
18/07/2025
#የአፋልጉኝ
በፎቶው ላይ የምታዩት ግለሰብ ስሙ አዲሱ ፍስሐ ሲሆን በተለምዶ ባቢ እና ቢላል በመባልም ይታወቃል ተወልዶ ያደገው ድሬዳዋ ከተማ ሲሆን ከሚኖርበት ሰባተኛ ከሚባለው ሰፈር መኖሪያ ቤት ከወጣ ሁለት አመት አልፎታል እሱን ለማግኘት ቤተሰብ ብዙ ጥረት ቢያደርግም ልናገኘው ስላልቻልን ድሬዳዋ እና አካባቢው የምትገኙ ወገኖቻችን እንትተባበሩን ስንል እንጠይቃለን::
ፈላጊ ወንድም እና እህቶቹ
0995455943- ትዕግስት ፍስሐ
0915171787
0911024566
በእነዚህ ስልኮች ብትጠቁሙን ውለታ ከፋይ ነን::
ሼር ይደረግ!