
09/07/2025
ወእሁበክሙ ኖሎተ ዘከመ ልብየ ወይርዕዩክሙ በጥበብ ወበእእምሮ፤ እንደ ልቤም በግ ጠባቆችን እሰጣችኋለሁ በእውቀትና በማስተዋልም ይጠብቁአችኋል። ኤርምያስ ፫፥፲፭
የብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ የአቀባበል መርሐግብር ሐምሌ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በጆሐንስበርግ መንበረ ጵጵስና ጽርሐ ጽዮን መድኃኔዓለም ካቴድራል