Dawuro Media Network

Dawuro Media Network This is promoter center....

08/10/2025

ተለቀቄ 📷🎤💪🥰

በጉጉት ስትጠብቁ የነበረው በዳውሮ ወጣቶች የተሰራው የመጀመሪያው እና ምርጥ ''ድብቅ ምስጥር '' የተሰኘ የአማረኛ ፍልም ዛሬ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ በ m_square film production አማካኝነት በonline ተለቋል።

ስለህ ከታች ባለው ልንክ ውስጥ በመግባት አሊያ በዩቱብ dibik mistir በማለት search በማድረግ መመልከት የሚትችሉ መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው።

የዩቱብ አድራሻውን and በማድረግ የሥራው ባለቤት የሆኑ ወጣቶችን እንድታበረታቱ ስንል በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን!!
👇 https://youtu.be/M2IyMiWR4VE?si=axnDvOskYXN5oPCD

የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ኦክስጅን ፕላንት ግንባታ በከፍተኛ ፍጥነት እየተገነባ ይገኛል።                                  አቶ ያዕቆብ ሌንጫየታርጫ አጠቃላይ ሆስፒ...
08/10/2025

የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ኦክስጅን ፕላንት ግንባታ በከፍተኛ ፍጥነት እየተገነባ ይገኛል።
አቶ ያዕቆብ ሌንጫ

የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ኦክስጅን ፕላንት ግንባታ በከፍተኛ ፍጥነት እየተገነባ እንደሚገኝ የገለጹት የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ አስክያጅ አቶ ያዕቆብ ሌንጫ ግንባታው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ በቅርቡ የማሽን ተከላ እንደሚከናዎን ገልጸዋል።

ሥራ አስክያጁ አክለውም ፕሮጄክቱ በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቅ በየደረጃው ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ ያገዙትን የፌዴራል ጤና ሚኒስቴር፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የጤና ቢሮ እና የዳውሮ ዞን አስተዳደር ከፍተኛ ሚና እንደተጫወቱ ገልጸው እና አመስግነው የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ኦክስጅን ፕላንት ግንባታ ሲጠናቀቅ ከሆስፒታሉ የህክምና አገለግሎት አልፎ በዞኑ ውስጥ ላሉ የጤና ተቋማት እና አጎራባች ዞኖች እና ክልል ጭምር ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ጠቁመዋል።

በEthio builders ሥራ ተቋራጭ በአራት ወራት ያህል የግንባታ ጊዜ ሊጠናቀቅ ውል የተገባው የታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ኦክስጅን ፕላንት ግንባታ በሚቀጥለው ወር ሙሉ በሙሉ ግንባታውን አጠናቀው ለማስረከብ እየሰሩ እንደሆነ የተቋራጩ ፕሮጀክት ማናጀር ገልጿል።

Dawuro Media Network Ministry of Health,Ethiopia Ministry of Health and Family Welfare, Government fans Southwest Ethiopia Regional Health Bureau

ሰበር የደስታ ዜና❗️ የክልሉ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ለቅዱስ ጳውሎል የህክምና ት/ቤት አለፉ።ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ በዛሬው እለት ባወጣው መረጃ መሰረት የደቡብ ምዕራብ...
08/10/2025

ሰበር የደስታ ዜና❗️ የክልሉ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ለቅዱስ ጳውሎል የህክምና ት/ቤት አለፉ።

ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ በዛሬው እለት ባወጣው መረጃ መሰረት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብል።

በዚህም ተማሪ ራይስ ባሳ እና ተማሪ በፍቃዱ አስናቀ የህዝብ ኮሌጁ ተማሪ ለመሆን የቀረበላቸውን ፈተና በድል በመወጣት በይፋ የኮሌጁ ተማሪዎች ሆነዋል።

ተማሪ ራይስ በዱኮሜንት አጠቃላይ ምልከታ 65.71 በመቶ እንዲሁም በኢንተርቪው 17.09 በአጠቃላይ 82.99 በመቶ በማምጣት ነው ያለፈችው።

ተማሪ በፍቃዱ በበኩሉ 72.88 በመቶ እንዲሁም በኢንተርቪው 15.72 በአጠቃላይ 88.14 በመቶ በማምጣት ነው ኮሌጁን የተቀላቀለው።

ዶች HD

Subscribe Our Youtube Channel 🙏🥰
08/10/2025

Subscribe Our Youtube Channel 🙏🥰

Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተካሄደው 7ኛው ታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነሥርዓት በምስል፡-
08/10/2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተካሄደው 7ኛው ታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነሥርዓት በምስል፡-

08/10/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Yoni Beru, Solomon Ayalew, Ashenafi Shumie, Elias Bilate, Nigatu Kambro, Sankure Tekalign Melala, Mekuanint Guadie, Yihune Abebe, Sintayehu Gayd, Fikir Best, Niguse Woldeyes, Mohammed Seyid, Belachew Chinasho, Frehiwot Dessalgne, Asaminew Gebrekidan, እንድሪስ አዩ, Ŵonde Đemise, Woldeyes Worku Woshe, Birehanu Gebre, Semayat Setena, Elias Asefa, Samirawit Bikamu, Waajjira Kominikeeshinii Magaala Shaakkisoo, Tesfaye Kassa, Rute Mitiku, ኑሮ ከበደ ካሜ, Dereje Kuik, Melaku Abate, Ande Ye Mitike, Estifanos Haile, Endeg Birhanu, Desalegn Gebeyaw, Ayalew Bekele, Taybele Shanko, Tamiru Teshome, Zerihun Birhanu, Zed Asnak, Deneke Derchu, Tere Tere, Tewabech Omoshe, ሀብተማርያም አላምራዉ, Eshetu Dawit, Haile Abriham, Habtamu Tasfaye, Tsiyon Abera, Paulos Kinfe, Seyfe Gebrewubet Weldemicael, Wodajo Kochhito, Abu Mafruha Abasimel, Ashu Pstd

የትራንስፖርት ሳይጠይቅ እስከቤትዎ በነጻ ያደርሳል💪🥰🙏በዋካ ከተማ አስተዳደር፣  ገና ወረዳ ወልዳሃኔ ከተማ፣ ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ዋራ እና አከባቢ እንዲሁ በታርጫ ከተማ ውስጥ ከሀብታሙ ለማ የ...
07/10/2025

የትራንስፖርት ሳይጠይቅ እስከቤትዎ በነጻ ያደርሳል💪🥰🙏

በዋካ ከተማ አስተዳደር፣ ገና ወረዳ ወልዳሃኔ ከተማ፣ ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ዋራ እና አከባቢ እንዲሁ በታርጫ ከተማ ውስጥ ከሀብታሙ ለማ የኤሌክትሮንክ ዕቃዎችን ስገዙ ከታርጫ በነጻ እስከ ቤትዎ ያደርሳል።💪🙏

ታዲያ ባሉበት ሆነው ይደውሉ ይዘዙ አሊያም የመሸጫ ሱቃችን ድረስ በመምጣት የፈለጉትን የኤሌክትሮንክ እቃ ይሸምቱ!🥰✍️

👊

👉 የቤት እና የህንጻ ላይ መብራት ዝርጋታ 🏘
👉 የኤለክትሪክ ምጣድ እና ስቶቭ ሽያጭና ጥገና 🌀
👉 የተለያዩ የኤለክትሪክ ማሽኖች ጥገና 🍱🔌⏰
👉 የተለያዩ የቤትና የቢሮ ዘመናዊ ጠረጴዛዎች ገጠማ ፣ 💺🪑
👉 ማንኛውም ዓይነት የኤለክትሪክ ማቴሪያሎችን ሽያጭ 🔌🪛🔩📎📌

አድራሻ ፦ ዳውሮ-ታርጫ ከክልል ጤና ቢሮ በታችኛው መንገድ እንገኛለን።
☎️0916569987
☎️ 0920273360 ይደውሉልን።
ፈጣን እና አስተማማኝ የኤለክትርክ ሥራ አገልግሎት ከእኛ ዘንድ ያገኛሉ።

💪

Dawuro Media Network Mihiret Mitiku Jcs Best ታርጫ ዙሪያ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት

 #ማስታወቂያ!የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብን ስለማሳዎቅ ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች...
07/10/2025

#ማስታወቂያ!

የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብን ስለማሳዎቅ ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን እናሳውቃለን።

1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 32% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን።

2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናሉ።

ተ.ቁ የሚያዙ ትምህርቶች ጠቅላላ ውጤት የሚያዙ ትምህርቶች ጠቅላላ ውጤት የመግቢያ ውጤት
1.የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 600 216

2.የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 600 204

3.ታዳጊ ክልል እና አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 600 192

4.ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 600 192

5.ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ዓይነ ስውራን ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 500 160

Daraaro Media and Communication-ዳራሮ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናቀቀችአዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ...
07/10/2025

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር።

የዝግጅቱ መጠናቀቅና የግብይት ማስጀመሪያ መርሐ ግብርን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሃብረቢ የስምምነቱ ትግበራ ለኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ተናግረዋል፡፡

የግብይት ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ መስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑንም ጠቁመዋል።

በዚህም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ ሥጋ፣ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በየብስ ትራንፖርት ቡና፣ የጥራጥሬ ምርቶችና የቅባት እህሎች ወደ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ አፍሪካ እንደሚላክ አብራርተዋል፡፡

አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ስምምነት ትግበራ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታዎች እንደሚኖሩት ጠቁመው÷ ለሀገር ውስጥ ንግድ ተወዳዳሪነትና ኢንቨስትመንት መነቃቃት፣ ለሸማቹ የተሻለ አማራጭና ሰፊ የምርት አቅርቦት እንዲሁም በአፍሪካ ሀገራት መካከል የገበያ ትስስርን ለማስፋት እንደሚያስችል ጠቅሰዋል፡፡
FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)

Pulse of Africa Media Platform  (POA)
07/10/2025

Pulse of Africa Media Platform (POA)

07/10/2025

የርዕሰ-መስተዳደሩ መልዕክት ስለ አባይ ግድብ ✍️🎤🎧

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከተናገሩት።

📸 Dawuro Media Network Southwest Communications fans FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) Ethiopian Broadcasting Corporation

06/10/2025

በሀገር አቀፍ እና በክልል አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎቻችንን መሸለም ምን ያህል ከባድ ቢሆን ነው ዝምታ የተመረጠው 🤔?
ትውልድን ማበረታት ሀገርን መደገፍ ነውና ምላሽ እንሻለን?

Address

Addis Ababa

Telephone

+251935126304

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dawuro Media Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Dawuro Media Network:

Share