በብሩህ እናት ሀገር አቀፍ የሴቶች የቢዝነስ ሥራ ፈጠራ ውድድር የ 500 ሺ ብር ተሸላሚ የሆነችው ሉሊት ሰሙንጉስ ስለ ውድድሩ ሂደት፣ ስለ ፈጠራ ስራዋ፣ ስለ እናት ባንክና አጋሮቹ እንዲሁም ስለ ቀጣይ ዕቅዷ ይህን ብላለች።
ቪዲዮውን ይመልከቱ!...
"መዝገበ አእምሮ" - በቅርብ ቀን!...
የሰውን ልጅ ለማዳን በደካማ ስጋ ቢወለድ 40 ቀንና 40 ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ፣ በእጅጉም ተፈተነ።
በዚህ ውስጥ ጾምና ፀሎት የጠላታችን ድል መንሻ መሆኑን አሳዬን፤ ትህትና፣ ፍቅርን ፣የበዛ ፍቅረ- ንዋይን ቀንሶ ለተቸገሩት ማካፈልን በተግባር አስተማረን።
እኛም በተለይም በዚህ የአብይ ጾም ወቅት የተቸገሩ ገዳማዊያንን በማገዝ የበረከት ስራን እንድንሰራ ጥሪ ቀርቦልናል፤
እርስዎም የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
ገዳማዊያኑን እንደግፍ ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ!
ድጋፍ ለማድረግ:-የቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ለበለጠ መረጃ:-0938644444
#እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ
በዓለም ያሉ አብያተ ክርስቲያናት በትልቁ ያከብሩታል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አክሱም አካባቢ ካልሆነ በስተቀር ከነስም አጠራሩም እንኳ እየተዘነጋ ይመስላል ቅዱሱ ንጉሥ አጼ ካሌብ፡፡ ውለታው ምናኔውና ቅድስናው የማይረሳ፣ እንኳን በእምነት የሚመስሉን ይቅርና የማይመስሉን ምሥራቅ ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮች በወርኀ ጥቅምት ዓመታዊ በዓሉን የሚያከብሩለት ነው፡፡ ከአክሱም ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው አጼ ካሌብ ዋናው ነው፡፡ ቅዱሱ የነገሠው በ485 ዓ.ም አካባቢ ሲሆን እስከ 515 ዓ.ም ድረስ ለ30 ዓመታት በዙፋኑ ላይ ቆይቷል::
ከመልካም ትዳሩ አጼ ገብረ መስቀልን ጨምሮ ልጆችን የወለደ ሲሆን ስለ ቅድስና ስራው በስፋት ከሚነገሩት ነገሮች አንዱ ለመንገሡ በፊት የሚገባውን መንፈሳዊ ትምሕርት ጠንቅቆ መማሩ ነው፡፡
ሃይማኖቱ የጠራና እጅግ የሚደነቅ ነበር፡፡ በእርሱ ዘመን ሃይማኖት ለነገሥታቱ የፖለቲካ ማስፈጸሚያ ነበር፡፡ እርሱ ግን ንጉስና ካሕን ሆኖ እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አምልኳል፡፡ በተለይ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያምና ለቸር ልጇ ለኢየሱስ ክርስቶስ የነበረው ጥልቅ ፍቅር የተገለጠና የሚያስቀና ነበር፡፡ ዙፋኑ ሕዝብን የሚያስመርርበት እንዳይሆን ዘወትር ይጸልይ ነበር::
ስለ ሃይኖቱ እጅግ ቀናኢ በመሆኑ ዛሬም ድረስ ሁሉም ክርስቲያኖች የማይረሱትን
ገዳማዊያን...
ዓለምና አምሮቷን ንቀዋልና ከምድራዊ ሀብት ድሆች ሲሆኑ ብዙዎቻችንን በጸሎታቸው የምድርም የሰማይ ቤትም ባለጸጎች ያደርጉናል፡፡
ምንም ምድራዊ ሃብት የሌላቸው ሲሆኑ የሁሉ መሰረት የሆኑት በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም የእነርሱ ናቸው፡፡ ገዳማውያኑን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የዚህ ፍቅር፣ በረከትና ሰላም ተካፋዮች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
'' ተፈጥሮ ከእውነት ጋር ተጋፍጣለች ፤ ብርሀንም ከጨለማ ጋር ተፋጣለች፥
መታየት ያለበት አንገብጋቢ ጉዳይ!
ዛሬ ምሽት 1:00 ላይ በነጋሽ ሚዲያ ይጠብቁን!
ገዳማዊያን...
ዓለምና አምሮቷን ንቀዋልና ከምድራዊ ሀብት ድሆች ሲሆኑ ብዙዎቻችንን በጸሎታቸው የምድርም የሰማይ ቤትም ባለጸጎች ያደርጉናል፡፡
ምንም ምድራዊ ሃብት የሌላቸው ሲሆኑ የሁሉ መሰረት የሆኑት በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም የእነርሱ ናቸው፡፡ ገዳማውያኑን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የዚህ ፍቅር፣ በረከትና ሰላም ተካፋዮች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
#ንገረን “የመምጣትህ ምልክት ምንድነው?”
ጌታችን በደብረ ዘይት ተራራ ተቀምጦ ሳለ ለደቀ መዛሙርቱ ማንም እንዳያስታችሁ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፤ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እስከ መጨረሻ የጸና እርሱ ይድናል፡፡ የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ የሰማያትና የምድር ኃይላት ሁሉ ይናወጣሉ፡፡ ያን ጊዜ በምድር ኃጢአት ያደረጉ ሁሉ ያለቅሳሉ አላችው፡፡ ጌታችንም ራሱ እንደተናገረ በትእዛዝ፣ በመላእክትም አለቃ ድምፅና በመለከት ድምጽ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ ወደ ምድር ይመጣል፡፡ ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በመካከል የቄድሮን ሸለቆ ብቻ ነው ያለው። ከግርጌው ጌቴ ሴማኒ የተባለው የአትክልት ስፍራ ይገኛል። የጸሎተ ሐሙስ ምሽት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተያዘበትና በኋላም የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅዱስ ሥጋዋ ያረፈበት ወይም የድንግል መካነ መቃብር በዚህ ተራራ ግርጌ ይገኛል።
ይህ ተራራ በመፅሐፍ ቅዱስ የሚገኙ ብዙ ድርጊቶች የተደረጉበት ቦታ ነው። ጌታችን ስለ ቤተ መቅደሱ መፍረስ፣ ስለ ዓለም ፍጻሜና ስለ ዳግም ምጽአት በዚህ ተራራ ላይ በትንቢት መልክ ተናገረ፡፡ በዚሁ ተራራ ላይም ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ በዚሁ ተራራ ላይ ቀን በከተማና በገጠር ሲያስተምር ውሎ ሌሊት የሚያድርበት የኤሌዎን ዋሻ ይገኛል። በነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዘካርያስ በምዕራፍ 14÷3
ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው ሁለተኛ መልዕክቱ ምዕራፍ 6÷10 ላይ “ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን፤ ድኾች ስንሆን ብዙዎችን ባለጠጎች እናደርጋለን፤ ምንም የሌለን ስንሆን ሁሉ የእኛ ነው” ያላል፡፡
መንፈሳዊያን እናቶችና አባቶች መለያቸው ይህ ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ፍቅር የተቀበለውን መከራና ስቃይ፣ ክብሩን የረሳው የሰው ልጅ የሚሰራውን ኃጢአት እያዩ ያዝናሉ፤ የእግዚአብሔርን ቸርነት ተስፋ አድርገው ግን ይደሰታሉ፡፡
ዓለምና አምሮቷን ንቀዋልና ከምድራዊ ሀብት ድሆች ሲሆኑ ብዙዎቻችንን በጸሎታቸው የምድርም የሰማይ ቤትም ባለጸጎች ያደርጉናል፡፡ ምንም ምድራዊ ሃብት የሌላቸው ሲሆኑ የሁሉ መሰረት የሆኑት በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም የእነርሱ ናቸው፡፡ ገዳማውያኑን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የዚህ ፍቅር፣ በረከትና ሰላም ተካፋዮች እንሆናለን፡፡
በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ያሉ አበቶች መነኮሳት ይህ በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም ሞልቶ የተረፋቸው ሆነው ሳሉ፤ እንደ ሀዘንተኛ፣ እንደ ደሃ፣ በትህትና ዝቅ ብለው ምንም እንደሌለው ለአንድ ሰው ለመቆም በሚያስቸግር በዓት ሶስትና አራት ሆነን እየኖርን ነውና ማረፊያ ስሩልን፣ ክረምቱ መጣሁ መጣሁ እያለ ነውና ጎርፍ ከነሳር ጎጇችን ሳይወስደን ድረሱልን ይሉናልና የበረከታቸ
ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው ሁለተኛ መልዕክቱ ምዕራፍ 6÷10 ላይ “ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን፤ ድኾች ስንሆን ብዙዎችን ባለጠጎች እናደርጋለን፤ ምንም የሌለን ስንሆን ሁሉ የእኛ ነው” ያላል፡፡
መንፈሳዊያን እናቶችና አባቶች መለያቸው ይህ ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ፍቅር የተቀበለውን መከራና ስቃይ፣ ክብሩን የረሳው የሰው ልጅ የሚሰራውን ኃጢአት እያዩ ያዝናሉ፤ የእግዚአብሔርን ቸርነት ተስፋ አድርገው ግን ይደሰታሉ፡፡
ዓለምና አምሮቷን ንቀዋልና ከምድራዊ ሀብት ድሆች ሲሆኑ ብዙዎቻችንን በጸሎታቸው የምድርም የሰማይ ቤትም ባለጸጎች ያደርጉናል፡፡ ምንም ምድራዊ ሃብት የሌላቸው ሲሆኑ የሁሉ መሰረት የሆኑት በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም የእነርሱ ናቸው፡፡ ገዳማውያኑን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የዚህ ፍቅር፣ በረከትና ሰላም ተካፋዮች እንሆናለን፡፡
በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ያሉ አበቶች መነኮሳት ይህ በረከትና ጸጋ፣ ፍቅርና ሰላም ሞልቶ የተረፋቸው ሆነው ሳሉ፤ እንደ ሀዘንተኛ፣ እንደ ደሃ፣ በትህትና ዝቅ ብለው ምንም እንደሌለው ለአንድ ሰው ለመቆም በሚያስቸግር በዓት ሶስትና አራት ሆነን እየኖርን ነውና ማረፊያ ስሩልን፣ ክረምቱ መጣሁ መጣሁ እያለ ነውና ጎርፍ ከነሳር ጎጇችን ሳይወስደን ድረሱልን ይሉናልና የበረከታቸ
የመኪና ባለቤት መሆን ቀላል ሆኗል! 👌
እንዴት ?
በዘርፉ ፈርቀዳጅ የሆነው ዩቶፒያ ቴክኖሎጂ ሁለት አማራጮች ይዞሎት ቀርቧል !
1. ከ890,000 ብር ጀምሮ ቅድመ ክፍያ በመክፈል ቀሪውን በ10 አመት የሚከፍሉበት !
ወይም
2. በመኪና እቁብ በቀን ከ292 ብር ጀምሮ በመቆጠብ በየወቅቱ በሚወጣ እጣ በቀላሉ የመኪና ባለቤት የሚሆኑበት ምርጥ እድል ተመቻችቷል !
👉 ለሚከፍሉት ቅድመ ክፍያ የኢንሹራንስ ዋስትና እናቀርባለን !
👉 መኪናውን ሳይረከቡ በዝግ አካውንት የቆጠቡት የመኪና እቁብ መዋጮ አይንቀሳቀስም !
👉 የተሟላ መለዋወጫ ከጥገናና ፈጣን የኤሌትሪክ መኪና ቻርጂንግ አገልግሎት ጋር አዘጋጅተንሎታል
👉 ምዝገባውን በቀላሉ በዌብሳይታችን WWW.UGMFUND.COM ወይም ሞባይል አፕልኬሽናችን ከፕለይ እስቶር በማውረድ ማከናወን ይቻላል፡፡https://play.google.com/store/apps/details?id=com.utopia.degitalekub
አድራሻችን ፡- 1. አምባሳደር ሲኒማ ፍትለፊት ከመከላከያ መ/ቤት አጠገብ
2. ቦሌ መድሀኒያለም 7ኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ :- በጥሪ ማእከል 8022
ወይም በ 0975808080 / 0976808080 ይደውሉ !
ዩቶፒያ ቴክኖሎጂ
ህልሞን እውን ማድረግ !
#Utopia_Technology
#Utopia_Green_Mobility
“ሥራህን ሥራ! አንበሳው ሲያጓራ ፍንክች አትበል፤ የሰይጣንን ውሻዎች ለመውገር አትቁም። ጥንቸሎችን ለማባረር ጊዜህን አታጥፋ። ሥራህን ሥራ!!” ታላቁ አባታችን ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮ የሚጠቀስላቸው ትልቅ ንግግር ነው፡፡ ክርስቲያን የጀመረውን የሚጨርስ ነው፡፡ ጌታችንም በወንጌል “የሰጠኸኝን ሥራ ፈጸምኩ፤ ስምህን ለሰዎች ገለጥኹ፤ የሰጠኸኝን ሥራ ፈጸምኩ፤ አባት ሆይ! በክብርህ አክብረኝ፣ ዓለም ሳይፈጠር ከአንተ ጋር በነበረኝ ክብር በአንተ ዘንድ አክብረኝ፤ የሰጠኸኝን ሥራ ፈጸምኩ።” ብሎ እንደተናገረ ከእርሱ የተማርነው የጀመርነውን መፈጸም ነው፡፡
ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም “መልካሙን ገድል ተጋድየአለሁ ሩጫዬንም ጨርሻለሁ፣ ሃይማኖቴን ጠብቄአለሁ፣ ከእንግዲህ ወዲህ የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶ ይጠብቀኛል፡፡ ይህንንም አክሊል ቅን ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያን ቀን ይሰጠኛል፡፡” ሲል ለልጁ ለጢሞቴዎስ በጻፈው መልዕክቱ በምዕራፍ 2÷4 ጽፎለታል፡፡ ክርስቲያን በመንፈሳዊ ተጋድሎው ከሥራ የተለየ ሕይወት የለውም፡፡ በሃይማኖትና በምግባር ጸንቶ መልካም ገድል እየተጋደለ ሲያልፍ፣ በተሰጠው መክሊት ሲያፈራ ተድላ ደስታ ወዳለባት ወደ ዘላለም ሕይወት ይገባል፡፡
በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የተጀመረው ድንቅ ሥራ፣ ፍሬ ማፍራት ጀምሯል፡፡ ከእያንዳንዳችን የተሰበሰበው ሽርፍራፊ ሳንቲም ተጠራቅሞ ገ