29/10/2025
ሴቶች ለእናንተ ነው።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ከበልሻ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ነጻ የጡት ካንሰር ምርመራ እና ግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ሁላችሁም በዚህ እድል እንድትጠቀሙ ተጋብዛችዋል።
ከጥቅምት 17/2018-ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
የካንሰር ሕክምና ማዕከል
በመገኘት የዚህ እድል ተጠቃሚ ይሁኑ
ከጠዋቱ 2፡30-10፡00 እንጠብቅዎታለን።
የጡት ካንሰር በሽታ ስር ሳይሰድ ከታወቀ
ሙሉ ለሙሉ ሊድን የሚችል በሽታ ነው።