Koolu Times

Koolu Times Odeeffannoo haqaaf gurra uummataa

30/07/2026

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ያደረጉት ቆይታ ክፍል 1 አርብ ምሽት 2:30 ይጠብቁ።

ለመሆኑ እነዚህ ሰዎች የዓለምን እውነታ ያውቁታል? በቴክኖሎጂ የመጠቁትና በቢሊዮን ዶላር መሠረተ ልማት የገነቡት እንደ ዱባይ፣ ኒውዮርክ፣ ሻንጋይ፣ ፓሪስ እና ለንደን ያሉ ኃያላን ከተሞች እን...
11/07/2026

ለመሆኑ እነዚህ ሰዎች የዓለምን እውነታ ያውቁታል? በቴክኖሎጂ የመጠቁትና በቢሊዮን ዶላር መሠረተ ልማት የገነቡት እንደ ዱባይ፣ ኒውዮርክ፣ ሻንጋይ፣ ፓሪስ እና ለንደን ያሉ ኃያላን ከተሞች እንኳ በተፈጥሮ አደጋና በከባድ ዝናብ ወቅት መኪናዎች እስከመዋጥና መንገዶች እስኪዘጉ ድረስ የጎርፍ መጋጠሚያ እንደሚሆኑ አይተናል። በዚያ ሀገር የተፈጥሮ አደጋ የተባለው ነገር፣ እኛ ዘንድ ግንባታ ላይ ባለ መንገድ ላይ ውሃ ለአፍታ ሲቋጥር “የፖለቲካ ውድቀት” ተደርጎ የሚጮኽበት ስሌት ግራ የሚያጋባ ነው።

12/06/2026
አዲስ የጤና ቴክኖሎጂ ለአዲስለአዲስ አበባ አዲስ የሆነ እና በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለለት የጤና አገልግሎት ተጀምሯል፡፡አግልገሎቱ የከተማችንን ህዝብ የጤና አገልግሎት በአዲስ ከፍታ ላ...
06/06/2026

አዲስ የጤና ቴክኖሎጂ ለአዲስ

ለአዲስ አበባ አዲስ የሆነ እና በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለለት የጤና አገልግሎት ተጀምሯል፡፡አግልገሎቱ የከተማችንን ህዝብ የጤና አገልግሎት በአዲስ ከፍታ ላይ የሚያስቀምጥ ነው፡፡ ይህ ብዙ የተባለለት የጤና አገልግሎት የዲ.ኤን፣ኤ (DNA) የፎረንሲንክ እና የስነ-ምረዛ ምርመራ ልህቀት ማዕከል ሲሆን ማዕከሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቋል፡፡

የማዕከሉ አገልግሎት ስራ ሲጀመር አገራችን ከፍተኛ ወጪ የምታወጣባቸው የጤና ምርመራ አግልገሎቶች በአገር ውስጥ እንዲሰጡ ያስችላል፡፡ በዚህም ውጪ አገር በመላክ ረጅም ጊዜ ይወስድ የነበረው ምርመራ በአገር ውስጥ ፈጣን በሆነ መንገድ ማግኘትን ያስችላል፡፡ በዚህም በከፍተኛ ደረጃ ጊዜንም ወጪንም ይቆጥባል ተብሎለታል፡፡

ማዕከሉ ለአዲስ አዲስ የሚያሰኘው ሌላው ጉዳይ ዘመናዊ ምርመራ መስጠቱ ብቻ ሳይሆን የጤና መረጃ ማዕክል የመሆኑ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም ማዕከሉ የDNA መረጃ ማካመቻና ማነፃፀሪያ ሲስተም (CODIS)፣ በወንጀል የተጠረጠሩ ፣ ወላጅነትን ለማረጋገጥ የሚቀርቡ የማስረጃ ጥያቄዎችን እና ተመሳሳይ የዘር መለያ ፣ የቤተሰብ ግንኙነት የዘር ሀረግ መለይትንና ማረጋገጥን የመሳሰሉ ዘመናዊ አግልግሎቶችን የሚሰጥ ዘመናዊ ማእክል ነው፡፡

ማዕከሉ ከጤና ባሻገር የአገራችንን የፍትህ ስርዓት በማገዝም እጥፍ ድርብ ጠቀሜታ እንዳለው ነው ከንቲባዋ የተናገሩት፡፡ ምክንያቱም ደግሞ የፍትህ ስርዓቱ ማስረጃዎች መካከል አንዱ በዚህ ማዕክል የሚሰጡ የDNAን አይነትና ተዛማጅ የጤና ምርመራ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ በዚህም እነዚህ አግልግሎቶች ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ማግኘት ከተቻለ ቀልጣፋ ፍትህም ማግኘት ይቻላል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ የህብረተሰቡ የመብት ጥያቄዎችን በብቃት ለመመለስ ማዕከሉ ከፍተኛ ድርሻ አለው፡፡ በእነዚህና በመሳሰሉት የማእከሉ አዳዲስ አግልግሎቶች የተነሳ አዲስ የጤና ቴክኖሎጂ በአዲስ ተጀመረ ተብሎሎታል፡፡

05/06/2026

የጥፋት ኃይሉ የዲጂታል ክሽፈት

እራሳቸውን 'አርበኛ' ብለው የሚጠሩት የጥፋት ኃይል አባላት (ሀብቴ፣ ሃብታሙ ዮሱፍ፣ ተስፋዬ ልሳኑ፣ አማረ፣ ሰለሞን ወልደገሪማ፣ ሙሉጌታ ደሳለኝ፣ ኪሮስ፣ ያውቃል እና ፋኒት መታደል) በቅርቡ ባካሄዱት ስብሰባ፤ በህዝብ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነት በከፍተኛ ሁኔታ እያጡ መምጣታቸውን አምነዋል።

እነዚህ ህገ-ወጥ ኃይሎች በማህበራዊ ትስስር ገጾች (በተለይም በWhatsApp እና TikTok) ሲያራምዱት የነበረው የብጥብጥ እና የሀሰት ትርክት አጀንዳ፣ ከፍተኛ የህዝብ ተሳትፎ ማነስ እንዳጋጠመውና ክፉኛ መክሸፉን በስፋት መገምገማቸው ታውቋል። ይህ ሁኔታ ህብረተሰቡ ከፀረ-ሰላም ኃይሎች የጥፋት ጥሪ ራሱን ሙሉ በሙሉ እያገለለ እና ለመንግስት የሰላም ጥሪ ቅድሚያ እየሰጠ መሆኑን በግልጽ የሚያሳይ ነው።

በውስጡ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን የያዘው ይኸው ሆስፒታል መሬቱና ግድግዳዎቹ በራሱ ፀረ-ባክቴሪያ እንዲሆን ታስቦ የተገነባ ሆስፒታል ነው፡፡
27/05/2026

በውስጡ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን የያዘው ይኸው ሆስፒታል መሬቱና ግድግዳዎቹ በራሱ ፀረ-ባክቴሪያ እንዲሆን ታስቦ የተገነባ ሆስፒታል ነው፡፡

08/03/2026

ድሬ ፍቅር ፣ ድሬ ክብር ፤
ድሬ ጥበብ ድሬ ጥምር

Address

Addis Ababa
1000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Koolu Times posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Koolu Times:

Shortcuts

Share