17/12/2025
ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ማጠናከሪያና
አላማው ታኅሣሥ 29 ቀን 2018 ዓ/ም የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን አስመልክቶ በደ/ኃ/ቅ/ገብርኤልና ደ/መ/ቅ/ሚካኤል አብያተ ክርስቲያናት ዓለመ ብርሃን ሰንበት ት/ቤትና በመንበረ ጵጵስናው የሚገኙ የሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ሰንበት ትምህርት ቤት ሕብረት በጋራ በመሆን ላዘጋጁት ትልቅ የዝማሬ መርሃ ግብር በዕለቱ ታላላቅ መምራንና ዘማሪያን ስለ ሚጋበዙ አንድም ዝግጅቱን በመቀጠልም እንዲህ አይነት መርሃ ግብሮች እንዲቀጥሉ የሰንበት ትምርት ቤቶቾን ለማጠናከር ያለመ ነው።
በመሆኑም ስብሐታት ዝማሬ ዛሬ ታኅሣሥ 8 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ አዳሩን መሉ በአርባ ምንጭ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከሚገኘው ማህበረ ቅዱሳን መሰብሰቢያ አዳራሽ
▶️የቀጥታ ስርጭቱ፦ በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት ሚዲያ
▶️በግናይ የደ/ኃ/ቅ/ገብርኤልና ደ/መ/ቅ/ሚካኤል አብያተ ክርስቲያናት ሚዲያ
በ tik tok ,youtub ,facebook ከስር ባስቀመጥናቸው ሊንኮች እየገባችሁ like share copylink በማድረግ አጋርነታችሁን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
ሰንበት ትምህርት ቤቱ ያዘጋጀውን ስብሐታት ዝማሬን መደገፍ ለምትፈልጉ
▶የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000021470019
የደ/ኃ/ቅዱስ ገብርኤልና ደ/መ/ቅዱስ ሚካኤል አብያተክርስቲያናት ሰበካ
▶️ለመደወል
📲0982348956
📲0928016945
📲0910782374
📲0940577551
📲0910321824
👉የደ/ኃ/ቅ/ገብርኤልና ደ/መ/ቅ/ሚካኤል አብያተ ክርስቲያናት ዓለመ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
በማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮችን ያግኙን፤
▶️ፌስ ቡክ
https://www.facebook.com/profile.php?id=1
▶️ቴሌ ግራም
https://t.me/gamoazhsi
▶️ዩቱብ
https://www.youtube.com/
▶️ኢንታግራም
https://www.instagram.com/gamoha
▶️ቲክ ቶክ
tiktok.com/