
12/07/2025
ቀበሮ የሰው ከንፈር ነክሳ ተሰዋች፤
በደሴ ዙሪያ ወረዳ 010 ስሬ ቀበሌ የቤት እንስሳ ልትበላ የመጣችው ቀበሮ ነዋሪዎች እያባረሯት ሳሉ አህመድ ሰይድ የተባለ የቀበሌው ነዋሪ ወጣት ራስ ላይ ዘላ በመውጣት ከንፈሩን ነክሳዋለች። ወዳያውም መገደሏ ታውቋል።
ሁነቱ አስገርሞናል!!
ለተመረጡ ቃለ መጠይቆች ብቻ ☕️ ☕️
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Exclusive Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.