ኢትዮጵያዊነትን ማዳን

ኢትዮጵያዊነትን  ማዳን ኢትዮጵያዊነትን የመመለስ ታላቅ እርብርብ/ ተጋድሎ

በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሃገራችን አቅጣጫዎች ከቦታ ቦታ ተዘዎዉሮ መስራት ይቅርና በአሉበት ቦታ የሰላም አየር መተንፈስ በጣም አስቸጋሪ ሆኖል፡፡ ለዚህ ደግሞ ለኢትዮጵያዊነት የምንሰጠው የተሰሳተ ደካማ አስተሳሰብና እኔብቻ ካልበላሁ የሚልየዘረኝነት ትንሽ ጭንቅለት ውጤት ነው፡፡ ከነዚህ አስተሳሰቦች ለመውጣት በየፊናችን ኢትዮጵያዊነት የማዳን ተጋድሎ አናደርጋለን፡፡

መራዊ
13/02/2024

መራዊ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ለቀን ሥራ በጠዋት ከቤታቸው ወጥተው ድንገት ተኩስ ሲከፈት በአንድ ቦታ ተጠልለው የነበሩ 18 ሲቪሎችን ጨምሮ በርካታ ሌሎች ሰዎች በመርአዊ ከተማ ውስጥ ጥር 20/2016 በመንግስት ሀይሎች ተገድለዋል ብሏል።

በእለቱ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በታጠቁ ኃይሎች (በተለምዶ ፋኖ በመባል የሚጠሩት) መካከል ከጠዋቱ 12 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ ውጊያ ተካሂዶ እንደነበርም ኮሚሽኑ ጨምሮ ገልጿል።

ከቀናት በፊት የሆስፒታል ምንጮችን ዋቢ በማድረግ ባጋራሁት አንድ መረጃ የሟቾች ቁጥር 157 ገደማ መሆኑን አቅርቤ ነበር።

በነገራችን ላይ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ለማቅረብ እጅግ የሚዘገንን የሞቱ ሰዎችን የሚያሳይ አንድ አጭር ቪድዮ እየተሰራጨ ይገኛል። ስፍራው በትክክል መርአዊ ከተማ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።

ይህን ጉግል ማፕ በመጠቀም ማረጋገጥ የሚቻል ሲሆን ቪድዮው ላይ የሚታየውን ዘንባባ (1)፣ ቅያስ መንገድ (2)፣ በመሰራት ላይ ያለ ህንፃ (3) እና እናት ባንክ (4) ያለበትን ህንፃ በማየት ማመሳከር ይቻላል (ምስሉን ይመልከቱ)።

በድጋሜ ነፍስ ይማር።

Address

A1
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ኢትዮጵያዊነትን ማዳን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category