Alexo Media Network

Alexo Media Network Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Alexo Media Network, Alaba K'ulito.

29/06/2025
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግንባታቸው የተጀመረውን የገጠር ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በሲንቢጣ ቀበሌ ምልከታ...
23/06/2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግንባታቸው የተጀመረውን የገጠር ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በሲንቢጣ ቀበሌ ምልከታ እያደረጉ ነው።

በዌራ ዲጆ ወረዳ በሲንቢጣ ቀበሌ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግንባታቸው የተጀመረውን የገጠር ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የደረሰበት ደረጃ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል።

በክልሉ በአራት ቀበሌያት የሚገነቡ የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆኑ ሞዴል የገጠር መንደሮች ግንባታ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሰረት ድንጋይ መቀመጡ ይታወሳል።

በምልከታው በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፣የሀላባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙህዲን ሁሴን፣የዌራ ዲጆ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዲ አደምን፣የሀላባ ዞን መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ሀሩና አህመድን ጨምሮ የክልልና የዞን ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

✍️በደሳለኝ ቱልቻ
ሰኔ 16/2017 በሸኖ፣(ዌራ ዲጆ ኮሚዩኒኬሽን)

  በዌራ ዲጆ ወረዳ በሲንቢጣ ቀበሌ የደረሰበት ደረጃ በክልሉና በዞን በወረዳ አመራሮች ምልከታ ተደረገ።🌴🥬🍌🥦🥬
20/06/2025

በዌራ ዲጆ ወረዳ በሲንቢጣ ቀበሌ የደረሰበት ደረጃ በክልሉና በዞን በወረዳ አመራሮች ምልከታ ተደረገ።🌴🥬🍌🥦🥬

 !!የ2017 የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት በሚል መሪ ሀሳብ 4ኛ ዙር የፐብሊክ ሰርቭስ ማህበራዊ መሰረት ስልጠና ላይ ሰልጣኞች መስክ ምልከታ ላይ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ መልክት ሲያስተ...
15/06/2025

!!
የ2017 የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት በሚል መሪ ሀሳብ 4ኛ ዙር የፐብሊክ ሰርቭስ ማህበራዊ መሰረት ስልጠና ላይ ሰልጣኞች መስክ ምልከታ ላይ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ መልክት ሲያስተላልፉ በምስል!!

14/06/2025
14/06/2025

16,000 ሺህ ተከታይ #እናመሰግናለን🙏

👉ይህ የዌራ ዲጆ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ትክክለኛው የፌስ ቡክ ገፅ ነው፡፡

በዚህ የፌስቡክ ፔጅ እንደ ወረዳዊ፣ ዞናዊ ክልላዊና ሀገራዊ መረጃዎችና የየዕለት ሁለንታዊ የልማት የሥራ እንቅስቃሴዎችን፣ እንዲሁም አስተማሪ የሆኑ ጠቃሚ መረጃዎችን በዚህ ፔጅ በኩል ለህዝብ እናደርሳለን፡፡

የፌስ ቡክ ገፃችን ተከታይ በመሆን ትክክለኛ መረጃዎችን በየወቅቱ ያግኙ፡፡

✍️ዘውትር ወቅታዊና አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት፦

በሀበሀላባ ዞን የዌራ ዲጆ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤትFacebook link👇👇👇 https://www.facebook.com/profile.php?id=100066992302999

ሀላቢቾ ጩሌ 😍
09/06/2025

ሀላቢቾ ጩሌ 😍

Address

Alaba K'ulito

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Alexo Media Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share