Alamata Press

Alamata Press Alamata Press is a social media platform, providing information, socio economic & political analysi

ክፍሎም ከበደ አላማጣ ላይ ዛሬ ጧት በTDF ታጣቂዎች ታፍኗል ። የፕሪቶርያውን ስምምነቱን ጥሶ ወደ ራያ 6ቱ ወረዳዎች የገባው ጁንታ  በየቀኑ ህዝባችን ላይ ችግር እየፈጠረ ይገኛል። የፌዴራል...
05/08/2025

ክፍሎም ከበደ አላማጣ ላይ ዛሬ ጧት በTDF ታጣቂዎች ታፍኗል ። የፕሪቶርያውን ስምምነቱን ጥሶ ወደ ራያ 6ቱ ወረዳዎች የገባው ጁንታ በየቀኑ ህዝባችን ላይ ችግር እየፈጠረ ይገኛል። የፌዴራል መንግስት ዝምታ ህዝባችን ዋጋ እያስከፈለው ይገኛል።

  ይህ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ የወልድያ ተወላጅ እና ወዳጅ እንዲሁም የአላማጣ፣ ዋጃ፣ ቆቦ፣ አራዱም፣ ሮቢት፣ ጎብዬ፣ ዶሮ ግብር፣ ድሬ ሮቃ፣ ሀሮ፣ ሀራ፣ ዶሮ ግብር፣ ስሪንቃ፣ መርሳ፣ መሀል...
03/08/2025



ይህ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ የወልድያ ተወላጅ እና ወዳጅ እንዲሁም የአላማጣ፣ ዋጃ፣ ቆቦ፣ አራዱም፣ ሮቢት፣ ጎብዬ፣ ዶሮ ግብር፣ ድሬ ሮቃ፣ ሀሮ፣ ሀራ፣ ዶሮ ግብር፣ ስሪንቃ፣ መርሳ፣ መሀል አምባ፣ ሊብሶ፣ ጊራና፣ ውርጌሳ፣ ውጫሌ፣ ሳንቃ፣ እስታይሽ፣ ሙጃ ... እና አጎራባች ቀበሌዎች የተወለዳችሁ፣ የምትኖሩ እና ወዳጅ የሆናችሁ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ይመለከታል።

በዚህ የ10 ቀን ዘመቻ የምንሰራው የወልድያ ኤርፖርት እንዲፈቀድ እና ስራ እንዲጀመር ዘመቻውን በሚከተለው መንገድ መቀላቀል እና ማሳለጥ እንችላለን :-

1. የወልድያ ኤርፖርት ጥያቄን የተመለከቱ ማንኛውንም ፖስት ላይክ ማድረግ፣ ኮሜንት ማድረግ እና ሼር ማድረግ፣

2. እነዚህን ፖስቶች ቲክቶክ ላይ ወስደን መልቀቅ፣ የተለቀቁ ፖስቶችን ❤ ማድረግ፣ ኮሜንት እና Copy Link ማድረግ፣

3. በያንዳንዱ ፖስታችን ውስጥ እነዚህን ሀሽታጎች ወስደን መጠቀም፣ ኮሜንት ላይ እነዚህን ሀሽታጎች መጠቀም፣ ይሄም አንዱን ሀሽታግ የተጫነ ሰው ይሄን ሀሽታግ የተጠቀሙ ሰዎች ፖስቶችን ስለሚያመጣልን ተደራሽ እንዲሆን ያደርጋል።
የምንጠቀማቸው ሀሽታጎች እነዚህ ናቸው :-


















4. በየፖስታችሁ እና ኮሜንቱ Woldia_Times ን ኮሜንት ላይ ሜንሽን አድርጓት። ፖስታችሁን ሼር እናደርጋለን። ፅሁፎችን እና ፎቶዎችን በገፃችን ከዛሬ ጀምሮ እናቀርባለን። ይህ የ1 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ጥያቄ እስኪመለስ ከፊት ቆመን እናስተባብራለን!

ወልድያዎች፣ የአካባቢው ተወላጆች እና ወዳጆች የት ናችሁ? እስኪ እጃችሁን አሳዩን?

አንዳንድ ሰዎች ራያ አካባቢ ያለው ፖለቲካ ግራ ያጋባቸዋል። እነዚህ ያያያዝኳቸው ሁለት ምስሎች ግን ሁኔታውን በደምብ ይገልጻሉ። የሁለቱን ጎራዎች ልዩነት እና ተመሣሣይነት በአጭሩ ለማብራራት ...
25/07/2025

አንዳንድ ሰዎች ራያ አካባቢ ያለው ፖለቲካ ግራ ያጋባቸዋል። እነዚህ ያያያዝኳቸው ሁለት ምስሎች ግን ሁኔታውን በደምብ ይገልጻሉ። የሁለቱን ጎራዎች ልዩነት እና ተመሣሣይነት በአጭሩ ለማብራራት ያክል

ተመሣሳይነታቸው

1) ሁለቱም ጎራዎች ራያ የሚለውን መጠሪያ ይጠቀማሉ። በእርግጥ በቀኝ የሚታዩት ራይቶት የሚል ነገር ሲያዘወትሩ አያለሁ።

2) ሁለቱም ጎራዎች የደብረጽዮንን ህወሓት አይፈልጉም።

ልዩነታቸው

1) በቀኝ በኩል ያሉት የደብረጽዮኑን ህወሓት ባይደግፉም፤ የጌታቸው ረዳን ህወሓት/ስምረት ይደግፋሉ። ነገር ግን በግራ ያሉት የደብረጽዮን በሉት አልያም የታደሠ ወረደን ህወሓት የሁሉም የትግራይ ፖለቲካ ሀይሎችን አይደግፉም። ከትግራይ ፖለቲካ ሀይሎች ጋር ዝምድና የለንም ብለው ያምናሉ።

2) በግራ በኩል ያሉት ወሎዬ ነን ብለው የሚያምኑ እና ኮሚቴ አዋቅረው በአማራ ክልል ስር ሆነን እንደ ሌላው የወሎ ህዘብ እጣፈንታችንን እንወስናለን የሚሉ ናቸው። በፎቶው እንደምታዩት በግራ በኩል ያሉት የሚይዙት የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ እንጂ የትግራይ ክልልን ባንዲራ ማየት አይፈልጉም። በቀኝ በኩል ያሉት ደግሞ ራያ በትግራይ ስር ሆኖ እንዲቀጥል የሚፈልጉ ናቸው፤ ሰሞኑን የትግራይን ባንደራ ይዘው የደብረጸዮንና የታደሠ ወረደን ህወሓት የሚቃወሙትም እነሱ ናቸው።

3) በግራ በኩል ያሉት በአብዛኛው የአላማጣ፣ የኮረም፣ የወፍላ፣ ዛታ፣ ባላ፣ አላማጣ ዙሪያ ወዘተ አካባቢዎች ላይ መሠረት ያላቸው ናቸው። የማንነትና ወሠን ጥያቄ በማንሳት የሚታገሉትም እነዚህ አካባቢወች ናቸው። በቀኝ በኩል ያሉት ደግሞ በአብዛኛው የማይጨው፣ የእንዳመሆኔ፣ የአላጄ፣ የመሆኒ ወዘተ አካባቢወች ላይ መሠረት ያላቸው ናቸው። ሰሞኑን የእነ ታደሠ ወረደ እንቅስቃሴ ለመቃወም የትግራይን ባንዲራ ይዘው ሰልፍ የወጡትም እነሱ ናቸው።
_____________________
የአማራ ክልል እና የፌድራል መንግስት ለወልቃይትና ጠገዴ የሠጠውን ራስን የማስተዳደር መብት ለራያ አካባቢውች ግን ባለመፍቀዱ የTDF ሠራዊት መጨወቻ እንዲሆኑ ካደረጎቸው ቆይተዋል።

Brook Abegaz

የትኛው ራያ ራዩማ?*****************እዚያ ቤት አለመግባባት አለ። የባንዳውና ገዳዩ ሀብቱ ኪሮስ ደጋፊዎች በራያ ስም መጠራታቸው ለሌላው ማህበረሰብ እየተቀላቀለበት ይገኛል ። 🇪🇹አላ...
25/07/2025

የትኛው ራያ ራዩማ?
*****************
እዚያ ቤት አለመግባባት አለ። የባንዳውና ገዳዩ ሀብቱ ኪሮስ ደጋፊዎች በራያ ስም መጠራታቸው ለሌላው ማህበረሰብ እየተቀላቀለበት ይገኛል ።

🇪🇹አላማጣ ከተማ
🇪🇹ራያ አላማጣ ወረዳ
🇪🇹ኮረም ከተማ
🇪🇹ወፍላ ወረዳ
🇪🇹ቆቦ ከተማ
🇪🇹ባላ ወረዳ
🇪🇹ዛታ ወረዳ
እነዚህ ከእነ ሀብቱ ኪሮስ ራያ የተለዩ ናቸው። ወሎየዎች ነን ብለው የደብረጽዮንንም ሆነ የጌታቸው ረዳን ህወሓት ሲቃወሙ የኖሩ ናቸው። እነዚህ አካባቢዎች ከአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ ውጭ ሌላ የህወሓትን ባንዲራ እንኳን ሊይዙት ለማየት የሚጸየፉ ኢትዮጵያውያን ናቸው ። የእነ ሀብቱ ኪሮስ የነአገዘው ህዳሩ ራያ እነዚህን እንደማያካትት ሁሉም ልያውቀው ይገባል።
ራያ ነን
ወሎ ነን

ባራንቶ አባሴሩ

25/07/2025
አገዘው "ራየቶት" ይላል ፣ ሀብቱ ኪሮስ "ራየቶት" ይላል ፣ የማይጨው ህዝብ "ራየቶት" ይላል ። ባንዲራቸው የቻይና ባንዲራ። ፍላጎታቸው ትግራይ ፤ ለዚያ ነው አንድ አይደለንም የምንለው።ባሬ...
25/07/2025

አገዘው "ራየቶት" ይላል ፣ ሀብቱ ኪሮስ "ራየቶት" ይላል ፣ የማይጨው ህዝብ "ራየቶት" ይላል ። ባንዲራቸው የቻይና ባንዲራ። ፍላጎታቸው ትግራይ ፤ ለዚያ ነው አንድ አይደለንም የምንለው።

ባሬንቶ አባሴሩ

ድብደባ በራያ ማይጨው  ========ህወሓታውያን የራያን መሬቱ አጥብቆ የሚፈልግ እና የራያን ህዝብ ግን አምርሮ የሚጠላው መሆኑን ሀገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ጉዳይ ነው‼️ በራያ ማይጨው   ...
23/07/2025

ድብደባ በራያ ማይጨው
========
ህወሓታውያን የራያን መሬቱ አጥብቆ የሚፈልግ እና የራያን ህዝብ ግን አምርሮ የሚጠላው መሆኑን ሀገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ጉዳይ ነው‼️

በራያ ማይጨው በህወሓት ሰራዊት የግፍ ተግባር ( ድብደባ) ተፈፅሞባቸው ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው የራያ ማይጨው ወጣቶች አንዱ በምስል ላይ የምትመለከቱ ነው ‼️

ፍትህ ለራያ ህዝብ‼️
ፍትህ ለራያ ወጣት‼️

Address

Alamat'a

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Alamata Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Alamata Press:

Share