26/11/2025
አራት ሰዓት በመንገድ ላይ ጉዞ የሚያባክኑባት ከተማ
የናይጄሪያ ከተማ በሆነችው ሌጎስ በትራፊክ መጨናነቅ ምክንያት ሰዎች ከአንድ ቦታ ወደ አንድ ቦታ ለመንቀሳቀስ ከ4 እስከ 8 ሰዓት ይፈጅባቸዋል።
በትራፊክ መጨናነቅ ምክንያትም ከተማዋ በየአመቱ ልታገኝ የሚገባትን 4 ትሪሊየን ናይራ( 2 ቢለየን 770 ሚሊየን ዶላር ታጣለች)
ከ17 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚኖሩባትና በስፋት የአዲስ አበባ እጥፍ የሆነችው የናይጄሪያዋ ሌጎስ ከተማ ያላት የመኪና ብዛት ከ3-4 ሚሊየን ይገመታል።