04/03/2026
ሰበር የስፖርት ዜና ⚽️🔥
መድፈኞቹ ጉዞአቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፤ ሲቲ ደግሞ ነጥብ ጣለ!
በPremier League ዛሬ የተካሄዱ ተጠባባቂ ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡን እንደገና አንቀጥቀጡት።
🔴 Arsenal F.C. 1-0 Brighton
በአሜክስ ስታዲየም ከባድ ጨዋታ ቢሆንም፣ የአርቴታ ቡድን ግቡን አግኝቶ ውድ 3 ነጥብ ይዞ ተመልሷል። የድል ግቡን ያስቆጠረው ክንፍ ተጫዋቹ Bukayo Saka ሲሆን መድፈኞቹ የሻምፒዮንነት ፍላጎታቸውን እያሳዩ ይገኛሉ።
🔵 Manchester City F.C. 2-2 Nottingham አቻ መውጣቱን ተከትሎ በሊጉ የነጥብ ፉክክርን ወደ አዲስ ደረጃ አሸጋግሯል።
የአርሰናል መረጋጋት እና የሲቲ ነጥብ መጣል የዘንድሮውን የሻምፒዮንነት ፉክክር እጅግ አስተዋዋቂ አድርጎታል!
👉 ዛሬ ያያችሁት ጨዋታ እንዴት ተሰማችሁ?
👉 ማን ነው ሊጉን የሚያሸንፈው?
አስተያየታችሁን አካፍሉን!