
30/08/2025
#እንኳን #ደስ አልዎት
ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው።
የሊድስታር ክርስቲያን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ከ1500 በላይ ተማሪዎች በዛሬዉ እለት አስመርቋል።
በእለቱ ዩኒቨርሲቲው ለኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካዉንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል።
The Christian News - የክርስቲያን ዜና የተሰማንን ደስታ እንገልፃለን።