24/03/2020
!!!!!
♥♥♥♥♥♥♥♥♥♥♥♥
የሲዳማ ክልል አመራሮች ምንድነው #ያደነቁራቸው? እንኳን ወረርሽኝ ተከስቶ ሊቆጣጡሩ ቀርቶ በየጤና ተቋማት ምንም መድሃኒት በለለበት ህዝቡ እንዲጠነቀቅ ከማስተማርና አርአያ ከመሆን ይልቅ የተከለከሉ ተግባራትን በመፈፀም ሕዝቡ በወረርሽኝ የሚያልቅበትን መንገድ በማስተማር ከወረርሽኙ ባልተናነሰ መልኩ ገዳይነታቸውን እያስመሰከሩ ይገኛሉ።
።