ፍቅር እና ወንጀል Love & crime

ፍቅር እና ወንጀል  Love & crime to entertain the audience withe different information Crime and Love History

 #ሀሺሽ የተሰኘ አደንዛዥ እፅ ተያዘ። በድሬዳዋ ከተማ ወረዳ 05 ስር የሚገኙ በተለያዩ አከባቢዎች ላይ በተደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን አምስት ኪሎግራም የሚመዘን ሀሺሽ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛ...
04/08/2025

#ሀሺሽ የተሰኘ አደንዛዥ እፅ ተያዘ።

በድሬዳዋ ከተማ ወረዳ 05 ስር የሚገኙ በተለያዩ አከባቢዎች ላይ በተደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን አምስት ኪሎግራም የሚመዘን ሀሺሽ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ እፅ እና ከጉዳዩ ጋር የተጠረጠሩ ሶስት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር መዋሉን በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የአዲስ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ገለፀዋል ።

በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የአዲስ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ኢንስፔክተር ሰላም ወርቁ ለድሬዳዋ ፖሊስ ሚድያ እንደገለፁት ''ሀሺሽ ካናቢስ" የተሰኘው አደንዛዥ እፁ ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት በወረዳው በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው የተቀናጀ ኦፕሬሽን አምስት ኪሎግራም የሚመዘን ሀሺሽ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ እፅ እና ሁለት ተጠቃሚ ግለሰቦች እና አንድ አከፋፋይ በአጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሶስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እየጠራ መሆኑን አስታውቀዋል ።

ለአዳዲስ መረጃዎች እነዚህን ገፃቻችንን ይቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele Facebook

https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/

Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

 #የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሸን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳውድ ሙሜ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ።       አደጋው የደረሰው ሃሙስ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም   ከቀኑ 6 ሰዓት ከአዳ...
01/08/2025

#የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሸን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳውድ ሙሜ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ።

አደጋው የደረሰው ሃሙስ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ከአዳማ ወደ አዲስ አበባ እየተጓዘ በነበረ ቶዮታ ላንድክሩዘር ተሽከርካሪ ሲሆን ተሽከርካሪው አዲስ አበባ ከተማ ለመድረስ 11ኪሎ ሜትር ሲቀረው የመገልበጥ አደጋ እንዳጋጠመው የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የትራፊክ ቁጥጥር ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ብርሃኑ ሃይለመስቀል በኢትዮ ኤፍ ኤም ለሚተላለፈው ለካሪቡ አውቶሞቲቭ ገልፀዋል።

በአደጋው ከአንድ ሰው ሞት በተጨማሪ 2 ሰው ላይ ከባድ 2 ሰው ላይ ቀላል አደጋ መድረሱን ገልፀው የአደጋው መንስኤ በመጣራት ላይ እንደሆነ ገልፀዋል።

ኢንስፔክተሩ አክለውም በተለይ በዚህ የክረምት ወቅት በፍጥነት መንገዶች ላይ የሚደረግ ጉዞ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ከካሪቡ አውቶሞቲቭ ጋር በነበራቸው ቆይታ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ምንጫችን በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ነው

ለአዳዲስ መረጃዎች እነዚህን ገፃቻችንን ይቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele
Facebook

https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/

Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

የ5 ዓመት ህፃን አግተው 1ሚልዬን ብር የጠየቁ ተያዙ ‼   =================================በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ...
01/08/2025

የ5 ዓመት ህፃን አግተው 1ሚልዬን ብር የጠየቁ ተያዙ ‼
=================================
በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተድላ ጓሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ7 ውስጥ ነው ።
ልዩ ቦታው ሀቢታት እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ላይ ነው
1ኛ ናርዶስ ወይም ህይወት አዘነ
2ኛ ወርቅነሽ ወይም ትግስት ከልካይ ይባላሉ ።

ጥር 29 ቀን 2017 ዓ,ም ከቀኑ 5 ፡00 ሰዓት ሆኗል ።
የ5 አመቱን ህፃን አግባብተው አወሩት ።

*እንውሰድህ አሉት
*አምኖ ተከተላቸው
*ይዘውት ሄዱ
*ደብቀው አስቀመጡት ።

ለቤተሰቦቹ ስልክ ደውለው 1 ሚሊዬን ብር ጠየቁ ።
ካልከፈሉ ህጻኑን ማግኘት እንደማይችሉ ነገሯቸው ።
ቤተሰቡ ጨንቋቸው ጉዳዩን ለፖሊስ አሳወቁ።

*ፖሊስ ተከታትሎ ያዛቸው።
*ምርመራ አጣራባቸው ።
*መዝገቡን ለዐቃቢ ህግ ላከ ክስ ተመሰረተባቸው ።

የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ,ም በዋለው ችሎት ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ሁለት ስም እና ከዚያ በላይ ስም በመጠቀም ወንጀሉን እንደፈፀሙ አረጋገጠ ።

እያንዳንዳቸው በ9 አመት እስራት እንዲቀጡ ወሰነባቸው ።

እነዚህን ገፃችንን ተቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele
Facebook

https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/

Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

 #ነብስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት!በምትሞትበት ጊዜ  በመጀመሪያ  ስምህ ይቀየራል  ስምህም ሬሳ ይባላል እከሌ/እከሊት ሳይሆን ሬሳዉ አልወጣም ወይ ትባላለህ።የቅርብ ሰዉ እንኳን ቢሆን ከጎንህ ሊ...
30/07/2025

#ነብስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት!

በምትሞትበት ጊዜ በመጀመሪያ ስምህ ይቀየራል ስምህም ሬሳ ይባላል እከሌ/እከሊት ሳይሆን ሬሳዉ አልወጣም ወይ ትባላለህ።

የቅርብ ሰዉ እንኳን ቢሆን ከጎንህ ሊሆን ይፈራል" ወደ መቃብር ስፍራ ወስደዉ አጣድፈዉ ከቀበሩህ በሗላ ብቻህን ጥለዉህ ለመሔድ ይቸኩላሉ።

ላይጠቅምህ አብሬህ ካልሔድኩ እያለ የሚያለቅሱልህ እንኳን ቢኖር ቀብሮህ ቶሎ ይሸሻል። ቀብረዉህ እደተመለሱ ንብረት ካለህ ለመከፋፈል ይጣደፋሉ። ከሳምንት በሗላ ጭራሹኑ ከምድር ያልኖርክ እስኪመስል ድረስ በአብዛኞቹ ትረሳለህ።

የቅርብ ወዳጆችህ እንኳን ቢሆኑ ሀዘኑ በልባቸዉ ጥቂት ወራት ያክል ቢቆይ ነዉ በቃ ምድር ላይ የነበረህ ቆይታ በዚህ መልኩ ይጠናቀቃል። ፍራሽህ አፈር ትራስህ ደሞ ድንጋይ ይሆናል... ይሔዉ ነዉ።

ያኔ ማንም ምንም አይጠቅምህም መልካም ስራህ ብቻ🙌
በዚች አለም ላይ እድለኛ ሠዉ ማለት በህይወት እያለ ወደ ፈጣሪዉ የተመለሠ ሰዉ ነዉ

“ጥላቻን ትተህ . . . ፍቅርን አብዛታ . . . ከወንጀል ራቅ አበቃ”

#እነዚህን ገፃችንን ተቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele
Facebook https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/
Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

 #ከእነዚህ ወሲባዊ ቅርርቦች ይራቁ! 1. ምንም ዓይነት ቃል ቢገባልሽም ካገባ ወንድ ጋር ወሲብ ለመፈጸም በጭራሽ መስማማት የለብሽም። ምክንያቱም ከዚያ በኋላ ያንቺም የእሱም ሕይወት አደጋ ላ...
30/07/2025

#ከእነዚህ ወሲባዊ ቅርርቦች ይራቁ!

1. ምንም ዓይነት ቃል ቢገባልሽም ካገባ ወንድ ጋር ወሲብ ለመፈጸም በጭራሽ መስማማት የለብሽም። ምክንያቱም ከዚያ በኋላ ያንቺም የእሱም ሕይወት አደጋ ላይ ይወድቃል።

2. ከአለቃችሁ ጋር ወሲብ ለመፈጸም ፈጽሞ አትስማሙ። ትንኮሳው ከበዛ፣ ኋላ ላይ ከመጸጸት ስራውን መልቀቅና የተሻለ አማራጭ መፈለግ የተሻለ ነው።

3. ካገባች ሴት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አትፈጽም። በቻት ቴክስት፣ በይፋዊ ግንኙነት ወይም በአካዳሚክ ግንኙነት በጣም ተቀራርባችሁ ከሆነ ቅርበትህን ግታ (አቋርጥ)።

4. ከመምህራኖቻችሁ ጋር በፍጹም ወሲብ አትፈጽሙ። ወሲብ ለግሬድ ወይም ለማርክ ብሎ መፈጸም በፍጹም መሆንም የሌለበት ነው። ቆይቶ በአንዱ ወይም በሁለቱም ላይ ጸጸት ያመጣል።

5. ከጎረቤትዎ ወይም ከሥራ ባልደረባዎ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አይፈጽሙ። ጎረቤት ጎረቤት ነው። የስራ ባልደረባ የስራ ባልደረባ ነው። ይህን በመፈጸም ሕይወትዎን የበለጠ ውስብስብ አያድርጉ።

6. ከቅርብ ጓደኛዎ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አይፈጽሙ። ግንኙነቱ ከአሁን በኋላ የቅርብ ሆኖ ካልዘለቀ ነገሩን ቶሎ ይቋጩት።

7. ቤተሰባዊ ቅርርብ ካላቸው ሰዎች ጋር በፍጹም ወሲባዊ ቅርርብ አይኑርዎ። ይህ የእናንተንም ሆነ የነሱን ቤተሰብ ያናጋል። ይህንን ፈጽሞ ለራስዎ እንደ መልካም ነገር አይቀበሉ። ከጸጸት ይድናሉ።

#እነዚህን ገፃችንን ተቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele

Facebook https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/

Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

 #ባለቤቱን በስለት  ገ*ድ*ሎ ተሰዉሮ ነበር ተያዘ ‼ሁለቱ ጥንዶች ከመኖሪያ መንደራቸዉ ርቀው ሄዱ !ወደ ሀላባ ቁሊቶ ከተማ አቅንተዉ ዋሉ ።ቀኑን አብረዉ ዉለዉ አመሻሽ ላይ ወደ ቤታቸዉ እተ...
29/07/2025

#ባለቤቱን በስለት ገ*ድ*ሎ ተሰዉሮ ነበር ተያዘ ‼

ሁለቱ ጥንዶች ከመኖሪያ መንደራቸዉ ርቀው ሄዱ !

ወደ ሀላባ ቁሊቶ ከተማ አቅንተዉ ዋሉ ።

ቀኑን አብረዉ ዉለዉ አመሻሽ ላይ ወደ ቤታቸዉ እተየመለሱ ነው።

ባል የእርሻ መሬት ጠይቅ ብለሽኝ መክረሽኝ ከአባቴ ጋር አጣላሺኝ አለ።

በዚህ ጭቅጭቅ ዉስጥ ገቡ ።

ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓም ከምሽቱ 2:30 ሰዓት ለይ ሆኗል።

☞አለመግባባቱ . . . ከረከረ
☞ፀቡ . . . በረታ
☞ባል የያዘውን ስለት . . . አወጣ
☞እንዳትጮህ አፏን . . . አፈናት
☞ጨክኖ ወግቶ . . .ገደላት።

አስክሬንን በጅብ እንዳይበላ ሲጠብቅ አደረ ።

ሲነጋ ከፈፀመዉ ወንጀል ለማምለጥ ከአካባቢው ተሰወረ ።

ከቀናት መሸሸግ በኋላ በዞኑ ዌራ ወረዳ በፖሊስ ተያዘ ።

ድርጊቱን ስለመጸፀሙ ሳይክድ ፍርድ ቤት ቀርቦ አመነ ።

ጥንዶቹ በፍቅር ዓለም ሁለት ልጆች ነበራቸው ብሏል ፖሊስ

#ይህ ነው እንግዲህ ☞ፍቅር እና ወንጀል ማለት‼

#እነዚህን ገፃችንን ተቀላቀሉ ‼️
👇
https://www.facebook.com/neude.samuele

Facebook https://www.facebook.com/worldcrimelovenews/

Telegram https://t.me/+UMxAEL-P7HqFB06G

02/06/2025

“አንድን ሰው መኪና እንዲነዳልህ ወይም ሰርቶ ገንዘብ እንዲያስገባልህ ልትቀጥረው ትችላለህ፣ እየተሰቃየህበት ያለውን ህመም እንዲሸከምልህ ግን ልትቀጥረው አትችልም”

🇫🇮  🏃‍♂️😜
31/03/2025

🇫🇮 🏃‍♂️😜

 #በእሳት ቃጠሎ በንብረትና በቤት እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳትደረሰ!!የሺሺንዳ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ዋና ሳጅን መለሰ ጋዲሳ  እንደገለፁ በከተማ አስተዳደሩ ቀጠና 4  ወድፋ ጨጋ ተብሎ በሚጠራበ...
03/02/2025

#በእሳት ቃጠሎ በንብረትና በቤት እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳትደረሰ!!

የሺሺንዳ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ዋና ሳጅን መለሰ ጋዲሳ እንደገለፁ በከተማ አስተዳደሩ ቀጠና 4 ወድፋ ጨጋ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ጥር 25 ቀን ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረትና በቤት እንስሳት ላይ ቃጠሎ መድረሱን ተናግረዋል፡፡

በእሳት ቃጠሎው አራት የእርሻ በሬዎች፤ለመውለድ የደረሱ ሁለት እናት ላሞች እና 1 የሳር ኪዳን መኖሪያ ቤት ከሙሉ የቤት ቁሳቁስ ጋር በእሳቱ መውደሙን አስረድተዋል፡፡

ፖሊስ የእሳት ቃጠሎ መንስኤን ባደረገው ማጣራት በወቅቱ ጉንዳን በአከባቢው በመታየቱና ወደ መኖሪያ ቤቱ እንዳይገባ ለማባረር እሳት መለኮሱንና እሳቱን ሳያጠፉ በመግባታቸው በንፋስ አማካኝነት ቃጠሎ መከሰቱን ዋና ሳጅን መለሰ ጠቁመዋል፡፡

#መረጃው ካፋ ዞን የሺሺንዳ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

 #አውሮፕላን ተከስክሶ 20 ሰዎች ሞቱበደቡብ ሱዳን አውሮፕላን ተከስክሶ 20 ሰዎች መሞታቸዉ ተነገረ፡፡አዉሮፕላኑ ከዩኒቲ ግዛት ተነስቶ ወደ ጁባ በማቅናት ላይ እያለ መከስከሱን ስለመነገሩ ሬ...
29/01/2025

#አውሮፕላን ተከስክሶ 20 ሰዎች ሞቱ

በደቡብ ሱዳን አውሮፕላን ተከስክሶ 20 ሰዎች መሞታቸዉ ተነገረ፡፡

አዉሮፕላኑ ከዩኒቲ ግዛት ተነስቶ ወደ ጁባ በማቅናት ላይ እያለ መከስከሱን ስለመነገሩ ሬውተርስ ዘግቧል።

25/12/2024

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Áłéxø Jòhñ Đåvë, ይበልጣል ጓዴ

 #ከመሬት ናዳው ከ24 ሰዓት በኃላ አንድ ሰዉ በህይወት ተገኘ‼በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳግራዋ ሽሽማ ቀበሌ በሌ ልማት ቡድን ተብሎ በሚጠራበት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓ...
02/11/2024

#ከመሬት ናዳው ከ24 ሰዓት በኃላ አንድ ሰዉ በህይወት ተገኘ‼

በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳግራዋ ሽሽማ ቀበሌ በሌ ልማት ቡድን ተብሎ በሚጠራበት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት በጣለዉ ከባድ ዝናብ ባስከተለዉ የመሬት መንሸራተት አራት የአንድ ቤተሰብ አባላት በመኖሪያ ቤት ዉስጥ እንዳሉ ህይወታቸዉ ማለፋን መዘገባችን ይታወቃል።

የወረዳዉ ፖሊስ፣የወረዳዉ አመራሮችና ህብረተሰቡ ባደረገዉ በአደጋዉ ከፍተኛ ርብርብ የሶስት ሰዎች አስክሬን መገኘቱን እና ከ24 ሰዓት በኃላ በናዳዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት አንድ ሰዉ በህይወት መገኘቱንና ወደህክምና መወሰዱን ፖሊስ ገልጿል።

በናዳዉ ሁለት መኖሪያ ቤቶች በናዳዉ መወሰዱን ያመለከተዉ ፖሊስ በአከባቢዉ የሚጥለዉ ከባድ ዝናብ መቀጠሉን ለማወቅ ተችሏል።

ዘገባዉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ፖሊስ ኮሚሽን ነው ።

Address

Addis Ababa
1000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ፍቅር እና ወንጀል Love & crime posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ፍቅር እና ወንጀል Love & crime:

Share

Category

Life to love

ፔጃችንን ስለጎበኙ እናመሰግናለን !!

ከፌስቡክ ገፃችን ባሻገር በዩቱዩብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCN4louyOZcti81aV2NjWXGA በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረቱ በፍቅር ሰበብ የሚፈፀሙ የወንጀል ታሪኮችን እናቀርባለን በዚያም ተከታተሉት ፡፡

Thanks for visiting our site !!

Beyond our Face book page, we provide criminal stories based on real history based on a true story, and we will follow it on You tube canal https://youtu.be/uK84--iHFec