Bediru

01/07/2026
በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ጦር መሳሪያ ታጥቆ የታየዉ "ኢትዮጵያዊ ነዉ" የተባለ ግለሰብ መነጋገሪያ ሆኗልበደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል በከባድ መሳሪያና በውሾች የታጀበው ኢትዮጵያዊ ...
01/07/2026

በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ጦር መሳሪያ ታጥቆ የታየዉ "ኢትዮጵያዊ ነዉ" የተባለ ግለሰብ መነጋገሪያ ሆኗል

በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል በከባድ መሳሪያና በውሾች የታጀበው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆኗል‼️
​የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመመከት፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ክርክር ፈጥሯል።

ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ ታስሮ ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ።

​ሌሎች አፍሪካውያን ደግሞ ግለሰቡ ህይወቱንና ንብረቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን በስፋት ደግፈውታል።

ይህ ጉዳይ በአሁኑ ወቅት በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ትልቅ የሃሳብ መከፋፈል ፈጥሮ መነጋገሪያነቱ ቀጥሏል።

Via ተስፋሁን

ጉርሻ Page

🌴🌴🌴

Address

Alaba K'ulito

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bediru posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Bediru:

Shortcuts

Share