 
                                                                                                    29/10/2025
                                            የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ተደረገ
ገበያ ሚዲያ ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የትምህርት ተቋም ምደባ ይፋ አድርጓል፡፡
ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሠረት፤ የ Remedial ፕሮግራሙን እንዲከታተሉም ሚኒስቴሩ ያሳሰበ ሲሆን በዚህም መሠረት ተማሪዎች የተቋም ምደባቸውን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የሚችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የተማሪዎች የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት 👇
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦                                         
 
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                                                                                     
                                         
   
   
   
   
     
   
   
  