18/09/2025
የዛሬ አመት ክስተት የነበረችው ሳሌሚያ ሰሞን አፊማ አዋርድ እጩ መሆኗ ታውቋል።
እሷን ከስር ባስቀመጥነው ሊንክ እየመረጧችዋት
“ጉራጊኛን ለልጆቻችን” የመጽሐፍት ስርጭት ዘመቻ! እንድትቀላቀሉ ይሁን።
“ጉራጊኛን ለልጆቻችን” ብለን የሰየምነውን ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በአክብሮት ጥሪ እናደርጋለን። በዚህ ዘመቻ እስከ 1500 የሚሆኑ መጽሐፍትን በሁሉም የጉራጌ አካባቢ ትምህርት ቤቶች እና ቤተ-መጽሐፍት ለማዳረስ ርብርብ እናደርጋለን።
አቅማችሁ የቻለውን ያህል መጸሐፍት በመግዛት፣ በዙሪያችሁ ያሉ ሰዎችን በማስተባበር ዘመቻው እንዲሳካ ቀና ትብብር እንደምታደርጉልን አንጠራጠርም።
ለማንኛውም መረጃ
Abeyu Wolde (0912241972).. ...... .................(0913011764)
መጽሐፍቱን ለመግዛት
1000368668153 (CBE)
23661128 Abyssinia Bank
0912241972 Tellbirr
7000015527884 Nib Bank