Gebeya Media

Gebeya Media This is the official Gebeya Media page.
(1)

"Economic growth for social security"

Follow us on:
Telegram፦ t.me/gebeyanews
YouTube፦ youtube.com/
Gebeya Business፦ youtube.com/
TikTok፦ vm.tiktok.com/ZMHKxXmEkuP8W-wJFBO/

''በ24 ሰዓታት እጃችሁን ስጡ" የሶማሊያና የፑንትላንድ ፍልሚያ!ሙሉ ትንታኔውን ይከታተሉ 👇👇👇
07/08/2026

''በ24 ሰዓታት እጃችሁን ስጡ" የሶማሊያና የፑንትላንድ ፍልሚያ!
ሙሉ ትንታኔውን ይከታተሉ 👇👇👇

በዛሬው የልዩ ጥንቅር ፕሮግራማችን የምንመለከተው የአፍሪካ ቀንድን የቀጣናዊ ደህንነት ሚዛን እያናጋ የሚገኘ...

በኮሪደር ልማት የተተከለ የመብራት ምሰሶ የገጨ አሽከርካሪ ፖሉን ወደ ነበረበት መልሶ አንድ ሚሊዮን ብር ተቀጣነሀሴ 1 /2018 (ገበያ ሚዲያ)  በአርባምንጭ ከተማ ሲቀላ ክፍለ ከተማ በኮሪደ...
07/08/2026

በኮሪደር ልማት የተተከለ የመብራት ምሰሶ የገጨ አሽከርካሪ ፖሉን ወደ ነበረበት መልሶ አንድ ሚሊዮን ብር ተቀጣ

ነሀሴ 1 /2018 (ገበያ ሚዲያ) በአርባምንጭ ከተማ ሲቀላ ክፍለ ከተማ በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ስማርት የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ጉዳት ያደረሰ አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገልጿል።

በዚህም አሽከርካሪው ላደረሰው ጉዳት ፖሉን ወደ ነበረበት በማስተካከል 1 ሚሊዮን ብር ቅጣት መቀጣቱን የአርባምንጭ ከተማ ደንብ አስከባሪ ጽ/ቤት አስታውቋል።

የከተማው ደንብ አስከባሪ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ ለተሽከርካሪ ባልተፈቀደ ቦታ ላይ በማሽከርከር በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ስማርት የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ አሽከርካሪ የከተማው ደንብ አስከባሪ ከከተማ ትራፊክ ፖሊስ ጋር በመተባበር አሽከርካሪውን በቁጥጥር ሥር ማዋል መቻሉን አስረድተዋል።

ጥፋተኛ የሆነው አሽከርካሪ ባደረሰው የጉዳት መጠን ካሣ ክፍያ መሰል ጥፋቶችንና በቸልታ የሚደርሱ የሕዝብ ሀብት ውድመትን ለማስቀረት አስተማሪ የሆነ ፖሉን ወደ ነበረበት በማስተካከል ሕጋዊ የአንድ ሚሊዮን ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጣ መወሰኑን የከተማው ደንብ አስከባሪ ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ ገልጸዋል።

ለዚህ እርምጃ መሳካት ከህብረተሰቡ የደረሰው ጥቆማ ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የገለጹት አቶ ሰራዊቱ ነዋሪው ላደረገው ትብብር ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

ለከተማ እድገትና ለነዋሪዎቿ ጥቅም ሲባል በከፍተኛ ሀብት ወጪ ሆነው የተሰሩ የኮሪደር ልማት ጥቅል ሥራዎችንና ሌሎች መሰረተ ልማቶችን በሚያበላሹና ደንብ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አቶ ሠራዊት አክለው አስገንዝበዋል፡፡

በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ከፍተኛ ምዝበራ እና ተቋማዊ አሻጥር በፈፀሙ አመራሮች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱ ተገለፀበሕገ-ወጥ የግብይት አሻጥር እና የሙስና ወንጀል ከተጠረጠሩ ውስጥ የግብር...
06/08/2026

በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ከፍተኛ ምዝበራ እና ተቋማዊ አሻጥር በፈፀሙ አመራሮች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ

በሕገ-ወጥ የግብይት አሻጥር እና የሙስና ወንጀል ከተጠረጠሩ ውስጥ የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እንዲሁም የገቢዎችና ጉምሩክ ተቋማት ሠራተኞችና ኃላፊዎች ይገኙበታል።

ዝርዝሩን ያንብቡ!

በተለያየ ዘርፍ ያሉ በርካታ የመንግስት አመራሮች እና ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተነግሯል

የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች አመታዊ ግብር ከደሞዝተኞች ጋር ሲነፃፀር እጅግ አነስተኛ መሆኑ ተገለፀየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች የሚጠበቀው ዓ...
06/08/2026

የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች አመታዊ ግብር ከደሞዝተኞች ጋር ሲነፃፀር እጅግ አነስተኛ መሆኑ ተገለፀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች የሚጠበቀው ዓመታዊ የግብር ገቢ በመንግስትና በግል ድርጅት ውስጥ ከሚገኙ ተቀጣሪ ደሞዝተኞች ዓመታዊ ደመወዝ ገቢ ግብር ጋር ሲነፃፀር በጣም አነስተኛ መሆኑን አስታውቋል።

ቢሮው ይህንን ያስታወቀ በደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች ዙሪያ ለሚዲያ ተቋማት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።

በከተማዋ በተለያዩ ንግዶች፣ በኪራይና በራይድ የንግድ ዘርፎች የተሰማሩ 456 ሺህ 433 የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ ግብር ከፋዮች በአጠቃላይ 9.2 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል።

ዝርዝሩን ያንብቡ!

በሌላ በኩል “ግብር በዛብኝ” የሚል ቅሬታ ላለው ማንኛውም ግብር ከፋይ የቅሬታ አፈታት ስርዓት መዘርጋቱ ነው የተገለፀው።

🚨 ዛሬ ድርድር... ነገ ጥቃት?ኢራንን የሚያስጨንቀው አዲሱ ስልት ምንድን ነው?ድርድሩ ወደ ሰላም ያመራል? ወይስ ክልሉን ወደ አዲስ ግጭት ይገፋዋል?🎥 ሙሉ ትንታኔውን እዚህ ይመልከቱ👇 ድርድ...
05/08/2026

🚨 ዛሬ ድርድር... ነገ ጥቃት?
ኢራንን የሚያስጨንቀው አዲሱ ስልት ምንድን ነው?
ድርድሩ ወደ ሰላም ያመራል? ወይስ ክልሉን ወደ አዲስ ግጭት ይገፋዋል?
🎥 ሙሉ ትንታኔውን እዚህ ይመልከቱ👇

ድርድሩ ይሳካል ወይስ ግጭቱ ይቀጥላል?

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ የሚያሳዩት አቋም ለምን ተደጋጋሚ ይቀየራል? ጥቃትን ይዝታ...

ከምሽቱ 4 ሰዓት በፊት ሱቃቸውን የሚዘጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው ተባለበአዲስ አበባ ከተማ ካለው የሸማቾች ፍላጎትና ከተማዋ ከደረሰችበት የዕድገት ደረጃ አንጻር የንግድ ተቋማት ...
05/08/2026

ከምሽቱ 4 ሰዓት በፊት ሱቃቸውን የሚዘጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው ተባለ

በአዲስ አበባ ከተማ ካለው የሸማቾች ፍላጎትና ከተማዋ ከደረሰችበት የዕድገት ደረጃ አንጻር የንግድ ተቋማት ከምሽቱ 4 ሰዓት በፊት እንዳይዘጉ የተላለፈውን ትዕዛዝ በማፍረስ አስቀድመው በሚዘጉ ነጋዴዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ።

የንግድ ተቋማት አገልግሎታቸውን እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ እንዲሰጡ የተደረገው የኅብረተሰቡን የትራንስፖርትና የፍላጎት እንቅስቃሴ ለማሳለጥ እንዲሁም የሥራ ባህልን ለማዳበር ታስቦ ቢሆንም አንዳንድ ነጋዴዎች ይህንን ሕግ ባለማክበር ሰዓት ሳይደርስ ሱቆቻቸውን እየዘጉ እንደሚገኙ ተነግሯል።

ዝርዝሩን ያንብቡ!

በመዲናዋ አጠቃላይ የምሽት ንግድ ሥርዓቱን ባልተከተሉ እና ሕጉን ጥሰው በተገኙ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።

ሰበር ዜና! ኢራን ውስጥ ውጥረት ተባብሷል | የአሜሪካና እትዮጵያ ሚስጥራዊ ስምምነት | ኔታንያሁ አመረሩ ‼️
05/08/2026

ሰበር ዜና! ኢራን ውስጥ ውጥረት ተባብሷል | የአሜሪካና እትዮጵያ ሚስጥራዊ ስምምነት | ኔታንያሁ አመረሩ ‼️

🌍 ገበያ ግሎባል | ግሎባል ዜናበዛሬው የግሎባል ዜና ዝግጅታችን፦✔️ አሜሪካ ከኢትዮጵያ፣ ከኤርትራ እና...

ኢትዮጵያ በዲጂታል ጥቃት ተጋላጭነቷ ከአፍሪካ 5ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን የኢንተርፖል ሪፖርት አመላከተኢትዮጵያ በዲጂታል ጥቃት ተጋላጭነት እ.አ.አ በ2025 ከአፍሪካ 5ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ...
05/08/2026

ኢትዮጵያ በዲጂታል ጥቃት ተጋላጭነቷ ከአፍሪካ 5ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን የኢንተርፖል ሪፖርት አመላከተ

ኢትዮጵያ በዲጂታል ጥቃት ተጋላጭነት እ.አ.አ በ2025 ከአፍሪካ 5ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ኢንተርፖል አዲስ ባወጣው የሳይበር ስጋት ግምገማ ሪፖርት አመላክቷል።

ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ በ2025 ከተመዘገቡት የዲጂታል ጥቃት ተጋላጭነቶች 3.3 በመቶ የሚሆነውን የምትሸፍን ሲሆን ይህም ፈጣን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞዋ ከሳይበር ደህንነት መከላከያ እና ተቋማዊ ዝግጁነት ጋር አለመጣጣሙ ተገልጿል።

ዝርዝሩን ያንብቡ!

እ.አ.አ 2025 በአፍሪካ ላይ የተፈፀመዉ የሳይበር ወንጀል ከ55 በመቶ በላይ የሚሆነው ከአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (ኤ.አይ) ጋር የተገናኘ እንደሆነ ተጠቅሷል።

አስደማሚ ፈጠራ! የፕሮፌሰሩ ድንቅ ስራ በኢትዮጵያ ‼️
04/08/2026

አስደማሚ ፈጠራ! የፕሮፌሰሩ ድንቅ ስራ በኢትዮጵያ ‼️

እንኳን ወደ "ገበያ ሚዲያ" – "ገበያ በኢትዮጵያ የተመረተ" ፕሮግራማችን በደህና መጡ።በዚህ ልዩ ዝግጅታ...

20,000 ዶላር የቪዛ ዋስትና ‼️ ከሼህ አላሙዳን 10 ቢሊዮን ዶላር ጀርባ!
03/08/2026

20,000 ዶላር የቪዛ ዋስትና ‼️ ከሼህ አላሙዳን 10 ቢሊዮን ዶላር ጀርባ!

በዛሬው የገበያ ሚዲያ – የቢዝነስ ትንታኔ ዝግጅታችን ሁለት ትልልቅ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ እና የፖሊሲ ጉዳ...

Address

Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gebeya Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Gebeya Media:

Shortcuts

Share