
13/09/2025
የመራቢያ አካሉ በመታመሙ ሁለት ጨዋታም አይሰለፍም ተባለ
ክለቡ እንዳስታወቀው ከሆነ ላሚን ያማል የመራቢያ አካሉ አካባቢ እንደታመመ እና ልምምድ ለመስራትም እንደተቸገረ ክለቡ ባርሲልና አስታውቋል። በዚህም ምክንያት ከነገው የቫሌንሽያ ጨዋታ እና ከኒውካስል ጨዋታ አይሳተፍም።
ለተመረጡ ቃለ መጠይቆች ብቻ ☕️ ☕️
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Exclusive Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.