Gebeya Media

Gebeya Media Welcome to Gebeya Media! Gebeya Media is an online media startup that offers you market research, job opportunities, and a variety of business ideas.

02/07/2025

አዋሽ ባንክ! ለነዳጅ ግዢ ያወጣው ከፍተኛ ዶላር!
1 ትሪሊዮን የገንዘብ ዝውውር ፈፅሚያለሁ!

26/06/2025

በ600 ሺ ብር መነሻ ካፒታል ብቻ ከቤት ሳይወጡ የሚሰሩት አዋጭ የሆነ ስራ!
ሙሉ ቪዲዮ 👉https://youtu.be/6pwzMQX3Apk

24/06/2025

ከ70 ሺ ብር መነሻ ካፒታል ጀምሮ ትርፋማ ስራ የሚጀሚሩበት
ዘመናዊ የፈሳሽ ሳሙና ማምረቻ ማሽን 👌
ሙሉ ቪዲዮ 👉https://youtu.be/JfqGhuFEmzg

አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። እንደ አገልግሎቱ መረጃ ከሆነ ፣ በዋናው የኤሌክትሪክ መስመር /ግሪ...
23/06/2025

አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።

እንደ አገልግሎቱ መረጃ ከሆነ ፣ በዋናው የኤሌክትሪክ መስመር /ግሪድ/ ባጋጠመ የቴክኒካል ብልሽት ሳቢያ አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል ተብሏል።

በዚህም የተቋረጠውን የኃይል አቅርቦት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።

በተጨማሪም አዲስ አበባን ጨምሮ በአንዳንድ የሀገሪቱ ከተሞች ያጋጠመውን የኃይል መቋረጥ ለመመለስ የብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል፣ የኃይል ማመንጫዎች እና የማከፋፈያ ጣቢያዎች የኦፕሬሽን ሰራተኞች ርብርብ በማድረግ ላይ እንደሚገኙም አክሏል።

ይህን ተከትሎም ኃይል በተቋረጠባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ደንበኞች የተቋረጠው ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ ማቅረቡን ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

በ70 ሺ ብር መነሻ ብቻ በአሁን ጊዜ አዋጭ የሆነ ስራ!
21/06/2025

በ70 ሺ ብር መነሻ ብቻ በአሁን ጊዜ አዋጭ የሆነ ስራ!

በ70 ሺ ብር መነሻ ብቻ በአሁን ጊዜ አዋጭ የሆነ ስራ! | Small business ideas in Ethiopia | gebeya review | small business | small business | how to make money

15/06/2025

ሁሉም ነገር ያለው በገበሬ እጅ ነው ‼️ ግብርናውን ያዘመነ ድንቅ ታታሪ ገበሬ!
ሙሉ ቪዲዮ 👉https://youtu.be/5oh7fDV2Z3o

ሁሉም ነገር ያለው በገበሬ እጅ ነው! ግብርናውን ያዘመነ ድንቅ ታታሪ ገበሬ!
11/06/2025

ሁሉም ነገር ያለው በገበሬ እጅ ነው! ግብርናውን ያዘመነ ድንቅ ታታሪ ገበሬ!

ሁሉም ነገር ያለው በገበሬ እጅ ነው! ግብርናውን ያዘመነ ድንቅ ታታሪ ገበሬ! | አጠቃላይ የግብርና ስራ | Agriculture business in Ethiopia | Gebeya Review

ከትላንት ምሽት ጀምሮ የአትሌት ገለቴ ቡርቃ ባለቤት አቶ ታደለ ገብረመድህን በአዲስ አበባ ፓሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ ” የሚሉ መረጃዎች ሀሰት መሆናቸውንና በቁጥጥር ስር እንዳልዋለም የአዲስ አበ...
11/06/2025

ከትላንት ምሽት ጀምሮ የአትሌት ገለቴ ቡርቃ ባለቤት አቶ ታደለ ገብረመድህን በአዲስ አበባ ፓሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ ” የሚሉ መረጃዎች ሀሰት መሆናቸውንና በቁጥጥር ስር እንዳልዋለም የአዲስ አበባ ፓሊስ አስታወቀ።

አትሌት ገለቴ ቡርቃ በርካታ ቤቶች እና 4 ተሽከርካሪዎች በቀድሞ ባለቤቷ እንደተሸጡ በመግለጽ ሰሞኑን ፍትህ ስትጠይቅ እንደነበር ይታወሳል።

አትሌቷ በገጠማት ጉዳይ ፍትህ እንዲሰጣት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ትላንት መግለጫ መስጠቱን እንዲሁ በዜና እወጃችን ወደእናንተ ማድረሳችን አይዘነጋም።

የአትሌቷ ጉዳይም ብዙዎችን በማስቆጣት “ፍትህ ለገለቴ” የሚል አስተያየትን በማስተጋባት በማኀበራዊ ሚዲያው በሰፊው እየተሰራጨ ይገኛል።

ሆኖም ከትላንት ምሽት ጀምሮ ደግሞ “ የአትሌት ገለቴ ቡርቃ ባለቤት አቶ ታደለ ገብረመድህን በአዲስ አበባ ፓሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ ” የሚሉ መረጃዎች በማኀበራዊ ሚዲያው በሰፊው ሲሰራጩ ተስተውሏል።

ጉዳዩን ተከትሎ የአትሌቷ ባለቤት በፓሊስ ቁጥጥር ሥር ውሏል ስለመባሉ ጥያቄ የቀረበለት የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን፤ አቶ ታደለ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዳልዋለ አስታውቋል።

በዚህም የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፣ በብዙ ማህበራዊ ሚድያዎች እያተዘዋወረ ቢሆንም ፓሊስ ጋር የለም ” የሚል አጭር ምላሽ ሰጥተዋል ተብሏል።

በተጨማሪም ግለሰቡ እንዳልተያዘና የሚሰራጨው መረጃ የሀሰተኛ መረጃ መሆኑን እንዲሁም በፓሊስ ቁጥጥር ሥር አይደለም ” ሲሉ ኮማንደር ማርቆስ መናገራቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘግቧል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!ዒድ ሙባረክ !
05/06/2025

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

ዒድ ሙባረክ !

05/06/2025

ወጋገን ባንክ በኢትዮጵያ ፈርቀዳጁን የካፒታል ኢቨስትመንት ባንክ ይፋ አደረገ !

Wegagen Capital Investment Bank Declares the Opening of Ethiopia's First Private Investment Bank As the first private in...
04/06/2025

Wegagen Capital Investment Bank Declares the Opening of Ethiopia's First Private Investment Bank As the first private investment bank in Ethiopia's recently established capital market, Wegagen Capital Investment Bank S.A. has declared the official opening of its services. The announcement was made by the investment bank on June 3, 2025, during a session at the Hilton Hotel. Government representatives, members of other organizations, and invited visitors, such as Dr. Tilahun Ismail, CEO of the Ethiopian Securities Market, attended the ceremony. Wegagen Capital Investment Bank S.A.C. was founded with 385 million birr in paid-up capital, according to Dr. Aklilu Bessah, Chairman of the Investment Bank's Board of Directors, who spoke at the conference. The Investment Bank received a business license from the Ethiopian Capital Market Authority in March of last year, the chairman of the board of directors added. Additionally, he stated that on May 6, 2017, it registered as a trading member on the Ethiopian Securities Market, thereby entering the capital market. According to him, Wegagen Bank S.A.C. and the Investment Bank are entirely different in terms of management, governance, and organizational structure.

Address

Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gebeya Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Gebeya Media:

Share