16/03/2026
እነኾ ስሙአተ - ነገር 3!
ዛሬ (መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓም) ምሽት፣ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ፤ ጉምቱ የጥበብ ሰው (ተዋናይ፣ አዘጋጅ፣ ጸሐፈ ተውኔት፣ ገጣሚ እና የማስታወቂያ ባለሙያ) የሆነውን የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ-ን ሥራዎች አድንቀን፤ አክብረናል፤ መጽሐፉንም መርቀናል። ክብር ለታላላቆቻችን!!!