Ethiopian Daily News

Ethiopian Daily News Media news
(1)

Obbo Addisu Arega Kitessa,firii Filannoo Boordiin Filannoo biyyaaleessaa ammaa Ifoomseen Naannoo Filannoo Yaayyoo Iluutt...
11/06/2026

Obbo Addisu Arega Kitessa,firii Filannoo Boordiin Filannoo biyyaaleessaa ammaa Ifoomseen Naannoo Filannoo Yaayyoo Iluutti,Paartii Badhaadhinaa Bakka Bu'uun Mana Maree Bakka Bu'oota Uummataaf Kan Dorgomaan Obbo Addisu Areggaa Qixxeessaa Sagalee Filattootaa 61,119 Keessaa 60,907 argachuun Mo'aniiru.
Congratulations 👏👏

 ! በአማራ ክልል ትጥቁ አንስተው በረሀ ገብተው የነበሩ ከአሸባሪው ጡት ነካሽ ጎጠኛው ህወሓትና ወራሪው ሻዕብያ ጋር ሁነን እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ አንወጋም በማለት በሰላም ትጥቃቸው ለመንግ...
11/06/2026

! በአማራ ክልል ትጥቁ አንስተው በረሀ ገብተው የነበሩ ከአሸባሪው ጡት ነካሽ ጎጠኛው ህወሓትና ወራሪው ሻዕብያ ጋር ሁነን እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ አንወጋም በማለት በሰላም ትጥቃቸው ለመንግስት ሰጥተዋል።
ክብር ይገባቸዋል🙏

ኢትዮጵያ ና ኢትዮጵያዊነት ያሸንፋል💯

የኢዜማ መሪ  እዮብ መሳፍንት በአዲስ አበባ ምርጫ ክልል18 ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታቸውን ቦርዱ ገለፀ*********************የኢትዮጵያ  ብሔራዊ  ምርጫ ቦርድ ምሽቱን እየሰጠ በሚገኘው...
11/06/2026

የኢዜማ መሪ እዮብ መሳፍንት በአዲስ አበባ ምርጫ ክልል18 ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታቸውን ቦርዱ ገለፀ
*********************

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምሽቱን እየሰጠ በሚገኘው የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት አዲስ አበባ ምርጫ ክልል 18 ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክእ ቤት የተወዳደሩት የፓርቲው መሪ እዮብ መሳፍንት ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታቸውን ገልጿል።

በተመሳሳይ የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከድሬደዋ ምርጫ ክልል ከፍተኛ ድምፅ ያገኙ እጩ እንዳሉ ተገልጿል።

የቦርዱ ቴክኒካል አማካሪ የሆኑት አርማዬ አሰፋ የደቡብ ምዕራብ፣ቤንሻንጉል፣ኦሮሚያ፣ድሬድዋ፣አዲስ አበባ፣ ለክልልና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩ እጩዎችን ውጤት እየገለፁ ይገኛሉ።

በዚሁ መግለጫ የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እንደገለፁት ከሆነ ከ1ሺህ1መቶ 39 የምርጫ ክልል ውስጥ የ1ሺህ 1መቶ 31 ውጤት ተጠቃሎ ለቦርዱ መድረሱን ሲገልፁ የ8 ምርጫ ክልል ጣቢያዎች ውጤት ይቀራሉ።

ማለትም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትካሉት 501 የውድድር መቀመጫዎች ውስጥ የ4መቶ 97ቱ ውጤት ለቦርዱ ተጠቃሎ ሲደርስ ቀሪ 4 ይቀራሉ።

በተመሳሳይ በክልል ምክር ቤት ካሉት 638 መቀመጫዎች የ6መቶ 34ቱ ውጤት ለቦርዱ ሲደርስ 4 የምርጫ ክልሎች ውጤት እንደሚቀር የቦርዱ ሰብሳቢ አስታውቀዋል።

የቀሩ የክልልና የህ/ተ/ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪዎችን ውጤት ቦርዱ የመቀበልና የማጣራት ሂደቱን መቀጠሉን ጠቁሟል።

መልካም ዜና!======== የትግራይ የሰላም ኃይል በዛሬው ዕለት ከፍተኛውን ቁጥር የያዘ አዲስ ሰልጣኞችን አስመረቀ።  የትግራይ የሰላም ኃይል በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ ትግራይ ክልልን ከአሸባሪው ህ...
11/06/2026

መልካም ዜና!
========
የትግራይ የሰላም ኃይል በዛሬው ዕለት ከፍተኛውን ቁጥር የያዘ አዲስ ሰልጣኞችን አስመረቀ።

የትግራይ የሰላም ኃይል በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ ትግራይ ክልልን ከአሸባሪው ህወሓት ነፃ አውጥቶ ህዝቡ የፈለገውን እንዲመረጥ ሀገራዊ ምርጫ ያካሂዳል።

የትግራይ የሰላም ኃይል ዋና አዛዥ ጄነራል ወዲ አንጥር

ፍትህ ለትግራይ ህዝብ 🇪🇹🙏

ህወሓቶች ፥ ዶ/ር አብይ ለስልጣኑ ሲል ይደራደረናል የሚል ግምገማ አላቸው!በምስራቅ አፍሪካ የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልእክተኛ ኦሊሰጎን ኣባሳንጆ ዛሬ መቐለ ገብተው ከዶ/ር ደብረፅዮን ጋር ተወ...
11/06/2026

ህወሓቶች ፥ ዶ/ር አብይ ለስልጣኑ ሲል ይደራደረናል የሚል ግምገማ አላቸው!

በምስራቅ አፍሪካ የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልእክተኛ ኦሊሰጎን ኣባሳንጆ ዛሬ መቐለ ገብተው ከዶ/ር ደብረፅዮን ጋር ተወያይተዋል።

ህወሓቶች የሃገሪቱን ህግ እንደፈለጉ እየጣሱ ፥ በስመ ድርድር ሲከበሩ ያዩ ሌሎች አማፂዎች የትግል አማራጭ ትክክል መሆኑ እንዲያስቡ የሚያበረታታ ነው።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በትግረኛ ቋንቋ ባደረጉት ኢንተርቪው ላይ ደብረፂዮን “ፕሬዘዳንት” ለሚለው ማእረግ ያለውን ጥልቅ ፍቅር ሲገልፁ እንዲህ አሉ «እኔ የትግራይ ክልል ...
10/06/2026

የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በትግረኛ ቋንቋ ባደረጉት ኢንተርቪው ላይ ደብረፂዮን “ፕሬዘዳንት” ለሚለው ማእረግ ያለውን ጥልቅ ፍቅር ሲገልፁ እንዲህ አሉ

«እኔ የትግራይ ክልል ፕሬዘዳንት እያለሁ ደብረፂዮን ስራ ስላልነበረው ህውሃቶች “በፕሬዘዳንትነት ማእረግ የፕሬዘዳንቱ አማካሪ” የሚል ስልጣን ሰጥተውት ነበር» 😆😆

ዛሬ በምርጫ ሥራዎቻችን አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎቻችን በውጤታማነት በመከወን የያዝናቸውን ግቦች በተሟላ መልኩ ከማሳካት አንፃር  የተገኙ ዉጤቶችን ከመላው የከተማችን አመራሮች ጋር ገምግ...
10/06/2026

ዛሬ በምርጫ ሥራዎቻችን አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎቻችን በውጤታማነት በመከወን የያዝናቸውን ግቦች በተሟላ መልኩ ከማሳካት አንፃር የተገኙ ዉጤቶችን ከመላው የከተማችን አመራሮች ጋር ገምግመናል ።

7ኛውን ጠቅላላ ሃገራዊ ምርጫ በስኬት እንዳይጠናቀቅ ለማደናቀፍ በውጭም በውስጥም በጋራ በማበር በሚደያ ዘመቻዎች እና በተለያዩ ቅስቀሳዎች ሰላም የማደፍረስ ዝግጅቶችና ትንኮሳዎች ተደርገው ሳይሳካላቸው በኢትዮዽያ ታሪክ ትልቅ እድገት የታየበት ዴሞክራስያዊ፥ ሰላማዊና ተዓማኒ ምርጫ በማካሄድ ኢትዮዽያዊን በፅናት አዲስ ታሪክ ፅፈዉ ኢትዮጲያ መርጣለች፥ ኢትዮጵያ አሸንፋለች።

እንደሃገር ያሳካነው እጅግ ውጤታማ እና ታሪካዊ ምርጫ የህዝባችን ፣የአመራራችን፣ የአባሎቻችን ፣የደጋፊዎቻችን፣የሲቭክ ማህበራት ፣ የሚድያዎቻችን፣ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች እንዲሁም በገለልተኝነትና በከፍተኛ ዲሲፕሊን ትልቅ ሃገራዊ ሃላፊነታቸዉን የተወጡት የፀጥታ አካላትና የምርጫ ቦርድ በጥቅሉ ሁሉም ባለድርሻ አካል እንደ ሀገር ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያላንን ቁርጠኝነትና በጋራ ያሳካነው ግብ መሆኑን ተግባብተናል ። ለዚህም ሁሉንም ባለድርሻ አካላት እናመሰግናለን።

የድህረ ምርጫ ስራዎቻችን በውጤታማነት በመፈፀም ይህንን ፅኑ ህዝብ ለመካስ ያስቀመጥናቸዉን ግቦች በተሟላ መልኩ ለማሳካት ከመላው አመራራችን ጋር ተግባብተናል።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ኢትዮጵያ የታጠቀችው ራሽያ ሰራሹ Su 30 ተዋጊ ጀት ውዱና የአለማችን ረቂቁ ቴክኖሎጂ ነው ……su 30 ለየት የሚያደርገው አየር ላይ እንዳለ ነዳጅ በመቅዳት ጠላትን እየተመላለሰ ፋታ መንሳቱ...
10/06/2026

ኢትዮጵያ የታጠቀችው ራሽያ ሰራሹ Su 30 ተዋጊ ጀት ውዱና የአለማችን ረቂቁ ቴክኖሎጂ ነው ……

su 30 ለየት የሚያደርገው አየር ላይ እንዳለ ነዳጅ በመቅዳት ጠላትን እየተመላለሰ ፋታ መንሳቱና መድረሻ ማሳጣቱ ነው።

ይህ ተዋጊ ጀት ሁለት አብራሪዎችን ይዞ በሰአት 1400 ኪሎ ሜትር እየተወነጨፈ ባንድ ጊዜ እስከ 3000 ኪሎ ሜትር (ይሄም ከአዲስ አበባ አስመራ ወይም ምፅዋ ደርሶ መልስ የሚሆን ርቀት ነው) በመብረር የጠላትን ይዞታዎች ዶግ አመድ አድርጎ ይመለሳል።

የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ተወሰነ::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::የሚኒስትሮ...
09/06/2026

የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ተወሰነ
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::

የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተወያየባቸው ጉዳዮች መካከል የ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት የበጀት ረቂቅ አዋጅ አንዱ ነው፡፡

የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ትሪሊየን 339 ቢሊየን 268 ሚሊየን 126 ሺህ 738 ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲቀርብ ተወስኗል።

09/06/2026

Address

Awassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Daily News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share