25/09/2025
ብሮክሊን ኤሪክ የተባለ አሜሪካዊ ባለሀብት ቶተንሀምን ለመግዛት የአለም ክብረወሰን ገንዘብ አቅርቧል።ኤሪክ 4.5 ቢሊየን ፓውንድ ክለቡን ለመጠቅለል ያቀረበ ሲሆን ግዡ ከተሳካላት ከዚህ በፊት ቶድ ቡሆሊ ቸልሲን ለመግዛት ያወጡትን 4.2 ቢሊየን ፓውንድ በመብለጥ አዲስ ክብረ ወሰን ይሆናል።
Live Sport Radio Program
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when ሲዲ ስፖርት/cd sport posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.