
26/12/2024
♨ ማንችስተር ዩናይትድ በወራጅ ቀጠና ቡድን ተሸንፏል!
- ወደ ሞኒሊዩ ስቴዲየም አምርተው በወራጅ ቀጠና የሚገኘውን ዎልቭስን የገጠሙት ማንችስተር ዩናይትዶች 2ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፈው ወጥተዋል።
- በጨዋታው ብሩኖ ፈርናንዴዝ በሰራው ጥፋት ሁለት ቢጫ በመመልከቱ በቀይ ካርድ ከሜዳው ተሰናብቷል።
- ማንችስተር ዩናይትዶች ባደረጓቸው የመጨረሻ ሶስት ጨዋታዎችን ሶስቱንም በሽንፈት አጠናቀዋል።