Dibora Jesus

Dibora Jesus Women of God

05/07/2023

“እነሆ፥ አዲስ ነገርን አደርጋለሁ፤ እርሱም አሁን ይበቅላል፥ እናንተም አታውቁትምን? በምድረ በዳም መንገድን በበረሀም ወንዞችን አደርጋለሁ።”
— ኢሳይያስ 43፥19
የወንጌል ሪቫይቫል ኮንፍረንስ
በወንዶ ገነት ኬላ ከተማ
ከሰኔ 29-ሐምሌ 2

CAC TV Ethiopia 🇪🇹

https://t.me/CACEthiopia
https://twitter.com/cacethiopiatv
https://www.tiktok.com/?is_from_webapp=1&sender_device=pc
https://www.youtube.com/
https://instagram.com/cacethiopia?igshiZDdkNTZiNTM=

05/07/2023
02/07/2023

(መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1 )
------------
7 ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።

8 የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።

02/07/2023

" በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም።"
(መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1: 5)

30/06/2023
" ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።"(ወደ ሮሜ ሰዎች 13:11)
08/02/2023

" ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 13:11)

Address


Telephone

+251936444435

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dibora Jesus posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Dibora Jesus:

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Contact The Business
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share