08/03/2026
📌 በየትኛዉ የመጽሐፍ ቅዱስ መገለጥ ለይ ቆመዉ እንደሆነ ባይታወቅም ግን ቄሱ(OJ) ኢየሱስ ገልበጥ ሲል አብ ገልበጥ ሲል ደግሞ ስጋ ነዉ ብለዉናል።
ለዚህም ነዉ ይሄንን ጥቅስ በዚህ መልኩ ሚተረጉሙት
📖 “በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤”
— ቆላስይስ 2፥9
ይሄንንም ይጨምሩበታል
📖 “እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥”
— ዕብራውያን 1፥3
✍️ እነኚህ ጥቅሶች ኢየሱስ ገልበጥ ገልበጥ ሲል ተብለዉ ሚብራሩ ናቸዉ እንግዲህ። አብ የማን ባህሪ ምሳሌ ሆኖ ነዉ ሚታየዉ? ምክንያቱም በኢየሱስ ስጋ የተገለጠዉ አብ ነዉ ስለምትሉን ይህንን መጠየቅ አለብን። የማንስ ባህሪ ምሳሌ ነዉ የሆነዉ?
📌 ኢየሱስ ገልበጥ ሲል አብ አይደለም ይሄ የትምህርት መፍገምገም ነዉ እዉነት አይደለም OJዎች ተመለሱ።
📌 ኢየሱስ ራሱ አዕማድ ለሆነዉ ለሐዋርያው ጴጥሮስ ያለዉ
" " የሚለዉ እንደሆነ ከሆነ ቄሶቻችሁ ከየት አምጥተዉ ነዉ ታዲያ ኢየሱስ ገልበጥ ሲል አብ ገልበጥ ሲል ደግሞ ስጋ ነዉ የሚሉት? ከዚህ በላይ የትምህርት መፍገምገም የለም።