our intention to contribute our part to uncovering what is concealed, to reminding ourselves of what has been wrongly overlooked and to piercing the darkness of “informational starvation” with new light—“goolgule (ጎልጉል)” – the Amharic word for investigation, exposure or the revelation of something necessary for change. Our approach will affirm the inclusive and universal principles of “humanity before ethnicity” Our intent is to be the voice of and for the public—not only endorsing one’s own preferences—but also being open to publishing opinions with which we may disagree. We believe the people should be able to judge for themselves rather than blocking public access to information. We will give due consideration to social, legal, economic, political and other pertinent issues that are seriously affecting our highly diverse society, both here in the Diaspora and back at home. However, it should be noted that the news, views, opinions, etc that are posted on “goolgule” are not presented to promote principles of a certain organization or institution. Goolgule: the Amharic Internet Newspaper will be presented mainly in Amharic but, as deemed necessary, we will share information in English as well.

https://www.goolgule.com/the-unity-of-church-and-state-a-blessing-or-a-curse/
06/08/2025

https://www.goolgule.com/the-unity-of-church-and-state-a-blessing-or-a-curse/

የሃይማኖትና የመንግሥትን መጣመር የሚደግፉም ሆነ ጥምረታቸውን በጽኑ የሚቃወሙ ጠንካራ የመከራከሪያ ነጥቦችን ያነሳሉ። ይህ ዘመናትን ያስቆጠረ ክርክር ባለንበትም ዘመን ሠለጠነ ከሚ.....

https://www.goolgule.com/a-wasted-life-from-debark-to-norway/
06/08/2025

https://www.goolgule.com/a-wasted-life-from-debark-to-norway/

የዛሬ እንግዳችን አስከፊውን የሕገወጥ ስደት ገፅታ ታስቃኘናለች። “ሕይወታችንን የሚያሻሽልልን አንዳች ተዓምር እናገኛለን” በሚል ቀቢፀ ተስፋ ባሕር ማዶን መናፈቅ ማቆም እንደሚገባ.....

መስከረም ሲጠባ ትግራይ ነፃ ትወጣለች
22/07/2025

መስከረም ሲጠባ ትግራይ ነፃ ትወጣለች

ሃራ ወይም ነጻ ተብሎ በሚጠራው መሬት ላይ ሠፍሮ የሚገኘው “የትግራይ የሰላም ኃይሎች” (TPF) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ኃይል በያዝነው ዓመት መጨረሻ ሙሉ ትግራይን እንደሚቆጣጠር አስታወቀ። “....

የሻዕቢያ አውሬነት
07/07/2025

የሻዕቢያ አውሬነት

Warning: this article contains extremely graphic and distressing testimony and images For two years, Tseneat carried her r**e inside her. The agony never faded. It attacked her from the inside out.…

https://www.goolgule.com/bereket-led-online-rally-dismantled/
02/07/2025

https://www.goolgule.com/bereket-led-online-rally-dismantled/

በቅርቡ “ሰማይ አንቀጥቅጥ” በሚል ስያሜ ተካሂዶ በቅብብሎሽ “የሻዕቢያ ተቀጣሪዎች” እና አፍቃሪ የትህነግ ሚዲያዎች ያራገቡት የበይነ መረብ ትዕይንት በዋናት የሻዕቢያና የበረከት ስ....

ስልቴ: ስብሃት፣ ልደቱ፣ ቴዎድሮስ
11/06/2025

ስልቴ: ስብሃት፣ ልደቱ፣ ቴዎድሮስ

ልደቱ አያሌው ከቴዎድሮስ ጸጋዬ ጋር ያስተባበረው “አየር አንቀጥቅጥ” ትዕይንት ቅዳሜ ቀን ተካሂዷል። ልደቱ በስተመጨረሻ እንዳለው ከታሰበው በላይ የተሳካው የአየር ትዕይንት 15 ሰዎች ...

https://www.goolgule.com/who-is-elias-meseret-working-for/
03/06/2025

https://www.goolgule.com/who-is-elias-meseret-working-for/

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ “አሉኝ” የሚላቸውን መረጃዎች የሚያሰራጭበት ሚዲያ በመኖርና በመጥፋት መካከል እንደሆነ ጠቅሶ የተለያዩ አማራጮችን ሲያቀርብ የነበረው ኤሊያስ መሠረት በተቃውሞ ሽ....

https://www.goolgule.com/ginbot-20-and-the-tale-of-two-leaders/
28/05/2025

https://www.goolgule.com/ginbot-20-and-the-tale-of-two-leaders/

መለስ ዜናዊ ከስሙ ጀምሮ ሁሉ ነገሩ የውሸት ወይም ፌክ ነው። ላደረሰብን ግፍ እንክሰሰው እንኳን ብንል በየትኛው ስሙ ነው ፍርድ ቤት የምናቆመው የነበረው? ደግነቱ ከዚህ ሁሉ በፊት ወደ ዕ.....

ትርክት በሤራ ሲፈጠር
21/05/2025

ትርክት በሤራ ሲፈጠር

የዛሬ አምስት ዓመት ግድም ነው። የሚያምሩ ሁለት ሸበቶ እናቶችን ጨምሮ ተገልጋዮች ይበላሉ። ይጠጣሉ። ያነሳቸውን ይጠይቃሉ። የወቅቱ የኢሳት ባልደረቦችም በአንድ ኮርነር ክብ ሰርተው .....

https://www.goolgule.com/senior-fano-leaders-were-killed/
07/05/2025

https://www.goolgule.com/senior-fano-leaders-were-killed/

* ሸኔም ላይ ጉዳት ደርሷል ተብሏል በሁሉም የጎጃም ዞኖች እና በደቡብ ጎንደር የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት ክፍሎች በፋኖ ላይ በወሰዱት እርምጃ አመራሮችን ጨምሮ በርካታዎችን መግደላቸው፣...

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Goolgule/ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Goolgule/ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ:

Share