Gamo media house/GMH

Gamo media house/GMH Gamo news

ዉድ ኢትዮጵያዊያን ሀገር ዉስጥም ይሁን ከሀገር ዉጪ ያላችሁ፦ በጋሞ ዞን በደረሰ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ በርካታ ወገኖቻችን ከቤት ንብረታቸዉ ተፈናቅለዉ ይገኛሉ። ብዙ ወንድምና እህቶ...
12/03/2026

ዉድ ኢትዮጵያዊያን ሀገር ዉስጥም ይሁን ከሀገር ዉጪ ያላችሁ፦ በጋሞ ዞን በደረሰ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ በርካታ ወገኖቻችን ከቤት ንብረታቸዉ ተፈናቅለዉ ይገኛሉ። ብዙ ወንድምና እህቶቻችን ህይወታቸዉን አጥተዋል። የደረሱበት የማይታወቅ ወገኖቻችን ቁጥርም ቀላል አይደለም። በመሆኑም ደጋግ ኢትዮጵያዊን ድጋፍ እንድታደርጉ ዘንድ እንጠይቃችኋለን። የጋሞ ህዝብ ከራሱ በላይ ለሌላዉ የሚያስብ፣ ኢትዮጵያ ሠላም እንድትሆን ዋጋ የከፈለ ህዝብ ዛሬ አደጋ ደርሶት የዉድ ኢትዮጵያን የድጋፍ እጅ ይሻል። የዓይነትም የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
ፈጣሪ በምህረቱ ያስበን!

16/02/2026
‎  ‎‎✍️.ሰሞኑን በከተማችን እየታየ ያለውን የናፍጣ እጥረት ካስተዋላችሁ በተመሳሳይ የዛሬ አመት /2017/ ተመሳሳይ ነገር አጋጥሞ እስከ 45ሺ ሌተር ነዳጅ ለማጭበርበር አልመች ያላቸው ም...
04/01/2026



‎✍️.ሰሞኑን በከተማችን እየታየ ያለውን የናፍጣ እጥረት ካስተዋላችሁ በተመሳሳይ የዛሬ አመት /2017/ ተመሳሳይ ነገር አጋጥሞ እስከ 45ሺ ሌተር ነዳጅ ለማጭበርበር አልመች ያላቸው ም/ከንቲባ ምህረቱ ተሰማ በመሆኑ እርሱን በማስወገድ በሀገር ደረጃ አነጋጋሪ የሆነ ማጭበርበር ተፈፀመ

‎✍️.በመቀጠል በከተማ ደረጃ ወደ መሬት ባንክ የገቡ እና ሌሎች የኢንቨስትመንት ቦታዎችን በህገ ወጥ መንገድ መቀራመት ተጀመረ ይሁንና በማዘጋጃ ቤትና ካዳስተር አካባቢ እንደፍላጐታቸው የሚሆን ሰው በማምጣት ቦታውን ለተላላኪ ለመስጠት ያደረጉት ሙከራ በክልል በኩል ማስጠንቀቂያ በመድረሱ ከሸፈ በመቀጠል የተለያዩ ሌቦችን በመላክ ለማሳሳት ገዳሙን እና ብሩክን ለማሳሳር የተደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀረ

‎ እንድሁም አጠቃላይ የዞኑን ሀብት በጥቂት ግለሰቦች እጅ ለማስገባት አቶ ደረጀ ጳውሎስን ፣ምህረቱ ተሰማን ፣ ከዙርያ ወረዳ ቃፌን እንድሁም ከ10 የዞኑ ወረዳዎች አስተዳዳሪዎችን በድንገት በማማንሳት ያሰበውን ሳያሳካ በአጭሩ መቅረቱ ይታወቃል

‎ #ጋልማን ለማደናቀፍ መሞከራቸው ሳይሳካ ስቀር በጋልማ የተወሰዱ እርምጃዎች የእነሱ እንደሆነ የድል ሽሚያ ውስጥ መግባታቸው
‎ #በሂደት ላይ ያለውን የዱንጉዛ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገውን ጥረት ከጊፋታ መመዝገብ ጋር አድርጎ ከተማውንና ዞኑን ለመበጥበጥ ሞክረው አልተሳካም

‎ የሌሎችን ድንቅ ሥራ በማጣጣል የሚታወቀው ይህ ቡድን ለምን የወጣት አመራሮችን ስም ማጥፋት ጀመረ ብትሉኝ

‎ 👇
‎1️.የተቋማቸውን የወደፊት አቅጣጫ መወሰን እና ግቦችን ማውጣት ፣ ሰዎችን ለስራ ማነሳሳት፣ ማበረታታት እና የሰራተኛውን አቅም ተማሳደግ የሚችሉ በመሆናቸው

‎2️. አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ትክክለኛውን ግልጽና ቀልጣፋ ግንኙነትን ማረጋገጥ የሚችሉ በመሆናቸው

‎3️. አዳዲስ ሀሳቦችን መቀበል እና ለውጥን ማስተናገድ ከፋፋይነት የሌለበት አካባቢ መፍጠር በመቻላቸው

‎4️. በተሰጣቸው ኃላፊነት ብቁ መሪ በመሆን የተግባር ሰው በመሆን አካባቢያቸውን ለመለወጥና ለማሻሻል በመሞከራቸውና ከተማው እና ዞኑ የምፈልገውን ለውጥ ለማየት ሆነው በመገኘታቸው ነው።

‎ #በመጨረሻም አርባምንጭ ዙርያ ወረዳ እንደቀድሞው መወራጨት ያልቻለው ጽንፈኛው ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ውስጥ ሀገርን በማገልገል እና በመንግስታዊ የፀጥታ መዋቅሮች ላይ ልምድ ያላቸው #ዳዊት እና #ስለሺ ጽንፈኛው እንደቀድሞው እንዳይወራጩ በማድረጋቸው ጩሄቱ ዘርፈ ብዙ ሆኗል 4.

‎ ። እሄ ቡድን ምርጫ ስለደረሰ ለአንድ ዓመት የሚበቃውን የመጠጥ እና የምግብ በጀቱን ከምርጫ ቦርድ ለማግኘት የተዘጋጀ እንጂ ለህዝብ ምንም ጥቅም የሌለው እንደሆነ ይታወቃል ።

‎ 💪💪

‎እሁድ ታህሳስ 26/2018 Yishak Abraham

  #ስለ አቶ ገዳሙ ሻንበል ሻኜ ትንሽ እናዉራ በቅጽል ስሙ ጠንካራዉ ጠንካራዉ የተባለዉ እንድሁ አይደለም። ገዳሙ በባህሪው ለአመነበት የምሞት የምል እዉነት ላይ ቆሞ ፍንክች አልልም የምል በ...
31/12/2025

#
ስለ አቶ ገዳሙ ሻንበል ሻኜ ትንሽ እናዉራ በቅጽል ስሙ ጠንካራዉ ጠንካራዉ የተባለዉ እንድሁ አይደለም። ገዳሙ በባህሪው ለአመነበት የምሞት የምል እዉነት ላይ ቆሞ ፍንክች አልልም የምል በመረጃ እና በማስረጃ የምንቀሳቀስ የመንግስት ገንዘብ ያለ አግባብ እንዳይመዘበር ወገቡን ይዞ የምታገል የለቦች ራስምታት ነዉ። ለዚህም ሌቦች አይወዱትም። ለብነትን የምጸየፍ ሁሉ ገዳሙን ይወደዋል።ካላስ

ይህንን ለማወቅና ለማየት 👇

‎✍️. አርባምንጭ ማዘጋጃ ሄዶ ተገልጋይ መሆን
‎✍️.በእያንዳንዱ ቀበሌ ያለውን ማዘጋጃ ቤት ማየት
‎✍️.የ አርባምንጭ ከተማ ኮሪደር ልማት ማየት በቂ ነው
‎✍️.በቀጣይ ሌሎች ያልተዘረዘሩ በአርባምንጭ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ኃላፊ አመራር ሰጪነት የተመዘገቡ የልማት ድሎችን ዝርዝር አቀርባለሁ ።

ም/ከንቲባ Gedamu Shambel ሥራ ብቻ #በርታ

የጋሞ ዞን ባህል ስፖርቶች ውድድርና የባህል ፌስቲቫል በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀመረአርባምንጭ፦ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)የጋሞ ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ከዞ...
30/12/2025

የጋሞ ዞን ባህል ስፖርቶች ውድድርና የባህል ፌስቲቫል በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀመረ

አርባምንጭ፦ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)

የጋሞ ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ከዞኑ ስፖርት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዞናዊ የባህል ስፖርቶች ውድድርና የባህል ፌስቲቫል በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

በውድድሩ መጀመሪያ ላይ የተገኙት የጋሞ ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ተወካይና በመምሪያው የስፖርት አደረጃጀትና ፋሲሊቲ ልማት ቡድን መሪ አቶ እንግዱ ስበረው ተሳታፊዎች ውድድሩን በእህትማማችነትና በወንድማማችነት ስሜት እንዲሁም ስፖርታዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ እንዲያካሂዱ አሳስበዋል።

ስፖርት አብሮነትንና አንድነትን ይበልጥ ያጠናክራል ያሉት አቶ እንግዱ ተወዳዳሪዎች ያላቸውን ብቃት ተጠቅመው የሚመጣውን ውጤት በፀጋ መቀበል የስፖርታዊ ጨዋነት መገለጫ እንደሆነም ጠቁመዋል።

በዞኑ ባህልና ስፖርት መምሪያ የስፖርት ተሳትፎና ውድድር ቡድን መሪ አቶ ህይወት በቀለ በበኩላቸው ውድድሩን የሚመሩት ልምድ ያላቸውና በሳል ዳኞች በመሆናቸውን ተወዳዳሪዎች ከአላስፈላጊ ክርክር ተቆጥበው ትኩረታቸውን ውድድሩ ላይ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።

በዚህ ውድድር የወርቅ መዳሊያ የሚሸለሙ ስፖርተኞች በቀጣይ ዞኑን ወክለው ክልላዊ መድረክ ላይ የሚሳተፉ መሆናቸውን የተናገሩት አቶ ህይወት ተወዳዳሪዎች ከወዲሁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደረጉ እንደሚገባም ተናግረዋል።

ዞናዊው የባህል ስፖርትና የባህል ፌስቲቫሉ በዛሬው ዕለት በልዩ ልዩ የቤት ውስጥ ጨዋታዎች በአርባምንጭ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ቅጥር ግቢ የተጀመረ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም በሌሎች ውድድሮችም እንደሚቀጥል ይጠበቃል።

ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ፓርቲ አካታች ፓርቲ የሚንለው በምክንያት ነው ፓርቲው ለአመራሩ የተለያዩ ተልኮዎችን እየሰጠ አፈጻጸምም እየገመገመ እያረሜ እና በወረዳ ደረጃ ወረዳ አስተዳዳሪ ፓርቲ...
18/12/2025

ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ፓርቲ አካታች ፓርቲ የሚንለው በምክንያት ነው ፓርቲው ለአመራሩ የተለያዩ ተልኮዎችን እየሰጠ አፈጻጸምም እየገመገመ እያረሜ እና በወረዳ ደረጃ ወረዳ አስተዳዳሪ ፓርቲ ኃላፍ ሆኖ የመሩትን ወደ ዞን ማዕከል ከኃላፊነት ስነሱ ለተልዕኮ ወደ ዞን በሚመጥነው ቦታ ሲሳቡ ነው የሚናውቀው የዛሬውንም የሚናየው ቦንኬ ወረዳ አስተዳደር እና ፓርቲ ኃላፍ ሆኖ ለመሩት ለምን ዞን መንግስት የሚመጥናቸውን ቦታ በኃላፊነት አልተሰጣቸውም ህዝብንና ፓርቲን ያገለገሉ አመራሮች ለምን ዝም ተባሉ????

03/11/2025

Address

Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gamo media house/GMH posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share