Chuko town, Sidama Hawassa

Chuko town, Sidama Hawassa let change our town by cooperating

ሰበር የስፖርት ዜና ⚽️🔥መድፈኞቹ ጉዞአቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፤ ሲቲ ደግሞ ነጥብ ጣለ!በPremier League ዛሬ የተካሄዱ ተጠባባቂ ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡን እንደገና አንቀጥቀጡት።...
04/03/2026

ሰበር የስፖርት ዜና ⚽️🔥
መድፈኞቹ ጉዞአቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፤ ሲቲ ደግሞ ነጥብ ጣለ!

በPremier League ዛሬ የተካሄዱ ተጠባባቂ ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡን እንደገና አንቀጥቀጡት።
🔴 Arsenal F.C. 1-0 Brighton
በአሜክስ ስታዲየም ከባድ ጨዋታ ቢሆንም፣ የአርቴታ ቡድን ግቡን አግኝቶ ውድ 3 ነጥብ ይዞ ተመልሷል። የድል ግቡን ያስቆጠረው ክንፍ ተጫዋቹ Bukayo Saka ሲሆን መድፈኞቹ የሻምፒዮንነት ፍላጎታቸውን እያሳዩ ይገኛሉ።

🔵 Manchester City F.C. 2-2 Nottingham አቻ መውጣቱን ተከትሎ በሊጉ የነጥብ ፉክክርን ወደ አዲስ ደረጃ አሸጋግሯል።

የአርሰናል መረጋጋት እና የሲቲ ነጥብ መጣል የዘንድሮውን የሻምፒዮንነት ፉክክር እጅግ አስተዋዋቂ አድርጎታል!

👉 ዛሬ ያያችሁት ጨዋታ እንዴት ተሰማችሁ?
👉 ማን ነው ሊጉን የሚያሸንፈው?
አስተያየታችሁን አካፍሉን!

ሲዳማ ቡና መርነቱን  አጠናከረ በፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር ያደረገውን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችሏል። ሲዳማ ቡና ማሸነፉን ተከት...
28/02/2026

ሲዳማ ቡና መርነቱን አጠናከረ

በፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር ያደረገውን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችሏል።

ሲዳማ ቡና ማሸነፉን ተከትሎ ሊጉን በ39 ነጥብ ከተከታዩ በ3 ነጥብ ርቆ በአንደኝነት መምራቱን ቀጥሏል።

ድል ለቡንዬ 🤎🤎🤎
Samuel Nigatu

ዋስትና ተፈቅዶለት ከእስር ተፈቷልየሲዳማ ህዝብ ትግል ታላቅ ባለውለታ እና የታሪክ ማህደር ባለቤት የሆነው አቶ ሳሙኤል በላይነህ ከተጠረጠሩበት የወንጀል ክስ በኋላ ዋስትና ተፈቅዶለት ከእስር ...
25/02/2026

ዋስትና ተፈቅዶለት ከእስር ተፈቷል

የሲዳማ ህዝብ ትግል ታላቅ ባለውለታ እና የታሪክ ማህደር ባለቤት የሆነው አቶ ሳሙኤል በላይነህ ከተጠረጠሩበት የወንጀል ክስ በኋላ ዋስትና ተፈቅዶለት ከእስር መፈታቱ ተረጋግጧል።

እንደሚታወቀው፣ ባለፈው ሳምንት በሀዋሳ ሞኖፖል መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በተካሄደው የአስተር አበበ የመዝሙር ኮንሰርት ምረቃ መርሃ ግብር ላይ ሳሉ በፀጥታ ኃይሎች መወሰዳቸው ብዙ ሰዎችን አስደንግጦ ነበር። ጉዳዩ በህዝብ ዘንድ ትልቅ ውይይት እና ጥያቄ አስነስቶ ነበር።

አቶ ሳሙኤል በላይነህ በሲዳማ ክልል ታሪክ ማካፈል፣ ቋንቋና ሥነ-ፅሁፍ ስራዎች እና የባህል ማህደር ማስተናገድ ዘርፍ ውስጥ የሚታወቅ ስመጥር ሰው ናቸው። እንደ ላይብረሪ እና እንደ ታሪክ አካፋይ በማህበረሰቡ ውስጥ ትልቅ ሚና የተጫወተ ሲሆን፣ ብዙ ወጣቶችን በእውቀትና በማንነት ግንዛቤ በመፍጠር ይታወቃሉ።

ዋስትና ተፈቅዶ ከእስር መፈታቱ ለቤተሰቦቹ፣ ለጓደኞቹ እና ለደጋፊዎቹ እፎይታ ሲሆን፣ ህግ በፍትሕ እና በግልፅነት እንዲቀጥል ጥሪያችን ነው።

Samuel Nigatu
Chuko town, Sidama Hawassa

አሳዛኝ ዜና | ሁለቱ ተስፋ የተጣለባቸው መንትያ እህቶች በአንድ ሳምንት ውስጥ😭😭በትምህርታቸው ትጉህና በሥነ-ምግባራቸው ለብዙዎች አርዓያ የነበሩ መንትዮች ሠላማዊት ጥላሁን እና ሳምራዊት ጥላ...
23/02/2026

አሳዛኝ ዜና | ሁለቱ ተስፋ የተጣለባቸው መንትያ እህቶች በአንድ ሳምንት ውስጥ😭😭

በትምህርታቸው ትጉህና በሥነ-ምግባራቸው ለብዙዎች አርዓያ የነበሩ መንትዮች ሠላማዊት ጥላሁን እና ሳምራዊት ጥላሁን ለግል ጉዳያቸው ከሀዋሳ አድስ አበባ ሲሄዱ በደረሰባቸው መኪና አደጋ በቀናት ልዩነት በማረፋቸው ከባድ ሀዘን ተሰምቶኛል፡፡

ሁለቱን ታዳጊዎች የማውቃቸው በትምህርት ቤት ስያሰተምራቸው ትጉህና ታታሪ ሆኖ፣ መምህራቸውን ስያከብሩ ትምህርታቸውን በተገቢው ስከታተሉ ነበር። በዕውቀታቸው ለነገ ተስፋ ሰንቀው፣ ለሀገር መፍትሄ ይሆናሉ ብዬ ተስፋ ከማደርግባቸው ወጣቶች መካከል ቀዳሚዎች ነበሩ።

እንደ አባት የሚወዳቸውን ሁለቱን መንትዮችን በማጣቴ በጣም ነው ያዘንኩት:: ለሟቾቹ ነፍስ እረፍት፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ጥንካሬና መጽናናትን እመኛለሁ።
Samuel Nigatu
Chuko town, Sidama Hawassa

መረጃ የማሰስ ጉዞወንድማችን ሳሙኤል የዋስትና መብቱ ተከልክሎ፣ ተጨማሪ ሰባት ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶ ቀጠሮውን በእስር ቤት እንዲከታተል ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሰጥቷል።በተጠርጣሪው ላይ የቀረቡት ...
20/02/2026

መረጃ የማሰስ ጉዞ

ወንድማችን ሳሙኤል የዋስትና መብቱ ተከልክሎ፣ ተጨማሪ ሰባት ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶ ቀጠሮውን በእስር ቤት እንዲከታተል ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሰጥቷል።

በተጠርጣሪው ላይ የቀረቡት ዋና ዋና ክሶች የታጠቁ ኃይሎችን መደገፍ እና በክልሉ ጸጥታ እንዲታወክ መስራት መሆናቸው ተገልጿል።

ጉዳዩ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግበት ተወስኖ፣ ተጠርጣሪው እስከሚቀጥለው ቀጠሮ አርብ(10.06.2018 ዓ.ም) ድረስ በእስር ቤት እንዲቆይ ተደርጓል።

Halaalu kadamoonke
Halaalaancho farco aamanto.
via Samuel Nigatu

አቶ Samuel belayineh  ከአምልኮ በኋላ መታሰራቸው ተነገረየእስር ምክንያት እስካሁን በይፋ አልተገለጸም፤ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መግለጫ ይጠበቃል፡፡ለህዝብ ጉዳይ ተሳታፊ እንደሆኑ የሚገ...
15/02/2026

አቶ Samuel belayineh ከአምልኮ በኋላ መታሰራቸው ተነገረ

የእስር ምክንያት እስካሁን በይፋ አልተገለጸም፤ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መግለጫ ይጠበቃል፡፡

ለህዝብ ጉዳይ ተሳታፊ እንደሆኑ የሚገለጹት አቶ ሳሙኤል ከቤተክርስቲያን የአምልኮ ሥነ-ሥርዓት በኋላ ሲወጡ በፀጥታ ኃይሎች ተይዘው መታሰራቸው መሰማቱ ተገልጿል። እስካሁን ድረስ የእስር ምክንያታቸው በይፋ ባይገለጽም፣ ነገር ግን ጉዳዩ በብዙ ወገኖች ዘንድ ትኩረት እንዳስነሳ ታውቋል።

ክስተቱ በፖለቲካ አመለካከት ምክንያት የሚፈጸሙ እስርና አፈና እየቀነሱ እንዳሉ በሚታመንበት ወቅት መከሰቱ በአካባቢው ነዋሪዎችና በተከታታይ ታዛቢዎች ዘንድ ጥያቄ አስነስቷል። ለፍትህ፣ ለማህበራዊ ጉዳዮች እና ለፖለቲካ ተሳትፎ በህዝባዊ መንገድ የሚሰሩ ግለሰቦችን ማሰር መፍትሄ አይደለም የሚሉ አስተያየቶችም ተሰምተዋል።

አንዳንድ ማህበራዊ ተከታታዮች እንደሚገልጹት፣ በእርቅና በሰላም ውይይት የሚነገርበት ወቅትV እንዲህ ዓይነት ክስተቶች መከሰታቸው አሳዛኝ መሆኑን ያመለክታሉ።

በጉዳዩ ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለስልጣናት የተጨማሪ መግለጫ እንደሚጠበቅ ሲሆን፣ ተጨማሪ መረጃ በተገኘ ጊዜ እናጋራለን።
Via Samuel Nigatu

ውድ እንግዶቻች  ለሠርጋችን ጥሬን አክብራችሁ በመገኘታችሁ ደስታችንን ከእኛ ጋር ስለተካፈላችሁ ከልብ እናመሠግናለን።መገኘታችሁ፣ መልካም ምኞታችሁ እና ፍቅራችሁ ቀናችንን የማይረሳ አድርጎታል።...
28/01/2026

ውድ እንግዶቻች



ለሠርጋችን ጥሬን አክብራችሁ በመገኘታችሁ ደስታችንን ከእኛ ጋር ስለተካፈላችሁ ከልብ እናመሠግናለን።

መገኘታችሁ፣ መልካም ምኞታችሁ እና ፍቅራችሁ ቀናችንን የማይረሳ አድርጎታል።
እግዚአብሔር ሁሉንም በበረከት ይምራችሁ፣ ሰላምና ፍቅር ይብዛላችሁ።
Samuel Nigatu

የሕይወታችንን መንገድ በአንድነት ለመጀመር የቃል ኪዳን ቃል የሚንፈፅምበት ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ልደርስ ጥቂት ቀናቶች ይቀራሉ::‎ክቡሯን ወዳጆቻችን ‎በዚህ የልባችን ደስታ ቀን ከእኛ ...
20/01/2026

የሕይወታችንን መንገድ በአንድነት ለመጀመር የቃል ኪዳን ቃል የሚንፈፅምበት ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ልደርስ ጥቂት ቀናቶች ይቀራሉ::

‎ክቡሯን ወዳጆቻችን ‎በዚህ የልባችን ደስታ ቀን ከእኛ ጋር ተገናኝታችሁ ‎በጸሎታችሁ፣ በመገኘታችሁ እና በደስታችሁ ‎ደስታችንን እንድትካፈሉ በክብር ጋብዘናችኋል።

በተለያየ ምክንያት የሠርጌ ጥሪ ያልደረሳችሁ የቅርብና የሩቅ ጓደኞቼ፣ በዚህ መልዕክት በትህትና እጋብዛችኋለሁ።

06/12/2025

Arsenal ዋንጫ የሚያነሳው ከArteta ጋር ስለያይ ብቻ ነው።

አቶ ጥራቱ በየነ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሆኖ ተሾሙየቀድሞ አድስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባና የሥራና ክህሎት ቢሮ ሀላፊ አቶ ጥራቱ በየነ የሀዋሳ ከተማ አሰተዳደር ከንቲባ በማድረግ ሀዋ...
12/11/2025

አቶ ጥራቱ በየነ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሆኖ ተሾሙ

የቀድሞ አድስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባና የሥራና ክህሎት ቢሮ ሀላፊ አቶ ጥራቱ በየነ የሀዋሳ ከተማ አሰተዳደር ከንቲባ በማድረግ ሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

ከንቲባው እውቀቱንና ልምዱን በመጠቀም የከተማችን የቀድሞ ዝናውን በመመለስ ለነዋሪዎቿ ምቹ ፣ ጽዱና ውብ ለቱሪዝም መስህብ ያደርጋሉ ተብሎ እምነት ተጥሎበታል ።

መልካም የስኬት የስራ ጊዜ እንዲሆንልዎት እመኛለሁ

04/11/2025

ለኢትዮጵያ በቀለቾ የደረሰባት በደል ለዘራችሁም አይድረስ

ፍቅራችሁ እንደ ጨረቃ ብርሃን በጨለማ ይብራ፤ የፍቅር ታሪካችሁ እንደ ውቅያኖስ ጥልቅ ይሁን::በህይወትህ ውስጥ አስደናቂ አዲስ ምዕራፍ መጀመርህን በማየቴ በጣም ደስተኛ ነኝ። በእውነት የሚትረ...
02/11/2025

ፍቅራችሁ እንደ ጨረቃ ብርሃን በጨለማ ይብራ፤ የፍቅር ታሪካችሁ እንደ ውቅያኖስ ጥልቅ ይሁን::

በህይወትህ ውስጥ አስደናቂ አዲስ ምዕራፍ መጀመርህን በማየቴ በጣም ደስተኛ ነኝ። በእውነት የሚትረዳህን የሚትወዳትን እና የሚገባትን ፍቅር ለመስጠት አስደናቂ ሰው ማግኘትህ በረከት ነው።

ትዳራችሁ ማለቂያ በሌለው ሳቅ፣ በጠንካራ ፍቅር እና በደስታ የተሞላ ይሁን። ሁሌም እርስ በርሳችሁ በመደጋገፍ፣ በግልፅ በመነጋገር አንዳችሁ ለሌላው የቅርብ ጓደኛ ሆናችሁ የማይረሱ ህይወት ጅማሮ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ውዶቼ 🎉🎉🎉🎉
ወንድማችሁ Samuel Nigatu

Hanan Samuel Kirchoff Kidane Kifle Kaleb Babaye Teku Arsenal

Address

Awassa

Telephone

+251926864622

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Chuko town, Sidama Hawassa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Chuko town, Sidama Hawassa:

Share