Areka Media Network

Areka Media Network Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Areka Media Network, Media/News Company, , Areka.

14/10/2023
29/10/2022

# #ከይቅርታ ጋር አንድ ነገር አለ # #

-Greenery ስራ ጨረታ እና retaining wall ጨረታ ስራ ሁለቱ በአንድ ቀን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መውጣታቸው ግልፅ ነው።

-ለgreenery ስራ የተጠየቀው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 100,000birr ሲሆን ለretaining wall ስራ የተጠየቀው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ደግሞ 80,000 birr ነው።

-ስለሆነም የgreenery ስራ ከretaining wall ስራ በዋጋ ከፍ ያለ ስለመሆኑን ከተጠየቀው ጨረታ ማስከበሪያ መጠን በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።

-ነገር ግን ለgreenery ስራ annual turnover 4,000,000 birr ተጠይቆ ለretaining wall ስራ 8,000,000 birr annual turnover ተጠይቋል።

-በተጨማሪም ለgreenery ስራ 4,000,000 birr ስራ ልምድ ተጠይቆ ለretaining wall ስራ 5,000,000 birr ስራ ልምድ ተጠይቋል።

-በሌላ በኩል ለgreenery ስራ በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 28/2010 አንቀፅ 16.16.4 እና 16.16.5 መሰረት የትኛውም ዓይነት የጨረታ ማስከበሪያ እንደሚፈቀድ የተጠየቀ ሲሆን በretaining wall ግን CPO ብቻ ተብሎ ተገድበዋል።

-በአንድ መ/ቤት እንዴት ሁለት ዓይነት ሰነድ ይዘጋጃል?????

-በሌላ በኩል ያነሰ ግምት ላለው ስራ ከፍ ያለ ስራ ልምድና ከፍ ያለ annual turnover እንዴት ይጠየቃል?????

-ይህ ማለት ሰነዱ በህግ አግባብ ሳይሆን በዘፈቀድ ግለሰቦችን መሰረት በማድረግ መዘጋጀቱን በግልፅ ያሳያል።።

-ነገር ግን ለማንኛውም ግንባታ ፕሮጀክት ስራ ልምድ፤ ኦድት ሪፖርት፤ ዓመታዊ ታርንኦቨር ግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር28/2010 አባሪ-7 መሰረት መሆን አለበት።

Ye college yale ewuqina eyasetamara selahoni yemimalakatawu akale asefalagiwin ermija endiwosedi enilaleni ,,,,,please s...
31/03/2022

Ye college yale ewuqina eyasetamara selahoni yemimalakatawu akale asefalagiwin ermija endiwosedi enilaleni ,,,,,please share ,,,like ,,follow this page

30/03/2022

Well come to our page please join us for quickest information

29/01/2022

Areka media network be keribu adadese negorchin ,,,,endihum sela Adadese ye ketamawu hunata Ena ,,,,ye cabinawochin ye selitina shikucha Ena ye mengist habite bezibeza Ena sela ketamawu mazagaja merate worera adis wore aleni yetabikuni

16/11/2021

Ethiopia for ever 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

Dr Er seleshi Bekele Thank you to your brief hospitality
07/10/2021

Dr Er seleshi Bekele
Thank you to your brief hospitality

Abiye Ahmed Ali the next 5 years PM
04/10/2021

Abiye Ahmed Ali the next 5 years PM

Happy irrcha to all my oromo brothers
03/10/2021

Happy irrcha to all my oromo brothers

Yehi dildye befitenate enditagani enilaleni ,,enikuwani 2 amet 20 amet yetasara ayemaselim 🙏🙏🙏🙏
21/07/2021

Yehi dildye befitenate enditagani enilaleni ,,enikuwani 2 amet 20 amet yetasara ayemaselim 🙏🙏🙏🙏

Wud ye Areka lijochi zegju nachu ,,,,,ampoleni yemiratu meliktachin yemiyabara ampole nw 💡💡💡💡💡💡
12/05/2021

Wud ye Areka lijochi zegju nachu ,,,,,ampoleni yemiratu meliktachin yemiyabara ampole nw 💡💡💡💡💡💡

01/05/2021

ሰበር ዜና ሰበር ዜና:- የሚንስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ “የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)” እና “ሸኔ” ድርጅቶቹ በሽብርተኛ ድርጅትነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ አቅርቧል፡፡

የሚንስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ “የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)” እና “ሸኔ” ድርጅቶቹ በሽብርተኛ ድርጅትነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቧል።

ባለፉት 3 ዓመታት በኢትዮጵያ ሕዝቦች የዴሞክራሲ እና የመብት መከበር ጥያቄዎች እና ትግል አማካኝነት የመጣውን ለውጥ ለመቀልበስ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል በሰላማዊ ዜጎች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች ሲፈጸሙ የቆዩ መሆኑ ይታወሳል። በዚህም ምክንያት የበርካታ ዜጎች ሕይወት ጠፍቷል፣ አካላቸው ጎድሏል፤ እንዲሁም ንብረታቸው ወድሟል፤ ከቀዬአቸውም ተፈናቅለዋል። እነኚህ ጥቃቶች ኅብረተሰቡ ቀጣይነት ባለው ሥጋት እና ፍርሐት ውስጥ እንዲኖር በማድረግ በመንግሥት ላይ እምነት እንዲያጣ፣ ዜጎች እርስ በእርስ እንዳይተማመኑ አድርጓል። እነዚህ ሁሉ የሀገረ መንግሥቱን ህልውና አደጋ ላይ ለመጣል ታቅደው ሲፈጸሙ የነበሩ መሆኑን ከተለያዩ ማስረጃዎች ለመረዳት ተችሏል።

እነኚህ ጥቃቶች ከጀርባቸው የፖለቲካ አስተሳሰብን መነሻ በማድረግ እና የፖለቲካ ዓላማን ወይም ግብን ለማሳካት በማሰብ በንጹሐን ዜጎች እና በሕዝብ መሠረተ ልማቶች ላይ ሲፈጸሙ የቆዩ ናቸው። በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ሲፈጸሙ የቆዩት እነኚህ ጥቃቶች የተለያዩ ፈጻሚ አካላት ነበሯቸው። ከጥቃቶቹ ጀርባ ግን በዕቅድ፤ በገንዘብ፣ በሐሳብ እና በሰው ኃይል ሥልጠና በመደገፍ፤ የሚዲያ ሽፋን እና እገዛ በመስጠት ረገድ የመሪነት ሚናውን ሲጫወቱ የነበሩ ቡድኖች አሉ። ኢትዮጵያን የማመሰቃቀል፤ የማዳከም እና የማፍረስ ፍላጎት ያላቸው የውጭ ኃይሎች እነዚህን ቡድኖች በቅጥረኝነት እየተጠቀሙባቸው እንድሆነም ግልጽ ነው።

እነኚህ ድርጅቶች ሲፈጸሙና ሲያስፈጽሙ የቆዩዋቸው የጥፋት ተግባራት የሽብር ወንጀል ተግባራት ናቸው። እነዚህ ተግባራት የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በወጣው ዐወጅ 1176/2012 አንቀጽ 3 ሥር ስለሽብር የወንጀል ድርጊት የተሰጠውን ትርጓሜ ሙሉ ለሙሉ የሚያሟሉ ተግባራት እንደሆኑ በቀላሉ ለመገንዘብ ይቻላል። እነዚህን የሽብር ተግባራት የፈጽሙ ድርጅቶች አባላትና እና ደጋፊዎቻቸውን እንደ ግለሰብ በተናጠል በሽብር ወንጀል ተጠያቂ ከማድረግ ይልቅ ድርጅቶቹን የሽብርተኛ ድርጅት አድርጎ በመሰየም በሕጉ በተቀመጠው አግባብ የሽብር ወንጀል ድርጊትን በተሻለ ሁኔታ ለመቆጣጠር እና ለመከላከል ይችላል።

ስለዚህ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በወጣው ዐዋጅ ቁጥር 1176/2012 አንቀጽ 18 እና 19 መሠረት “ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)” እና “ሸኔ” የሽብር ወንጀልን ዓላማቸው አድርገው የሚንቀሳቀሱ በመሆኑና የድርጅቶቹ የሥራ አመራር ወይም ወሳኔ ሰጭ አካላት ወንጀሉን አምነው የተቀበሉት ወይም አፈጻጸሙን እየመሩት በመሆኑ፤ የሽብር ተግባር መፈጸምም የድርጅቶቹ ጠቅላላ መገለጫ በመሆኑ፤ ድርጅቶቹ በሽብርተኛ ድርጅትነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቧል።

እንዲሁም የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በወጣው ዐዋጅ ቁጥር 1176/2012 አንቀጽ 23 መሠረት በተመሳሳይ ተግባር በተሰማሩ እና በዚህ ውሳኔ ሐሳብ መሠረት ከተሰየሙት የሽብርተኛ ድርጅቶች ጋር ትብብር፤ ትሥሥር ወይም የሐሳብ እና የተግባር ዝምድና ያላቸው ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም ይህ ውሳኔ ሐሳብ ተፈጻሚ ይሆናል።

Address

@dubbo
Areka

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Areka Media Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Areka Media Network:

Share